TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#DrTedrosAdhanom

የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሓኖም የትግራይ ሰማእታት የሃዘንና የክብር ቀን ስነ-ሰርዓት በማስመልከት የማፅናኛ መልእክት አስተላለፉ።

ዶ/ር ቴድሮስ አድሓኖም በመፅናኛ መልእክታቸው " ትግራይ ፅናቱ ይስጥሽ። አይዞን " ብለዋል።
                     
@tikvahethiopia