ስካይ ላፕት ሆቴል🔝
ትላንት ምሽት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለአፍሪካ መሪዎች ያደረጉት የእራት ግብዣ!
ፎቶ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትላንት ምሽት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለአፍሪካ መሪዎች ያደረጉት የእራት ግብዣ!
ፎቶ፦ የጠ/ሚ ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዕለቱ መልዕክት...
ሰላም በሌለበት ስለምንም ጉዳይ ልንነጋገር አንችልም፤ ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው። ዛሬ ሰላም ብንሆን ነው ይህንን ፅሁፍ እንኳን ተረጋግተን ምናነበው፤ ሰላምን ወታደር፤ ፖሊስ አይሰጠንም ቤተሰባችን ሰላም ከሆን ሀገራችም ሰላም ትሆናለች!! ሁላችንም ለራሳችን ስንል ሰላማችንን እንጠብቅ!
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAENjSkUg0WenkgR_CA
ሰላም በሌለበት ስለምንም ጉዳይ ልንነጋገር አንችልም፤ ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው። ዛሬ ሰላም ብንሆን ነው ይህንን ፅሁፍ እንኳን ተረጋግተን ምናነበው፤ ሰላምን ወታደር፤ ፖሊስ አይሰጠንም ቤተሰባችን ሰላም ከሆን ሀገራችም ሰላም ትሆናለች!! ሁላችንም ለራሳችን ስንል ሰላማችንን እንጠብቅ!
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAENjSkUg0WenkgR_CA
ዋና ሳጅን እቴነሽ ላይ 11 ክሶች ተመሰረቱበት‼️
በሽብር ወንጀል ተፈርጀው ታስረው በነበሩ የኦነግና አርበኞች ግንቦት ሰባት አባላት ላይ ሽንት በመሽናት፣ ጥፍር በመንቀልና በሌሎችም ዘግናኝ የተባሉ የወንጀል ድርጊቶች ተጠርጥራ የታሰረችው፣ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ የቀድሞ አባል ዋና ሳጅን #እቴነሽ_አረፉዓይኔ 11 ክሶች ተመሠረቱባት፡፡
ተከሳሿ በተለምዶ ማዕከላዊ ይባል የነበረውና በቅርቡ በተዘጋው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ የምርመራ ቡድን መሪና መርማሪ ሆና ስትሠራ፣ ካልተያዙ ግብረ አበሮቿ ጋር በመሆን በሽብር ተግባር ወንጀል ተፈርጀው በታሰሩ ዜጎች ላይ ፈጽማለች የተባለችውን የወንጀል ድርጊት፣ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ያስረዳል፡፡
ተከሳሿ ተመስገን ፀጋዬ፣ ወርቁ ፈረደ፣ ዘመነ ምሕረት፣ ሀብታሙ ሚልኬሳ፣ ዳንኤል እንየው፣ ጌትነት አማረ፣ አንሙት ታምሩ፣ ሽመልሽ አድማሴና ሌሎች ተጠርጥረው የታሰሩ ግለሰቦች ላይ የመመርመር ሥልጣን ሳይኖራት፣ ሌሊት በመጥራት ማሰቃየቷን፣ በሐሰት የእምነት ቃል እንዲሰጡና ሳያነቡ እንዲፈርሙ፣ ያልተያዘ ኤግዚቢት ላይ እንዲፈርሙ ስታስገድድና ስታስፈርም እንደነበር ክሱ ይገልጻል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ምንም ዓይነት ድርጊት እንዳልፈጸሙ ምላሽ ሲሰጧት፣ በማስመሪያ ፊታቸውን እንደመታቻቸው፣ በአፍንጫቸው እስክርቢቶ በማስገባትና ለረዥም ጊዜ እጃቸውን አሥራ በማንጠልጠልና ራቁታቸውን በጠባብ ክፍል ውስጥ ታስቀምጣቸው እንደነበር በክሱ ተገልጿል፡፡ ፂማቸውንና የብብታቸውን ፀጉር ፒንሳ በሚመስል ነገር በመንቀል ራሳቸውን ስተው ሲወድቁ ውኃ በመድፋትና ‹‹ገና አፍህ ላይ እሸናብሃለሁ›› በማለት፣ ጀርባቸው ላይ ሽንቷን መሽናቷንና ከፍተኛ የሆነ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈጸሟን ክሱ ያብራራል፡፡
