#የግጭት ትርፉ፦
🔹ለቅሶ
🔹ስቃይ
🔹መከራ
🔹ረሀብ
🔹ስደት
🔹ሞት
🔹የሚወዱትን ማጣት
🔹ችጋር
🔹በሽታ
🔹እልቂት...ነው!
ስለማንነት ለማውራት፤ ስለብሄር፣ ስለዘር፣ መብትን ለመጠየቅ፤ ስለጎሳ #ለመነጋገር፤ ስለማንነት ለመሟገት፤ ስለቋንቋ ለመነጋገር፤ ስለከተማ፣ ስለመሬት ለማውራት፤ ስለወሰን ለማውራት፤ ስለነፃነት ለመነጋገር፤ ስለዴሞክራሲ ለመነጋገር... በቅድሚያ አስተማማኝ #ሰላም ያስፈልጋል!! ሰላም ከሌለ ሌላው ቀርቶ በቅጡ #ማሰብ እንኳን አንችልም!!
#ሰላም እንድንሆን እንፈልጋለን?? ሀገራችን ሰላም እንድትሆን እንፈልጋለን?? ታዲያ ምን እንጠብቃለን፥ #ለልጆቻችን ስለሰላም ዋጋ አስቀምጠን እንንገራቸው፣ መምህራን ወደ ክፍል ስንገባ ለተማሪዎቻችን #የሰላምን_ዋጋ እንንገራቸው፣ ሴቶች ወንዶች ቁጭ ብለን ስለሰላም እንነጋገር!! ሰላምን ዛሬ ላይ ሆነን ስናስባት ቀላል ትመስለናለች ከእጃችን ከወጣች መልሰን ለማግኘት #ይከብደናልና አሁኑኑ በያለንበት የሀገራችን የሰላም አምባሳደር ሆነን ስለሰላም እንዘምር!!
•ፈጣሪ ከምንም ነገር በላይ ሰላም #አያሳጣን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🔹ለቅሶ
🔹ስቃይ
🔹መከራ
🔹ረሀብ
🔹ስደት
🔹ሞት
🔹የሚወዱትን ማጣት
🔹ችጋር
🔹በሽታ
🔹እልቂት...ነው!
ስለማንነት ለማውራት፤ ስለብሄር፣ ስለዘር፣ መብትን ለመጠየቅ፤ ስለጎሳ #ለመነጋገር፤ ስለማንነት ለመሟገት፤ ስለቋንቋ ለመነጋገር፤ ስለከተማ፣ ስለመሬት ለማውራት፤ ስለወሰን ለማውራት፤ ስለነፃነት ለመነጋገር፤ ስለዴሞክራሲ ለመነጋገር... በቅድሚያ አስተማማኝ #ሰላም ያስፈልጋል!! ሰላም ከሌለ ሌላው ቀርቶ በቅጡ #ማሰብ እንኳን አንችልም!!
#ሰላም እንድንሆን እንፈልጋለን?? ሀገራችን ሰላም እንድትሆን እንፈልጋለን?? ታዲያ ምን እንጠብቃለን፥ #ለልጆቻችን ስለሰላም ዋጋ አስቀምጠን እንንገራቸው፣ መምህራን ወደ ክፍል ስንገባ ለተማሪዎቻችን #የሰላምን_ዋጋ እንንገራቸው፣ ሴቶች ወንዶች ቁጭ ብለን ስለሰላም እንነጋገር!! ሰላምን ዛሬ ላይ ሆነን ስናስባት ቀላል ትመስለናለች ከእጃችን ከወጣች መልሰን ለማግኘት #ይከብደናልና አሁኑኑ በያለንበት የሀገራችን የሰላም አምባሳደር ሆነን ስለሰላም እንዘምር!!
•ፈጣሪ ከምንም ነገር በላይ ሰላም #አያሳጣን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጨዋ ሰራዊት ነው...
"ለደንብ ልብስ #ክፍያ የሚፈጽም ጨዋ ሠራዊት ነው!! የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የሚለብሱትን የደንብ ልብስ ሲያገኙ የነበረው በክፍያ ነበር ያውቃሉ ? አንድ የሠራዊቱ አባል የተሟላ የደንብ ልብስ ለማግኘት 900 ብር መክፈል ይጠበቅበት ነበር። ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነው የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የወር ደሞዝ እጅግ ዝቅተኛ ሆኖ ሳለ ወታደራዊ የደንብ ልብሱን ለማሟላት ከደሞዙ ላይ ቆርጦ ይገዛ ነበር። ከዘንድሮው ዓመት ጀምሮ ግን ይህ እንዲቀር ተወስኖ ወታደራዊ የደንብ ልብሱን መንግስት በነፃ ማቅረብ ጀምሯል። እና ምን ለማለት ነው ?የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሀገሪቱ ከፍ እና ዝቅ ባለችባቸው ጊዜያት በሙሉ በታላቅ ሀላፊነት ረግቶ የተቀመጠ ስነ ስርዓት ያለው ሰራዊት ነው ፤ ክብር ይገባዋል ሲባል ተረት ተረት አይደለም። እናም ለሠራዊቱ ከፍ ያለ ክብር ይገባል ፣ በተለይም ተራው የሠራዊቱን አባላት ሳስብ የበለጠ ከፍ ያለ ክብር እሰጣለው።" #YohannesAnberbir
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ለደንብ ልብስ #ክፍያ የሚፈጽም ጨዋ ሠራዊት ነው!! የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የሚለብሱትን የደንብ ልብስ ሲያገኙ የነበረው በክፍያ ነበር ያውቃሉ ? አንድ የሠራዊቱ አባል የተሟላ የደንብ ልብስ ለማግኘት 900 ብር መክፈል ይጠበቅበት ነበር። ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነው የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የወር ደሞዝ እጅግ ዝቅተኛ ሆኖ ሳለ ወታደራዊ የደንብ ልብሱን ለማሟላት ከደሞዙ ላይ ቆርጦ ይገዛ ነበር። ከዘንድሮው ዓመት ጀምሮ ግን ይህ እንዲቀር ተወስኖ ወታደራዊ የደንብ ልብሱን መንግስት በነፃ ማቅረብ ጀምሯል። እና ምን ለማለት ነው ?የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሀገሪቱ ከፍ እና ዝቅ ባለችባቸው ጊዜያት በሙሉ በታላቅ ሀላፊነት ረግቶ የተቀመጠ ስነ ስርዓት ያለው ሰራዊት ነው ፤ ክብር ይገባዋል ሲባል ተረት ተረት አይደለም። እናም ለሠራዊቱ ከፍ ያለ ክብር ይገባል ፣ በተለይም ተራው የሠራዊቱን አባላት ሳስብ የበለጠ ከፍ ያለ ክብር እሰጣለው።" #YohannesAnberbir
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰላም እደሩ!
የካቲት 7/February 14 የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን ነው! ክብር ለሰራዊቱ አባላት! የሰላም ፀር ሁሉ ይህን #ጀግና_ሰራዊት ሲመለከት #ይንቀጠቀጣል! እንኳን አደረሳችሁ፤ እንኳን አደረሰን!
.
.
መከላከያ ሰራዊት የህዝብ ነው!
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የካቲት 7/February 14 የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን ነው! ክብር ለሰራዊቱ አባላት! የሰላም ፀር ሁሉ ይህን #ጀግና_ሰራዊት ሲመለከት #ይንቀጠቀጣል! እንኳን አደረሳችሁ፤ እንኳን አደረሰን!
.
.
መከላከያ ሰራዊት የህዝብ ነው!
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዲስ አበባ🔝
ከአሜሪካ፣ ከለንደን እና አምስተርዳም የተነሱት የኢትዮጵያ ሳተላይት ሬድዮ እና ቴሌቪዥን (#ESAT) ጋዜጠኞች ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአሜሪካ፣ ከለንደን እና አምስተርዳም የተነሱት የኢትዮጵያ ሳተላይት ሬድዮ እና ቴሌቪዥን (#ESAT) ጋዜጠኞች ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia