TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#DrTedrosAdhanom
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሓኖም የትግራይ ሰማእታት የሃዘንና የክብር ቀን ስነ-ሰርዓት በማስመልከት የማፅናኛ መልእክት አስተላለፉ።
ዶ/ር ቴድሮስ አድሓኖም በመፅናኛ መልእክታቸው " ትግራይ ፅናቱ ይስጥሽ። አይዞን " ብለዋል።
@tikvahethiopia
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሓኖም የትግራይ ሰማእታት የሃዘንና የክብር ቀን ስነ-ሰርዓት በማስመልከት የማፅናኛ መልእክት አስተላለፉ።
ዶ/ር ቴድሮስ አድሓኖም በመፅናኛ መልእክታቸው " ትግራይ ፅናቱ ይስጥሽ። አይዞን " ብለዋል።
@tikvahethiopia