‹‹የግንቦት ሰባት አርበኞች አባል ነን›› ብለው እንዲያምኑ ሱሪያቸውን በማስወለቅና የውስጥ ሱሪያቸውን በአፋቸው ውስጥ በመጠቅጠቅ፣ ብልታቸውን በማስመሪያ ትመታቸው እንደነበርም አክሏል፡፡ ተጠርጣሪዎቹን ከባድ ስፖርት በማሠራትና በመደብደብ፣ እንዲሁም ሁለት እጆቻቸውን በካቴና በማሰርና በግንብ ላይ በተሰካ ብረት ላይ በማንጠልጠልና በኤሌክትሪክ ገመድ በመግረፍ ቃላቸውን እንደተቀበለቻቸውም ክሱ ያስረዳል፡፡
ታሳሪዎቹን በጠረጴዛ ላይ በማስተኛት፣ በጥፊ በመምታት፣ ጀርባቸው ላይ ሽንቷን በመሽናት፣ የቪዲዮ ማስረጃ፣ መጻሕፍትና የኦነግ ዓርማ ከእነሱ እጅ የተገኘ መሆኑን አምነው እንዲፈርሙ ታስገድዳቸው እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡ በስቴፕለር መምቻ ጭንቅላታቸውን በመምታትና ጎናቸውንም በመርገጥ ታሰቃያቸው እንደነበርም አክሏል፡፡
መርማሪዎቹ በጋራ በመሆን የታሳሪዎቹን እጆች በማሰርና በእጃቸው መሀል እንጨት በመክተት ገልብጠው በማቆየት፣ ውስጥ እግራቸውን በኤሌክትሪክ ገመድ እንደገረፏቸውና እንዳሰሯቸው ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቁሟል፡፡ ተከሳሿ ተጠርጣሪዎቹን በኤሌክትሪክ ገመድ ከመግረፏም በተጨማሪ፣ በብረት ጉጠት የአውራ ጣታቸውን ጥፍር መንቀሏንም ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቁሟል፡፡
በጠረጴዛ መካከል በማስገባት መዘቅዘቅ፣ ሽንቷን በሰውነታቸው ላይ መድፋት፣ በብልታቸው ላይ ውኃ እንደምታንጠለጥል በመንገር ታስፈራራና የሰብዓዊ መብጥ ጥሰት ስትፈጽም እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ አብራርቷል፡፡ በአጠቃላይ ተካሳሿ ሥልጣኗን ያላግባብ በመገልገል በዋና ወንጀል አድራጊነት በፈጸመችው የማይገባ አሠራር መጠቀም ወንጀል መከሰሷን ዓቃቤ ሕግ በክሱ አብራርቷል፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሽብር ወንጀል ተፈርጀው ታስረው በነበሩ የኦነግና አርበኞች ግንቦት ሰባት አባላት ላይ ሽንት በመሽናት፣ ጥፍር በመንቀልና በሌሎችም ዘግናኝ የተባሉ የወንጀል ድርጊቶች ተጠርጥራ የታሰረችው፣ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ የቀድሞ አባል ዋና ሳጅን #እቴነሽ_አረፉዓይኔ 11 ክሶች ተመሠረቱባት፡፡
ተከሳሿ በተለምዶ ማዕከላዊ ይባል የነበረውና በቅርቡ በተዘጋው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ የምርመራ ቡድን መሪና መርማሪ ሆና ስትሠራ፣ ካልተያዙ ግብረ አበሮቿ ጋር በመሆን በሽብር ተግባር ወንጀል ተፈርጀው በታሰሩ ዜጎች ላይ ፈጽማለች የተባለችውን የወንጀል ድርጊት፣ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ያስረዳል፡፡
ተከሳሿ ተመስገን ፀጋዬ፣ ወርቁ ፈረደ፣ ዘመነ ምሕረት፣ ሀብታሙ ሚልኬሳ፣ ዳንኤል እንየው፣ ጌትነት አማረ፣ አንሙት ታምሩ፣ ሽመልሽ አድማሴና ሌሎች ተጠርጥረው የታሰሩ ግለሰቦች ላይ የመመርመር ሥልጣን ሳይኖራት፣ ሌሊት በመጥራት ማሰቃየቷን፣ በሐሰት የእምነት ቃል እንዲሰጡና ሳያነቡ እንዲፈርሙ፣ ያልተያዘ ኤግዚቢት ላይ እንዲፈርሙ ስታስገድድና ስታስፈርም እንደነበር ክሱ ይገልጻል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ምንም ዓይነት ድርጊት እንዳልፈጸሙ ምላሽ ሲሰጧት፣ በማስመሪያ ፊታቸውን እንደመታቻቸው፣ በአፍንጫቸው እስክርቢቶ በማስገባትና ለረዥም ጊዜ እጃቸውን አሥራ በማንጠልጠልና ራቁታቸውን በጠባብ ክፍል ውስጥ ታስቀምጣቸው እንደነበር በክሱ ተገልጿል፡፡ ፂማቸውንና የብብታቸውን ፀጉር ፒንሳ በሚመስል ነገር በመንቀል ራሳቸውን ስተው ሲወድቁ ውኃ በመድፋትና ‹‹ገና አፍህ ላይ እሸናብሃለሁ›› በማለት፣ ጀርባቸው ላይ ሽንቷን መሽናቷንና ከፍተኛ የሆነ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መፈጸሟን ክሱ ያብራራል፡፡
‹‹የግንቦት ሰባት አርበኞች አባል ነን›› ብለው እንዲያምኑ ሱሪያቸውን በማስወለቅና የውስጥ ሱሪያቸውን በአፋቸው ውስጥ በመጠቅጠቅ፣ ብልታቸውን በማስመሪያ ትመታቸው እንደነበርም አክሏል፡፡ ተጠርጣሪዎቹን ከባድ ስፖርት በማሠራትና በመደብደብ፣ እንዲሁም ሁለት እጆቻቸውን በካቴና በማሰርና በግንብ ላይ በተሰካ ብረት ላይ በማንጠልጠልና በኤሌክትሪክ ገመድ በመግረፍ ቃላቸውን እንደተቀበለቻቸውም ክሱ ያስረዳል፡፡
ታሳሪዎቹን በጠረጴዛ ላይ በማስተኛት፣ በጥፊ በመምታት፣ ጀርባቸው ላይ ሽንቷን በመሽናት፣ የቪዲዮ ማስረጃ፣ መጻሕፍትና የኦነግ ዓርማ ከእነሱ እጅ የተገኘ መሆኑን አምነው እንዲፈርሙ ታስገድዳቸው እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡ በስቴፕለር መምቻ ጭንቅላታቸውን በመምታትና ጎናቸውንም በመርገጥ ታሰቃያቸው እንደነበርም አክሏል፡፡
መርማሪዎቹ በጋራ በመሆን የታሳሪዎቹን እጆች በማሰርና በእጃቸው መሀል እንጨት በመክተት ገልብጠው በማቆየት፣ ውስጥ እግራቸውን በኤሌክትሪክ ገመድ እንደገረፏቸውና እንዳሰሯቸው ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቁሟል፡፡ ተከሳሿ ተጠርጣሪዎቹን በኤሌክትሪክ ገመድ ከመግረፏም በተጨማሪ፣ በብረት ጉጠት የአውራ ጣታቸውን ጥፍር መንቀሏንም ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቁሟል፡፡
በጠረጴዛ መካከል በማስገባት መዘቅዘቅ፣ ሽንቷን በሰውነታቸው ላይ መድፋት፣ በብልታቸው ላይ ውኃ እንደምታንጠለጥል በመንገር ታስፈራራና የሰብዓዊ መብጥ ጥሰት ስትፈጽም እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ አብራርቷል፡፡ በአጠቃላይ ተካሳሿ ሥልጣኗን ያላግባብ በመገልገል በዋና ወንጀል አድራጊነት በፈጸመችው የማይገባ አሠራር መጠቀም ወንጀል መከሰሷን ዓቃቤ ሕግ በክሱ አብራርቷል፡፡
ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በልዑል ኤርሚያስ ሣሕለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ የሚመራው #የሞዓ_አንበሳ_ተቋም የልዑካን ቡድን ለግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ #ሐውልት_ምረቃ ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ።
Via Getu Temsegn
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Getu Temsegn
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አቶ ሙስጠፋ ዑመር...
አቶ ሙስጠፋ ኡመር...
‹‹... በሕግ የሚፈለግ ተጠርጣሪን ደብቆ #አልሠጥም ያለው የእኛ ክልል አይደለም። የፌዴራል ፓርላማ ያወጣውን ሕግ #አልቀበልም ያልነው እኛ አይደለንም። #የመገንጠል አጀንዳ ይዘንም የምንቀሳቀሠው እኛ አይደለንም። ምናልባት ሊገነጠሉ የሚፈልጉ ኃይሎች ብቻቸውን ሲገነጠሉ ብርድ ብርድ እንዳይላቸው ሱማሌ ክልልም አብሯቸው አጀንዳውን እንዲያራግብ ይፈልጉ ይሆናል። ግን አይሳካላቸውም።›› -- የሱማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ሙስጠፋ ዑመር
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
‹‹... በሕግ የሚፈለግ ተጠርጣሪን ደብቆ #አልሠጥም ያለው የእኛ ክልል አይደለም። የፌዴራል ፓርላማ ያወጣውን ሕግ #አልቀበልም ያልነው እኛ አይደለንም። #የመገንጠል አጀንዳ ይዘንም የምንቀሳቀሠው እኛ አይደለንም። ምናልባት ሊገነጠሉ የሚፈልጉ ኃይሎች ብቻቸውን ሲገነጠሉ ብርድ ብርድ እንዳይላቸው ሱማሌ ክልልም አብሯቸው አጀንዳውን እንዲያራግብ ይፈልጉ ይሆናል። ግን አይሳካላቸውም።›› -- የሱማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ሙስጠፋ ዑመር
Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው‼️
#ሀላባ
#የፕሮቴስታንት እምነት ቤተክርስትያን ላይ በዛሬው ዕለት የተቃጣው ጥቃት ፍፁም የሀላባን ሕዝብና የየትኛውንም ኃይማኖቶችን #እንደማይወክል የሀላባ ዞን አስተዳዳሪ ገልፁ፡፡
ተግባሩ #የጥቂት ግለሰቦችን የግል ፍላጎት ከሟሟላት ጋር ተያይዞ የተፈፀመና ሁሉንም ኃይማኖቶች የማይወክል ሲሆን በድርጊቱ የተሳተፉና የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቀጣይ ጊዜያት ለሕግ የማቅረቡ ሥራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና የተጠረጠሩ ግለሰቦችም ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ በተጨማሪም የደረሰውን ማንኛውንም ጉዳት በዞኑ አስተዳደር እና ለዞኑ ብቻ ሳይሆን ለአካባቢው ሕብረተሰብ ጭምር ከጎኑ በሚሆነው የሀላባ ሕብረተሰብ ድጋፍ እንደሚተካም አስተዳዳሪዋ ገልፀዋል፡፡
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሀላባ ዞን ደኢህዴን ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሂዲን ሁሴንም ለኃይማኖት ተቋማት እና በሠላሟ ለምትታወቀው ሀላባ ሁሉም አካል ዘብ ሊቆም እንደሚገባ አሳስበው በዛሬው የፕሮቴስታንት እምነት ተቋማት ላይ የደረሰውን ጥቃት በፅኑ #አውግዘዋል፡፡
ጥቃት የደረሰባቸውን የኃይማኖት ተቋማት የሀላባ ዞን አስተዳዳሪ ወ/ሮ ሂክማ ከይረዲን፣ የሀላባ ዞን ደኢህዴን ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሂዲን ሁሴን፣ የሀላባ ዞን ደኢህዴን ቅ/ጽ/ቤት የከተማ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አቶ አ/ባሲጥ አባኮ፣ የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ደኢህዴን ን/ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሀሩና አህመድ እና የሀላባ ዞን፣ የወረዳና የከተማ መካከለኛ አመራሮች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ ጥቃቱ የደረሰባቸውን የኃይማኖት ተቋማት በቦታው ተገኝተው በመመልከት ደርጊቱንና የድርጊቱን ፈፃሚዎች በፅኑ አውግዘው የፕሮቴስታንት ኃይማኖት ተከታዮችን #አፅናንተዋል።
ማንኛውም አካል በኃይማኖት ሽፋን ለሚያደርሰው ጥቃት ከተጠያቂነት እንደማያመልጥና የየትኛውም ኃይማኖት ለዚህ ተግባር ሽፋን እንደማይሰጥ አውቆ ከዚህ እኩይ ተግባር እንዲቆጠብ የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ደኢህዴን ን/ቅ/ጽ/ቤት አሳስቧል፡፡
Via HK sub Branch office
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሀላባ
#የፕሮቴስታንት እምነት ቤተክርስትያን ላይ በዛሬው ዕለት የተቃጣው ጥቃት ፍፁም የሀላባን ሕዝብና የየትኛውንም ኃይማኖቶችን #እንደማይወክል የሀላባ ዞን አስተዳዳሪ ገልፁ፡፡
ተግባሩ #የጥቂት ግለሰቦችን የግል ፍላጎት ከሟሟላት ጋር ተያይዞ የተፈፀመና ሁሉንም ኃይማኖቶች የማይወክል ሲሆን በድርጊቱ የተሳተፉና የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቀጣይ ጊዜያት ለሕግ የማቅረቡ ሥራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና የተጠረጠሩ ግለሰቦችም ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ በተጨማሪም የደረሰውን ማንኛውንም ጉዳት በዞኑ አስተዳደር እና ለዞኑ ብቻ ሳይሆን ለአካባቢው ሕብረተሰብ ጭምር ከጎኑ በሚሆነው የሀላባ ሕብረተሰብ ድጋፍ እንደሚተካም አስተዳዳሪዋ ገልፀዋል፡፡
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሀላባ ዞን ደኢህዴን ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሂዲን ሁሴንም ለኃይማኖት ተቋማት እና በሠላሟ ለምትታወቀው ሀላባ ሁሉም አካል ዘብ ሊቆም እንደሚገባ አሳስበው በዛሬው የፕሮቴስታንት እምነት ተቋማት ላይ የደረሰውን ጥቃት በፅኑ #አውግዘዋል፡፡
ጥቃት የደረሰባቸውን የኃይማኖት ተቋማት የሀላባ ዞን አስተዳዳሪ ወ/ሮ ሂክማ ከይረዲን፣ የሀላባ ዞን ደኢህዴን ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሂዲን ሁሴን፣ የሀላባ ዞን ደኢህዴን ቅ/ጽ/ቤት የከተማ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አቶ አ/ባሲጥ አባኮ፣ የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ደኢህዴን ን/ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሀሩና አህመድ እና የሀላባ ዞን፣ የወረዳና የከተማ መካከለኛ አመራሮች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ ጥቃቱ የደረሰባቸውን የኃይማኖት ተቋማት በቦታው ተገኝተው በመመልከት ደርጊቱንና የድርጊቱን ፈፃሚዎች በፅኑ አውግዘው የፕሮቴስታንት ኃይማኖት ተከታዮችን #አፅናንተዋል።
ማንኛውም አካል በኃይማኖት ሽፋን ለሚያደርሰው ጥቃት ከተጠያቂነት እንደማያመልጥና የየትኛውም ኃይማኖት ለዚህ ተግባር ሽፋን እንደማይሰጥ አውቆ ከዚህ እኩይ ተግባር እንዲቆጠብ የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ደኢህዴን ን/ቅ/ጽ/ቤት አሳስቧል፡፡
Via HK sub Branch office
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥንቃቄ‼️
ከሰሞኑ #እየሰማን እና #እያየናቸው የሚገኙት ነገሮች የብሄር ካርታው ተመዞ ተመዞ ሀገር #ለመበታተን አልሳካ ሲል #ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሀገር ለመበትን፤ ህዝብን ግጭት ውስጥ ለመክተት እየተሰራ ያለ ይመስላል።
ውድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰቦች፦ በሁሉም ክልሎች፣ ወረዳዎች፣ ዞኖች፣ ከተሞች...የምትገኙ #አንድነታችንን በማጠናከር እየታዩ ያሉ እኩይ ድርጊቶችን #ልናወግዝ እና ሰለማችንን ልንጠብቅ ይገባናል።
#ቲክቫህኢትዮጵያ #TIKVAHETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሰሞኑ #እየሰማን እና #እያየናቸው የሚገኙት ነገሮች የብሄር ካርታው ተመዞ ተመዞ ሀገር #ለመበታተን አልሳካ ሲል #ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሀገር ለመበትን፤ ህዝብን ግጭት ውስጥ ለመክተት እየተሰራ ያለ ይመስላል።
ውድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰቦች፦ በሁሉም ክልሎች፣ ወረዳዎች፣ ዞኖች፣ ከተሞች...የምትገኙ #አንድነታችንን በማጠናከር እየታዩ ያሉ እኩይ ድርጊቶችን #ልናወግዝ እና ሰለማችንን ልንጠብቅ ይገባናል።
#ቲክቫህኢትዮጵያ #TIKVAHETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia