TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#PMO

ጠ/ሚ ዶክተር #አብይ_አህመድ ብሄራዊ የኢንቨስትመንት እና የስራ እድል ፈጠራ መሪ ኮሚቴን ስራ አስጀመሩ። የብሄራዊ ኮሚቴው መቋቋም ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች እና ሚኒስትሮች በተገኙበት ይፋ ሆኗል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ የሱዳን ተቃዋሚዎች ስብስብ ከሆነው የነፃነትና የለውጥ ሀይል አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የነፃነትና የለውጥ ሀይል አባላት በሱዳን የይቅርታ እና የአንድነት ባህልን እንዲያዳብሩ አበረታተዋል፡፡

Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትሩ 25,000 ዩሮ ለመልካም ወጣት ግንባታ ማዕከል አበረከቱ!

ጠ/ሚ ዶ/ር #አብይ_አህመድ ከሰሞኑን በሰላም ሽልማት ያገኙትን 25,000 ዩሮ ለመልካም ወጣት የማዕከል ግንባታ እንዲውል አበርክተዋል።

በአሁን ሰዓት በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው "#የመልካም ወጣት ለኢትዮጵያ አንድነት" የመዝጊያ ዝግጅት ላይ ምክትል ጠ/ሚ ክቡር አቶ ደመቀ መኮንንም ተገኝተዋል።

#TIKVAH_ETHIOPIA

ፎቶ📸#SignorinaSolomon
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ ከአውሮፓውያኑ የ2019 የሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለመልካም ወጣት ማእከል ግንባታ አበርክተዋል።

የዛሬን ውሎ የተመለከተ ዘገባ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-06-5
#ሆሳዕና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ በሃዲያ ባህል አዳራሽ ዞኑ ነዋሪዎች ጋር ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ። በርካታ ጥያቄዎችም ተነስተው ምላሽ ሰጥተዋል። ወደበኃላ ዝርዝር ጉዳዮች ይኖሩናል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
WOLAITA SODO

በጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ የተጻፈው ‘’መደመር’’ መጽሐፍ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ተመርቋል፡፡

Via SRTA
@tsegabwolde @tikvahethiopia