ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ🔝
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት ክብርት ወይዘሪት #ብርቱካን_ሚደቅሳ ከቦርዱ ሰራተኞች ጋር ትውውቅ አደረጉ።
በትውውቅ ፕሮግራሙ ላይ የቦርዱ ሰብሳቢ ክብርት ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እንደገለፁት በተቋሙ ሪፎርም የሚያስፈልጋቸው ስራዎች በመለየት መስራት እንደሚያስፈልግ፣ የተጀመሩት ምርጫን በቴክኖሎጂ የማዘመን ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀው ከፊት ለፊታችን የሚጠብቁንን ስራዎች ከመላው ሰራተኞች ጋር በጋራ እንደሚሰሩ አስታውቋል።
የቦርዱ ሰብሳቢ የነበሩት ክብርት አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በበኩላቸው የቦርዱ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት ክብርት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለተቋሙ ትክክለኛ ሰው መሆናቸውን ገልፀው ኃላፊነታቸውን በብቃት መወጣት የሚችሉ መሆናቸውን ተናግሯል።
ክብርት የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ት ብርቱካን ለተቋሙ በሁሉም መመዘኛ ትክክለኛ ሰው መሆናቸውን እና እሳቸው ወደ ተቋሙ በመምጣታቸው በጣም ደስተኛ መሆናቸውንና በአገራችን ዴሞክራሲ ስርዓት የራሳቸውን ዓሻራ ማሳረፍ እንደሚችሉ የቦርዱ አባላትና ሰራተኞች አስተያየታቸውን ገልፀው፤ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት ክብርት ወይዘሪት #ብርቱካን_ሚደቅሳ ከቦርዱ ሰራተኞች ጋር ትውውቅ አደረጉ።
በትውውቅ ፕሮግራሙ ላይ የቦርዱ ሰብሳቢ ክብርት ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እንደገለፁት በተቋሙ ሪፎርም የሚያስፈልጋቸው ስራዎች በመለየት መስራት እንደሚያስፈልግ፣ የተጀመሩት ምርጫን በቴክኖሎጂ የማዘመን ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀው ከፊት ለፊታችን የሚጠብቁንን ስራዎች ከመላው ሰራተኞች ጋር በጋራ እንደሚሰሩ አስታውቋል።
የቦርዱ ሰብሳቢ የነበሩት ክብርት አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በበኩላቸው የቦርዱ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት ክብርት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለተቋሙ ትክክለኛ ሰው መሆናቸውን ገልፀው ኃላፊነታቸውን በብቃት መወጣት የሚችሉ መሆናቸውን ተናግሯል።
ክብርት የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ት ብርቱካን ለተቋሙ በሁሉም መመዘኛ ትክክለኛ ሰው መሆናቸውን እና እሳቸው ወደ ተቋሙ በመምጣታቸው በጣም ደስተኛ መሆናቸውንና በአገራችን ዴሞክራሲ ስርዓት የራሳቸውን ዓሻራ ማሳረፍ እንደሚችሉ የቦርዱ አባላትና ሰራተኞች አስተያየታቸውን ገልፀው፤ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update የኦዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በማካሄድ ላይ ይገኛል። ማዕከላዊ ኮሚቴው በኦሮሚያ ክልል #የሰላም ሁኔታ ላይ ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል።
ምንጭ፦ አቶ አዲሱ አረጋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ አቶ አዲሱ አረጋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
ፈረጃ ቶነር! የተለያዩ የኘሪንተር እና ፎቶ ኮፒ ማሽኖች ቀለምች በተሻለ ዋጋ አሉን። በ+251911276145 ይደውሉ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት‼️
የዕርቀ ሰላም፣ የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ሊቋቋም ነው። የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።
ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጆቹ ላይ የተነጋገረው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የብሄራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን እና የማንነትና የወሰን ኮሚሽን እንዲቋቋም ወስኖ እንዲፀድቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መላኩን ተከትሎ ነው፡፡
በምክር ቤቱ ስብሰባ የዕርቀ ሰላም ኮሚሽንና የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ለማቋቋም በቀረበ ረቂቅ አዋጅን ጨምሮ የፌደራል መንግስት አስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ማሻሻያ ተመልክቷል።
ከምክርቤቱ ስቡክ ገጽ ላይ እንዳገኘነዉ በምክር ቤት ውሎ ሁለቱ ኮሚሽኖችን ለማቋቋም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት ካደረገ በኋላ ለውጭ ሰላምና ደህንናት እና ለህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ምልከታ መርቶታል፡፡
