#Mali 🇲🇱
በአፍሪካዊቷ #ማሊ የታጠቁ አማፂያን በፈጸሙት ጥቃት ከ100 በላይ ንፁሀን ዜጎች መገደላቸውን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል።
ጥቃቱ ማዕከላዊ ማሊ ውስጥ መፈፀሙ ነው የተነገረው።
ጥቃቱን ' Katiba Macina ' የተባለው የታጠቀ ቡድን አባላት ቅዳሜ ለሊት ለእሁድ አጥቢያ የፈፀሙ ሲሆን ፤ ሞፕቲ ክልል ውስጥ በሚገኘው ባንካስ የገጠር ማህበረሰብ ውስጥ ቢያንስ በሶስት መንደሮች ላይ ባደረሱት ጥቃት በትንሹ 132 ንፁሃን ሰዎች በግፍ መደገላቸውን የሀገሪቱ መንግስት ገልጿል።
ጥቃቱን ተከትሎ የማሊ መንግስት ዛሬ የሶስት ቀን ብሄራዊ ሀዘን አውጇል።
@tikvahethiopia
በአፍሪካዊቷ #ማሊ የታጠቁ አማፂያን በፈጸሙት ጥቃት ከ100 በላይ ንፁሀን ዜጎች መገደላቸውን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል።
ጥቃቱ ማዕከላዊ ማሊ ውስጥ መፈፀሙ ነው የተነገረው።
ጥቃቱን ' Katiba Macina ' የተባለው የታጠቀ ቡድን አባላት ቅዳሜ ለሊት ለእሁድ አጥቢያ የፈፀሙ ሲሆን ፤ ሞፕቲ ክልል ውስጥ በሚገኘው ባንካስ የገጠር ማህበረሰብ ውስጥ ቢያንስ በሶስት መንደሮች ላይ ባደረሱት ጥቃት በትንሹ 132 ንፁሃን ሰዎች በግፍ መደገላቸውን የሀገሪቱ መንግስት ገልጿል።
ጥቃቱን ተከትሎ የማሊ መንግስት ዛሬ የሶስት ቀን ብሄራዊ ሀዘን አውጇል።
@tikvahethiopia