ማስታወቂያ📌ኢትዮ ላይፍ ሪል ስቴት(Ethio Life Real Estate)
>የግንባታ ቦታ - ቦሌ(ወሎ ሰፈር)-Bole,Wollo sefer
>0920725945 & 0910931987
>ለቢሮ, ለሱቅ, ለሬስቶራንት, ለሾው ሩም እና የመኖሪያ አፓርታማዎች G+16
>የግንባታ ደረጃ - 15ኛ ፎቅ
>ስራ ተቋራጭ- ባማኮን ኮንስትራክሽን
____ከ8 ካሬ እስከ 180ካሬ አለ_______
በ 510,000ብር ብቻ ቦሌ ላይ የሱቅ ባለቤት ይሁኑ!
አፓርታማ-
ባለ 2 መኝታ-128 ካሬ, 133 ካሬ, 144ካሬ
ባለ 3 መኝታ-166 ካሬ, 186 ካሬ, 187ካሬ
****ቅድመ ክፍያ 30% ብቻ*****
Building Facilities
> 6 Elevators
> Escalators
> Open down
> Circulation area
> 3 floor underground parking
> And many more modern technologies
*Your life time property*****
>የግንባታ ቦታ - ቦሌ(ወሎ ሰፈር)-Bole,Wollo sefer
>0920725945 & 0910931987
>ለቢሮ, ለሱቅ, ለሬስቶራንት, ለሾው ሩም እና የመኖሪያ አፓርታማዎች G+16
>የግንባታ ደረጃ - 15ኛ ፎቅ
>ስራ ተቋራጭ- ባማኮን ኮንስትራክሽን
____ከ8 ካሬ እስከ 180ካሬ አለ_______
በ 510,000ብር ብቻ ቦሌ ላይ የሱቅ ባለቤት ይሁኑ!
አፓርታማ-
ባለ 2 መኝታ-128 ካሬ, 133 ካሬ, 144ካሬ
ባለ 3 መኝታ-166 ካሬ, 186 ካሬ, 187ካሬ
****ቅድመ ክፍያ 30% ብቻ*****
Building Facilities
> 6 Elevators
> Escalators
> Open down
> Circulation area
> 3 floor underground parking
> And many more modern technologies
*Your life time property*****
#update የአርበኞች ግንቦት 7 አቀባበል አስተባባሪ ኮሚቴ አባል የሆኑት ብርሀኑ እና መኮንን ዛሬ ከእስር #ተፈተዋል።
©ጄሪ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ጄሪ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
From Bui⬆️
"Alemtsehay wedajo in Suten with Abonesh Adnew. She received a gift,(chiko and guragegna amharic English dictionary) from the Bui town mayor. They also promised to give her traditional gurage cloth within to days."
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"Alemtsehay wedajo in Suten with Abonesh Adnew. She received a gift,(chiko and guragegna amharic English dictionary) from the Bui town mayor. They also promised to give her traditional gurage cloth within to days."
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ማከም እንጅ አንዳይታከም የተፈረደበት የኢትየጵያ ሐኪም"
እንደሚታወቀዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ዘርፈ ብዙ የጤና ችግሮች ያሉበትና በቂ የህክምና ባለሙያ ባለመኖሩ ምክንያት በህክምና እጦት በየቀኑ ብዙ እናቶች፣ ህፃናትና አባቶች እንደሚሞቱ አልያም
በህመም እንደሚሠቃዩ ምስክር መጥራት አያሻም። ይህንን ችግር ለመቅረፍም መንግስት ጥረት እያደረገ ይገኛል። ነገር ግን አንድ ነገር የተዘነጋ ይመስላል። ይህም የጤና ባለሙያው በቂ ትኩረት ያለማግኘቱ ነዉ። ከነዚህም ዉስጥ ዋነኛው የጤና ዋስትና ነው። መቸስ ጤናው ከተጓደለ ባለሙያ ጤና መፈለግ ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ይሉት አይነት ብሂል ነው። እንደሚታወቀዉ የሌላ መስሪያቤት ሠራተኞች ለምሣሌ ቴሌ፣ አየር መንገድ፣ ባንኮችና ሌሎችም አስከ ውጭ ሀገር የሚደርስ የህክምና ወጪ እንደሚሸፈንላቸው ያደባባይ ሚስጢር ነዉ። ታዲያ የጤና ዋስትና የሆነው የጤና ባለሙያ የጤና እክል ሲደርስበት ማን ዋስትና ይሁነው? ለዚህም ህያው ምስክር ካስፈለገ የዶ/ር ኑሩ አህመድን ጉዳይ ማንሳት በቂ ነው።