ምንጭ፦ አርትስ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዕርቀ ሰላም፣ የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ሊቋቋም ነው። የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።
ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጆቹ ላይ የተነጋገረው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የብሄራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን እና የማንነትና የወሰን ኮሚሽን እንዲቋቋም ወስኖ እንዲፀድቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መላኩን ተከትሎ ነው፡፡
በምክር ቤቱ ስብሰባ የዕርቀ ሰላም ኮሚሽንና የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ለማቋቋም በቀረበ ረቂቅ አዋጅን ጨምሮ የፌደራል መንግስት አስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ማሻሻያ ተመልክቷል።
ከምክርቤቱ ስቡክ ገጽ ላይ እንዳገኘነዉ በምክር ቤት ውሎ ሁለቱ ኮሚሽኖችን ለማቋቋም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት ካደረገ በኋላ ለውጭ ሰላምና ደህንናት እና ለህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ምልከታ መርቶታል፡፡
ምንጭ፦ አርትስ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኦዴፓ🔝የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኦዲፒ/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን እያካሄደ መሆኑን የፓርቲው የገጠር ፓለቲካ አደረጃጀት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ አስታውቀዋል። ፓርቲው በስብሰባው ሰላምና ፀጥታ ለማስፈን የሚያስችሉ #ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። እንዲሁም የህግ የበላይነትን ለማስከበር፣ የሀገር አንድነትን ለማስቀጠል እና የዴሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ይገመግማል ተብሏል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETH እስከ ታህሳስ 29 ድረስ ለሶስት ዜጎች እጅግ በጣም አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ለእየንዳንዳቸው የ150,000 ብር ድጋፍ ለማድረግ ይንቀሳቀሳል።
የምንረባረበው እጅግ በጣም አስጊ ደረጃ ላይ ለሚገኙት ነው‼️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የምንረባረበው እጅግ በጣም አስጊ ደረጃ ላይ ለሚገኙት ነው‼️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስቸኳይ የነብስ አድን ጥሪ‼️🔝
15,000 የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ብቻ የሚካፈሉበት!
.
.
የቀድሞው የሻሸመኔ ከነማ እግር ኳስ ተጫዋች የነበረው አቶ አረጋው ማሞ ባለቤት ወ/ሮ ገነት ገ/ህይወት የዛሬ 8 ዓመት በልብ በሽታ ምክንያት የቀኝ እግሯን አጥታለች። ከዛም በኃላ በየሁለት ወሩ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በቀጠሮ ስትመላለስ ቆይታ አሁን ግን የልብ በሽታዋ እየተባባሰ በመምጣቱ ሁለቱም የልብ ቫልቭ ባስቸኳይ መቀየር አለበት በማለት በሀኪሞች ዘንድ በመወሰኑ እና 300,000 ብር በመጠየቁ ኢትዮጵያዉያን የወ/ሮ ህይወትም ህይወት እንድትታደጉ ቤተሰቦቿ ጥሪ አቅርበዋል።
▪️0913 20 62 28
▪️0916 82 17 91
ቤተሰቦቿ 150,000 ብር ገደማ አግኝተዋል! የቀራቸው 150,000 ብር ነው!
TIKVAH-ETH - በየቀኑ ቻናላችንን የምትጎበኙ ከ50,000 በላይ አባላቶች መካከል 15,000 ሰዎች በ10 ብር ህይወት እንድታተርፉ ጥሪዬን አቀርባለሁ!
15,000×10=150,000 ብር ...
በ10 ብር የሰው ህይወት መታደግ መታደል ነው!
1000261069575 (የሂሳብ ቁጥር)
ማንም አንገት አይድፋ
ማንም አይዝጋ በሩን
ነገም ወደእኔ ቤት ነው
ብለም እንቁም ሁላችን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
15,000 የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ብቻ የሚካፈሉበት!
.
.
የቀድሞው የሻሸመኔ ከነማ እግር ኳስ ተጫዋች የነበረው አቶ አረጋው ማሞ ባለቤት ወ/ሮ ገነት ገ/ህይወት የዛሬ 8 ዓመት በልብ በሽታ ምክንያት የቀኝ እግሯን አጥታለች። ከዛም በኃላ በየሁለት ወሩ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በቀጠሮ ስትመላለስ ቆይታ አሁን ግን የልብ በሽታዋ እየተባባሰ በመምጣቱ ሁለቱም የልብ ቫልቭ ባስቸኳይ መቀየር አለበት በማለት በሀኪሞች ዘንድ በመወሰኑ እና 300,000 ብር በመጠየቁ ኢትዮጵያዉያን የወ/ሮ ህይወትም ህይወት እንድትታደጉ ቤተሰቦቿ ጥሪ አቅርበዋል።
▪️0913 20 62 28
▪️0916 82 17 91
ቤተሰቦቿ 150,000 ብር ገደማ አግኝተዋል! የቀራቸው 150,000 ብር ነው!
TIKVAH-ETH - በየቀኑ ቻናላችንን የምትጎበኙ ከ50,000 በላይ አባላቶች መካከል 15,000 ሰዎች በ10 ብር ህይወት እንድታተርፉ ጥሪዬን አቀርባለሁ!
15,000×10=150,000 ብር ...
በ10 ብር የሰው ህይወት መታደግ መታደል ነው!
1000261069575 (የሂሳብ ቁጥር)
ማንም አንገት አይድፋ
ማንም አይዝጋ በሩን
ነገም ወደእኔ ቤት ነው
ብለም እንቁም ሁላችን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update የዓለም ኤድስ ቀን የፊታችን ቅዳሜ ህዳር 22 ቀን 2011 ዓ.ም በፌደራል ደረጃ በዱከም እንደሚከበር ተገልጿል። በዓሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ ጊዜ የሚከበር ሲሆን፥ አሁን ላይ እየታየ ያለውን #መዘናጋት በመስበር በየደረጃው የሚገኘው አመራርና አጠቃላይ ማህበረሰብ ቃሉን እንዲያድስ የሚደረግበት ነው ተብሏል።
©fbc
@tsegabwolse @tikvahethiopia
©fbc
@tsegabwolse @tikvahethiopia
አፍሪካ ሞዛይክ🔝
አፍሪካ ሞዛይክ ታላቅ የሆነ የፋሽን ድግስ ያዘጋጀ ሲሆን ታላላቅ እንግዶች በሚገኙበት እና በስራቸውም አይን የሚያፈዙ ዲዛይነሮች ስራቸውን በሚያቀርቡበት ቀን እንድትመጡ እንጋብዞታለን!
🔹ትኬቶች በዕለቱ ዕለት በር ላይ የሚሸጡ መሆኑን እንገልፃለን!
ለማንኛውም ጥያቄ፦ 0988 14 22 57
ቦታ፦ አፍሪካ ሞዛይክ ዲዛይን ሴንተር - ለገጣፎ
ቀን-ቅዳሜ ህዳር 22
ትኬት-150 ብር ብቻ
አፍሪካ ሞዛይክ ታላቅ የሆነ የፋሽን ድግስ ያዘጋጀ ሲሆን ታላላቅ እንግዶች በሚገኙበት እና በስራቸውም አይን የሚያፈዙ ዲዛይነሮች ስራቸውን በሚያቀርቡበት ቀን እንድትመጡ እንጋብዞታለን!
🔹ትኬቶች በዕለቱ ዕለት በር ላይ የሚሸጡ መሆኑን እንገልፃለን!
ለማንኛውም ጥያቄ፦ 0988 14 22 57
ቦታ፦ አፍሪካ ሞዛይክ ዲዛይን ሴንተር - ለገጣፎ
ቀን-ቅዳሜ ህዳር 22
ትኬት-150 ብር ብቻ
#update መንግሥት አዳዲስ አምባሳደሮችን እና ከፍተኛ ዲፕሎማቶችን ሊሾም ነው፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ መለስ ዐለም ለጋዜጠኞች እንደገለጹት አዲስ የሚሾሙት 59 አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች ከምሁራንና ታዋቂ ሰዎች ይውጣጣሉ፡፡ መስፈርቱ ሙያ፣ ዕውቀትና ክህሎት ሲሆን በ59ኙ ኢምባሲዎችና 11ዱ ቆንስላዎች ይመደባሉ፡፡ አንጋፋ ዲፕሎማቶችም በጎረቤት ሀገራት ይመደባሉ፡፡ አዲሱ ምደባ መስሪያ ቤቱ እየተገበረው ያለው መዋቅራዊ ማሻሻያ አካል ሲሆን ማሻሻያው የሀገሪቱን ብሄራዊ ጥቅም ያስከብራል፤ ዜጎችም በተቋሙ እንዲኮሩበት ያስችላል፡፡
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምስራቅ ወለጋ‼️
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋሳኝ አካባቢ በተፈጠረ ግጭት የሰው #ህይወትና ንብረት ላይ #ጉዳት መድረሱን የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዴሬሳ ተረፈ ለfbc አንደተናገሩት፥ በግጭቱ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስን ጨምሮ የበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች ህይወት አልፏል።
እንዲሁም ለጊዜው ግምቱ ያልታወቀ በርካታ ንብረት መውደሙንም ነው አቶ ዴሬሳ የተናገሩት።
ችግሩ ያጋጠመውም ባሳለፍነው ማክሰኞ ህዳር 18 2011 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሊሙ ወረዳ አርቁምቤ በሚባል አካባቢ መሆኑንም ነው የቢሮው ምክትል ኃላፊ ያስታወቁት።
በግጭቱም በአካባቢው ነዋሪዎች እና በኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ላይ አሰቃቂ ወንጀል ተፈጽሟል ያሉት አቶ ዴሬሳ፥ በግጭቱ ህይወታቸው ያለፈ እና የተጎዱ ሰዎች ቁጥር በቅርቡ ይፋ ይደረጋልም ብለዋል።
በግጭቱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች አስክሬን በትናንትናው እለት ነቀምቴ ከተማ ሲገባ ህዝቡ ሰልፍ በመውጣት #ስሜታዊ በመሆኑ የአንድ ሰው #ህይወት ማለፉንም ተናግረዋል።
ምክትል ኃላፊው አቶ ዴሬሳ ተረፈ፥ በምእራብ ኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶች ዋነኛ ምክንያት የክልሉን እና የሀገሪቱን ሰላም የማይፈልጉ እንዲሁም አሁን በሀገሪቱ እየመጣ ያለውን ለውጥ ለማደናቀፍ የሚሯሯጡ አካላት ናቸው ብለዋል።
የእነዚህ አካላት እቅድም እንደ ኦሮሚያ ክልል እና እንደ ሀገር እየመጣ ያለውን ለውጥ ማደናቀፍ በመሆኑ፤ ህዝቡ ከስሜታዊነት በመውጣት መንግስት ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍ የሚወስደውን እርምጃ እንዲደግፍ ጥሪ አቅርበዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮሮፖሬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋሳኝ አካባቢ በተፈጠረ ግጭት የሰው #ህይወትና ንብረት ላይ #ጉዳት መድረሱን የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዴሬሳ ተረፈ ለfbc አንደተናገሩት፥ በግጭቱ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስን ጨምሮ የበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች ህይወት አልፏል።
እንዲሁም ለጊዜው ግምቱ ያልታወቀ በርካታ ንብረት መውደሙንም ነው አቶ ዴሬሳ የተናገሩት።
ችግሩ ያጋጠመውም ባሳለፍነው ማክሰኞ ህዳር 18 2011 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ሊሙ ወረዳ አርቁምቤ በሚባል አካባቢ መሆኑንም ነው የቢሮው ምክትል ኃላፊ ያስታወቁት።
በግጭቱም በአካባቢው ነዋሪዎች እና በኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ላይ አሰቃቂ ወንጀል ተፈጽሟል ያሉት አቶ ዴሬሳ፥ በግጭቱ ህይወታቸው ያለፈ እና የተጎዱ ሰዎች ቁጥር በቅርቡ ይፋ ይደረጋልም ብለዋል።
በግጭቱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች አስክሬን በትናንትናው እለት ነቀምቴ ከተማ ሲገባ ህዝቡ ሰልፍ በመውጣት #ስሜታዊ በመሆኑ የአንድ ሰው #ህይወት ማለፉንም ተናግረዋል።
ምክትል ኃላፊው አቶ ዴሬሳ ተረፈ፥ በምእራብ ኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶች ዋነኛ ምክንያት የክልሉን እና የሀገሪቱን ሰላም የማይፈልጉ እንዲሁም አሁን በሀገሪቱ እየመጣ ያለውን ለውጥ ለማደናቀፍ የሚሯሯጡ አካላት ናቸው ብለዋል።
የእነዚህ አካላት እቅድም እንደ ኦሮሚያ ክልል እና እንደ ሀገር እየመጣ ያለውን ለውጥ ማደናቀፍ በመሆኑ፤ ህዝቡ ከስሜታዊነት በመውጣት መንግስት ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍ የሚወስደውን እርምጃ እንዲደግፍ ጥሪ አቅርበዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮሮፖሬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትኩረት ለቴፒ‼️ትኩረት ለቴፒ‼️ትኩረት ለቴፒ‼️ትኩረት ለቴፒ‼️ትኩረት ለቴፒ‼️ትኩረት ለቴፒ‼️
#Update በመቶ ሚሊየን ብር በባህርዳርና በጎንደር የኣዳሪ ትምህርት ቤቶች ሊገነቡ ነው። ትምህርት ቤቶቹ የሚገነቡት በአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ፣ በክልሉ የዩኒቨርስቲዎች ፎረም ፣ወንፈል በተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅትና በአልማ ትብብር ነው።
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia