TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከቡራዩ⬆️

"ሀይ ፀግሽ ቡራዩ መብራት ሀይል ውስጥ እገኛለሁ። ብዙሰው እየተንከራተተ ነው ያለው። ስራ አስኪያጁ እስካሁን አልገባም። እሱን ጥበቃ በጣም ብዙ ሰው ስራውን ፈቶ ቁጭ ብሏል። አቅመ ደካማ ልጅ የያዙ ሰዎች ወንበር እንኳን ሳያገኙ ቆመዋል። ከወር በላይ መብራት የጠፋባቸው ሰዎች መፍትሄ ያላገኙ ሰዎች ሞልተዋል እና የሚመለከተው አካል መፍትሄ እንዲሰጠን እንጠይቃለን።"

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ይሄን #በክፉ ቃል ይሄንን ሲወቅሰው
ይሄም #በጥላቻ ይሄንን ሲወቅሰው
መለየት አቃተን የሚበጀንን ሰው!

©ቴዎድሮስ ካሳሁን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ⬆️ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ፕሬዘዳንት ክቡር ኦቦ ለማ መገርሳ ትላንት በቡልቡላ ያደረጉት ጉብኝት።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጅማ⬆️የጅማ ከተማ ነዋሪዎች ለODP ያላቸውን ድጋፍ በሰላማዊ ሰልፍ እየገለፁ ይገኛል።

ከተያዙት መፈክሮች መካከል፦

.Xawalwaallee Kana booda Maqaa Oromoon Wilwill Jeedhuun Siif hin Eeyyamamu!

(ጠወልዋሌ ከአሁን በኋላ በኦሮሞ ስም ውል ውል ማለት አይፈቀድልሽም!)

.Oromoon Biyya ijaara Malee Hindiigu!

(ኦሮሞ ሀገር ይገነባል እንጂ አገር አያፈርስም)

.Oromoon Hammachuu malee Ariyachuu hin beeku!

©ካሱ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነሩ ዘይኑ ጀማል በአዲስ አበባ ስላለው የወጣቶች ወደ ጣቢያዎች መወሰድ ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ዛሬ ከሰአት #መግለጫ ይሰጣል ብለዋል።

©ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን #በሌብነት እንጂ በአፈሳ ያሰርኩት ወጣት የለም ሲል ተናግሯል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
Fana Live! የአዲስ አበባ ኮሚሽን መግለጫ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Walta Tv Live! የአዲስ አበባ ኮሚሽን መግለጫ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከቢሾፍቱ⬇️

"በመጪው እሁድ መስከረም 20 ለሚከበረው የእሬቻ በአል ከአሁኑ የኦሮሚያ ፖሊስ ዝግጅት እያረገ ይገኛል። በከተማው የተለያዩ ቦታዎች ላይ ከባድ የሆነ ፍተሻ እየተደረገ ይገኛል። ህብረተሰብም ከኦሮሚያ ፓሊስ ጎን ነው። H.T ነኝ ከቢሾፍቱ"

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትኩረት ለጋምቤላ‼️

በጋምቤላ ያለውን ጉዳይ መንግስት ከፍተኛ ትኩረት እንዲሰጠው ነዋሪዎች እየጠየቁ ናቸው። ችግሮች ሰፍተው ከፍተኛ ጉዳት እንዳይከሰት የሚመለከተው አካል አፋጣኝ የሆነ መፍትሄ ሊሰጥና ችግሩ ሊፈታ ይገባል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ⬇️

በሀዋሳ ከተማ ስጋት ለመፍጠር ሙከራዎች እየተደረጉ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተረጋግቶ አከባቢውን #በንቃት ሊጠብቅ እንደሚገባ የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።

በከተማዋ ከሰሞኑ የተፈጠረውን የፀጥታ ስጋት ችግር ለመቅረፍ የከተው የፀጥታ አካላት ከከተማው ነዋሪዎች ጋር በመሆን በቅንጅት እየሰሩ መሆኑን ፖሊስ አክሎ ገልጿል።

የመምሪያው አዛዥ ኮማንደር መስፍን ዴቢሶ በሰጡት መግለጫ፥ በሀዋሳ ከተማ ማንነታቸውና አላማቸው ያልታወቁ አካላት የከተማውን ነዋሪ ላይ #ስጋት ለመፍጠር ያልተጨበጠ የስነ-ልቦና ጦርነት ከፍተዋል ብለዋል።

ባለፉት 3 ቀናትም ምሽትን ተገን በማድረግ የተለያዩ ቀለማትን በግለሰቦች በር እና አጥሮች ላይ በመቀባት ነዋሪው ላይ ጥርጣሬን መፍጠሩን ኮማንደር መስፍን ዴቢሶ ተናግረዋል።

ተግባሩም ለውጡን በማደናቀፍ የህዝቦችን በአንድነት የመኖር እሴት ለማፍረስ ሆነ ተብሎ የተደረገ መሆኑን የከተማው ፖሊስ አረጋግጧል ብለዋል።

ቀለም የሚቀቡትን አካላት ፖሊስ #በቁጥጥር ስር ለማዋል ከህብረተሰቡ ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ገልፀው፥ ምንም የፀጥታ ስጋት እንዳይኖር ግን የጸጥታው መዋቅር አስፈላጊውን ጥበቃ እያደረገ እንዳለም ነው የገለጹት።

የተቀቡት ቀለሞች ግን ሁሉም ቤቶች ላይ በመደረጉ #ብሄር ተኮር ባለመሆናቸው ህብረተሰቡ በዚህ ሆነ ተብሎ የከተማውን ሰላም ለማወክና በቀጣይ የሚካሄደውን የደኢህዴን ጉባኤ ለማደናቀፍ የሚደረግ ጥረትን ሊያወግዝና ሊያጋልጥ እንደሚገባም አሳስበዋል።

©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
ማስታወቂያ📌ኢትዮ ላይፍ ሪል ስቴት(Ethio Life Real Estate)
>የግንባታ ቦታ - ቦሌ(ወሎ ሰፈር)-Bole,Wollo sefer
>0920725945 & 0910931987
>ለቢሮ, ለሱቅ, ለሬስቶራንት, ለሾው ሩም እና የመኖሪያ አፓርታማዎች G+16
>የግንባታ ደረጃ - 15ኛ ፎቅ
>ስራ ተቋራጭ- ባማኮን ኮንስትራክሽን
____ከ8 ካሬ እስከ 180ካሬ አለ_______
በ 510,000ብር ብቻ ቦሌ ላይ የሱቅ ባለቤት ይሁኑ!
አፓርታማ-
ባለ 2 መኝታ-128 ካሬ, 133 ካሬ, 144ካሬ
ባለ 3 መኝታ-166 ካሬ, 186 ካሬ, 187ካሬ
****ቅድመ ክፍያ 30% ብቻ*****
Building Facilities
> 6 Elevators
> Escalators
> Open down
> Circulation area
> 3 floor underground parking
> And many more modern technologies
*Your life time property*