ዶ/ር ኑሩ አህመድ ሰይድ በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆን ላለፉት 6 አመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ሳይማር ያስተማረውን ህብረተሠብ ሲያገለግል ቆይቷል። በቅርብ ጊዜም ይህ የህዝብ ልጅ በበጎ ፈቃደኝነት ወደ ታች ወርዶ ማህበረሰቡን ለማገልገል ካለው ቀናኢነት የተነሳ ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ 200 ለሚበልጡ ታካሚዎች የቀዶ ህክምና አገልግሎት የሠጠ ሲሆን በዚያው በማገልገል ላይ እያለም ሰኔና ሰኞ እንዲሉ በደረሰበት አሠቃቂ የመኪና አደጋ የህብለ ሠረሠር(spinal cord) ጉዳት ስለደረሰበት አካሉን ማንቀሳቀስ የማይችልበት ደረጃ ላይ ይገኛል።
በዚህም ምክኒያት #በሀገር ውስጥ ህክምና ሲያደርግ ቢቆይም በቂ እንዳልሆነና ውጪ ሄዶ እንዲታከም የሐኪሞች ቦርድ ወስኗል።
ሆኖም ግን ውጪ ሄዶ ለመታከም ከ 80,000$ (2,240,000 ብር) በላይ ገንዘብ የሚያስፈልግ በመሆኑና እሱም ሆነ ቤተሠቡ ለማሟላት አቅም ስሌላቸዉ ላለፉት 4 ወራት የአልጋ ቁራኛ ሆኖ
ከፍተኛ የሞራል ጉዳት ደርሶበታል። የዶ/ሩ ጉዳት የሱና የቤተሰቡ ጉዳት ብቻ ሳይሆን የ 30,000 ዜጎች ጉዳት ነው። የሱ ጉዳት የጤና ሚኒሰቴር ጉዳት ነው። የሱ ጉዳት የህክምና ማህበሩ ጉዳት ነው። ሆኖም ግን ይህንን ተረድቶ የሚደርስለት አካል እስካሁን አልተገኘም።
የጤና ሚነኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አሚር አማን፣ ሚኒሰትር ዲኤታው ደ/ር ከበደ ወርቁ፣ የህክምና ማህበሩ ፕሬዘዳንት ደ/ር ገመቺስ ማሞ እንዲሁም የባ/ዳር ዩኒቨርሲቲ አመራር አካላት በወቅቱ በአካልም ሆነ በስልክ ውጪ ልከው እንደሚያሳክሙት ቃል ቢገቡም ቃላቸው ከፖለቲካ ፍጆታ ሊያልፍ አልቻለም። እንዲያውም በአጓጉል ተስፋ በመደለል ሌሎችን አማራጮች እንዳናይ ተደርገን ከቆየን በሇላ ለሀኪም ማሳከሚያ የሚሆን በጀት የለንም በማለት በሱና ቤተሰቡ እንዲሁም የስራ ባልደረቦቹ ላይ ከፍተኛ የሞራል ውድቀትና የተቆርቋሪ ማጣት ስሜት ውስጥ እንድንገባ አድርጎናል።
የተከበሩ ዶ/ር አሚር፣ ዶ/ር ከበደ፣ ዶ/ር ገመቺስ፣ ዶ/ር ወንድማገኝ:-
ይህ የፖለቲካ ጥያቄ አይደለም። ይህ የብሔር/የሐይማኖት ጥያቄ አይደለም። ይህ የሰብአዊነት ጥያቄ ነው። ይህ የሕዝብን ልጅ ውለታ የመመለስ ጥያቄ ነው። ይህ የሙያ ግዴታን የመወጣት ጉዳይ ነው። ይህ ቃልን የመጠበቅና ለሚወክሉት ማህበረሰብ የመታመን ጉዳይ ነው። ይህ ሙያውንና ሙያተኛውን የማክበርና የማስከበር ጥያቄ ነው።
ይሄኔ ህክምና ፈላጊው ያንድ ባለስልጣን ቤተሰብ (በቅርቡ ከሜቴክ ሁለት ሚለዮን ብር ወጪ ተደርጎ የታከመውን ያንድ የስራ ሃላፊ ልጅ ልብ ይሏል) ወይም የሚዲያ ሠው (የኛው ንፉግ ጤና ሚኒስቴር አፈሩ ይቅለለውና ለጋሽ ፍቃዱ ተ/ማርያም የቲቢ አምባሳደር ስለነበረ ብቻ የህክምና ወጪውን እንደሚሸፍን ገልፆ እንደነበር ይታወሳል) ቢሆን ኖሮ ምን ሊደረግ እንደሚችል ለርሶ መንገር ለቀባሪ ማርዳት ነው።
ማጠቃለያ፦
1ኛ.ለኛው ባልደረባ ዋስትና ሳይኖርህ ለሌላው ዋስትና ለመስጠት ለምትተጋው/ጊው የጤና ባለሙያ ነው:- ዶ/ር ኑሩ አንተ/ች ነህ/ሽ; ጉዳቱ ያንተ/ቺ ነው; ክህደቱ ላንተም/ችም ነው። ስለሆነም ዶ/ር ኑሩን ተረባርበን እናድን በቀጣይም ለመብታችን እንታገል።
2ኛ. ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ:- መተሳሰብ መተዛዘን ባህልህ ነው በተራህ ለሀኪምህ ሀኪም ሆነህ አለኝታነትህን አሳየው።
3ኛ. ለባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ:- ሃምሣ ሎሚ ላንድ ሰው ሸክሙ ለሃምሣ ሰው ጌጡ ነው እንዲሉ ሁላችንም ብንረባረብ እላለሁ። ቸር ያሠማን። አመሠግናለሁ!
"ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው"
ዶ/ር ኑሩን መርዳት ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር:- ዶ/ር ኑሩ አህመድ ሰይድ 1000063812057 ወይንም ሩቅያ
አህመድ ሰይድ 100094030475
ስልክ ቁጥር፦
+251913885341
+251912125583
ኢሜል [email protected]
#ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንደሚታወቀዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ዘርፈ ብዙ የጤና ችግሮች ያሉበትና በቂ የህክምና ባለሙያ ባለመኖሩ ምክንያት በህክምና እጦት በየቀኑ ብዙ እናቶች፣ ህፃናትና አባቶች እንደሚሞቱ አልያም
በህመም እንደሚሠቃዩ ምስክር መጥራት አያሻም። ይህንን ችግር ለመቅረፍም መንግስት ጥረት እያደረገ ይገኛል። ነገር ግን አንድ ነገር የተዘነጋ ይመስላል። ይህም የጤና ባለሙያው በቂ ትኩረት ያለማግኘቱ ነዉ። ከነዚህም ዉስጥ ዋነኛው የጤና ዋስትና ነው። መቸስ ጤናው ከተጓደለ ባለሙያ ጤና መፈለግ ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ይሉት አይነት ብሂል ነው። እንደሚታወቀዉ የሌላ መስሪያቤት ሠራተኞች ለምሣሌ ቴሌ፣ አየር መንገድ፣ ባንኮችና ሌሎችም አስከ ውጭ ሀገር የሚደርስ የህክምና ወጪ እንደሚሸፈንላቸው ያደባባይ ሚስጢር ነዉ። ታዲያ የጤና ዋስትና የሆነው የጤና ባለሙያ የጤና እክል ሲደርስበት ማን ዋስትና ይሁነው? ለዚህም ህያው ምስክር ካስፈለገ የዶ/ር ኑሩ አህመድን ጉዳይ ማንሳት በቂ ነው።
ዶ/ር ኑሩ አህመድ ሰይድ በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪም ሲሆን ላለፉት 6 አመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ሳይማር ያስተማረውን ህብረተሠብ ሲያገለግል ቆይቷል። በቅርብ ጊዜም ይህ የህዝብ ልጅ በበጎ ፈቃደኝነት ወደ ታች ወርዶ ማህበረሰቡን ለማገልገል ካለው ቀናኢነት የተነሳ ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ 200 ለሚበልጡ ታካሚዎች የቀዶ ህክምና አገልግሎት የሠጠ ሲሆን በዚያው በማገልገል ላይ እያለም ሰኔና ሰኞ እንዲሉ በደረሰበት አሠቃቂ የመኪና አደጋ የህብለ ሠረሠር(spinal cord) ጉዳት ስለደረሰበት አካሉን ማንቀሳቀስ የማይችልበት ደረጃ ላይ ይገኛል።
በዚህም ምክኒያት #በሀገር ውስጥ ህክምና ሲያደርግ ቢቆይም በቂ እንዳልሆነና ውጪ ሄዶ እንዲታከም የሐኪሞች ቦርድ ወስኗል።
ሆኖም ግን ውጪ ሄዶ ለመታከም ከ 80,000$ (2,240,000 ብር) በላይ ገንዘብ የሚያስፈልግ በመሆኑና እሱም ሆነ ቤተሠቡ ለማሟላት አቅም ስሌላቸዉ ላለፉት 4 ወራት የአልጋ ቁራኛ ሆኖ
ከፍተኛ የሞራል ጉዳት ደርሶበታል። የዶ/ሩ ጉዳት የሱና የቤተሰቡ ጉዳት ብቻ ሳይሆን የ 30,000 ዜጎች ጉዳት ነው። የሱ ጉዳት የጤና ሚኒሰቴር ጉዳት ነው። የሱ ጉዳት የህክምና ማህበሩ ጉዳት ነው። ሆኖም ግን ይህንን ተረድቶ የሚደርስለት አካል እስካሁን አልተገኘም።
የጤና ሚነኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አሚር አማን፣ ሚኒሰትር ዲኤታው ደ/ር ከበደ ወርቁ፣ የህክምና ማህበሩ ፕሬዘዳንት ደ/ር ገመቺስ ማሞ እንዲሁም የባ/ዳር ዩኒቨርሲቲ አመራር አካላት በወቅቱ በአካልም ሆነ በስልክ ውጪ ልከው እንደሚያሳክሙት ቃል ቢገቡም ቃላቸው ከፖለቲካ ፍጆታ ሊያልፍ አልቻለም። እንዲያውም በአጓጉል ተስፋ በመደለል ሌሎችን አማራጮች እንዳናይ ተደርገን ከቆየን በሇላ ለሀኪም ማሳከሚያ የሚሆን በጀት የለንም በማለት በሱና ቤተሰቡ እንዲሁም የስራ ባልደረቦቹ ላይ ከፍተኛ የሞራል ውድቀትና የተቆርቋሪ ማጣት ስሜት ውስጥ እንድንገባ አድርጎናል።
የተከበሩ ዶ/ር አሚር፣ ዶ/ር ከበደ፣ ዶ/ር ገመቺስ፣ ዶ/ር ወንድማገኝ:-
ይህ የፖለቲካ ጥያቄ አይደለም። ይህ የብሔር/የሐይማኖት ጥያቄ አይደለም። ይህ የሰብአዊነት ጥያቄ ነው። ይህ የሕዝብን ልጅ ውለታ የመመለስ ጥያቄ ነው። ይህ የሙያ ግዴታን የመወጣት ጉዳይ ነው። ይህ ቃልን የመጠበቅና ለሚወክሉት ማህበረሰብ የመታመን ጉዳይ ነው። ይህ ሙያውንና ሙያተኛውን የማክበርና የማስከበር ጥያቄ ነው።
ይሄኔ ህክምና ፈላጊው ያንድ ባለስልጣን ቤተሰብ (በቅርቡ ከሜቴክ ሁለት ሚለዮን ብር ወጪ ተደርጎ የታከመውን ያንድ የስራ ሃላፊ ልጅ ልብ ይሏል) ወይም የሚዲያ ሠው (የኛው ንፉግ ጤና ሚኒስቴር አፈሩ ይቅለለውና ለጋሽ ፍቃዱ ተ/ማርያም የቲቢ አምባሳደር ስለነበረ ብቻ የህክምና ወጪውን እንደሚሸፍን ገልፆ እንደነበር ይታወሳል) ቢሆን ኖሮ ምን ሊደረግ እንደሚችል ለርሶ መንገር ለቀባሪ ማርዳት ነው።
ማጠቃለያ፦
1ኛ.ለኛው ባልደረባ ዋስትና ሳይኖርህ ለሌላው ዋስትና ለመስጠት ለምትተጋው/ጊው የጤና ባለሙያ ነው:- ዶ/ር ኑሩ አንተ/ች ነህ/ሽ; ጉዳቱ ያንተ/ቺ ነው; ክህደቱ ላንተም/ችም ነው። ስለሆነም ዶ/ር ኑሩን ተረባርበን እናድን በቀጣይም ለመብታችን እንታገል።
2ኛ. ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ:- መተሳሰብ መተዛዘን ባህልህ ነው በተራህ ለሀኪምህ ሀኪም ሆነህ አለኝታነትህን አሳየው።
3ኛ. ለባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ:- ሃምሣ ሎሚ ላንድ ሰው ሸክሙ ለሃምሣ ሰው ጌጡ ነው እንዲሉ ሁላችንም ብንረባረብ እላለሁ። ቸር ያሠማን። አመሠግናለሁ!
"ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው"
ዶ/ር ኑሩን መርዳት ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር:- ዶ/ር ኑሩ አህመድ ሰይድ 1000063812057 ወይንም ሩቅያ
አህመድ ሰይድ 100094030475
ስልክ ቁጥር፦
+251913885341
+251912125583
ኢሜል [email protected]
#ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia