#PMO
ጠ/ሚ ዶክተር #አብይ_አህመድ ብሄራዊ የኢንቨስትመንት እና የስራ እድል ፈጠራ መሪ ኮሚቴን ስራ አስጀመሩ። የብሄራዊ ኮሚቴው መቋቋም ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች እና ሚኒስትሮች በተገኙበት ይፋ ሆኗል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠ/ሚ ዶክተር #አብይ_አህመድ ብሄራዊ የኢንቨስትመንት እና የስራ እድል ፈጠራ መሪ ኮሚቴን ስራ አስጀመሩ። የብሄራዊ ኮሚቴው መቋቋም ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች እና ሚኒስትሮች በተገኙበት ይፋ ሆኗል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ የሱዳን ተቃዋሚዎች ስብስብ ከሆነው የነፃነትና የለውጥ ሀይል አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የነፃነትና የለውጥ ሀይል አባላት በሱዳን የይቅርታ እና የአንድነት ባህልን እንዲያዳብሩ አበረታተዋል፡፡
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትሩ 25,000 ዩሮ ለመልካም ወጣት ግንባታ ማዕከል አበረከቱ!
ጠ/ሚ ዶ/ር #አብይ_አህመድ ከሰሞኑን በሰላም ሽልማት ያገኙትን 25,000 ዩሮ ለመልካም ወጣት የማዕከል ግንባታ እንዲውል አበርክተዋል።
በአሁን ሰዓት በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው "#የመልካም ወጣት ለኢትዮጵያ አንድነት" የመዝጊያ ዝግጅት ላይ ምክትል ጠ/ሚ ክቡር አቶ ደመቀ መኮንንም ተገኝተዋል።
#TIKVAH_ETHIOPIA
ፎቶ📸#SignorinaSolomon
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠ/ሚ ዶ/ር #አብይ_አህመድ ከሰሞኑን በሰላም ሽልማት ያገኙትን 25,000 ዩሮ ለመልካም ወጣት የማዕከል ግንባታ እንዲውል አበርክተዋል።
በአሁን ሰዓት በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው "#የመልካም ወጣት ለኢትዮጵያ አንድነት" የመዝጊያ ዝግጅት ላይ ምክትል ጠ/ሚ ክቡር አቶ ደመቀ መኮንንም ተገኝተዋል።
#TIKVAH_ETHIOPIA
ፎቶ📸#SignorinaSolomon
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ ከአውሮፓውያኑ የ2019 የሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለመልካም ወጣት ማእከል ግንባታ አበርክተዋል።
የዛሬን ውሎ የተመለከተ ዘገባ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-06-5
የዛሬን ውሎ የተመለከተ ዘገባ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-06-5
#ሆሳዕና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ በሃዲያ ባህል አዳራሽ ዞኑ ነዋሪዎች ጋር ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ። በርካታ ጥያቄዎችም ተነስተው ምላሽ ሰጥተዋል። ወደበኃላ ዝርዝር ጉዳዮች ይኖሩናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ በሃዲያ ባህል አዳራሽ ዞኑ ነዋሪዎች ጋር ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ። በርካታ ጥያቄዎችም ተነስተው ምላሽ ሰጥተዋል። ወደበኃላ ዝርዝር ጉዳዮች ይኖሩናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
WOLAITA SODO
በጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ የተጻፈው ‘’መደመር’’ መጽሐፍ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ተመርቋል፡፡
Via SRTA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር #አብይ_አህመድ የተጻፈው ‘’መደመር’’ መጽሐፍ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ተመርቋል፡፡
Via SRTA
@tsegabwolde @tikvahethiopia