TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የሰራተኞቹ ጉዳይ ከምን ደረሰ ? " ... እንዴት ምላሽ ተከልክሎት ለሀገር የሚጠቅም ሰራተኛ ጎዳና ሲወጣ ዝም ይባላል " - ሰራተኞች የደቡብ ክልል መበቱኑን ተከትሎ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመደቡ የውሀ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሰራተኞች " እስካሁን ደሞዝ ስላልተከፈለን ጎዳና ላይ ልንወጣ ነው " ማለታቸውን መረጃ ሰጥተናችሁ ነበር። በወቅቱ ይህን ችግር አስመልክተን ጥያቄ ያነሳንላቸዉ…
" ከግንቦት ወር ጀምሮ ደመወዝ መከልከላችን ተከትሎ ልጆቻችን ይዘን ጎዳና ወጥተናል " - የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሰራተኞች
ላለፉት 6 ወራት " ስራ አልተገኘላችሁም " በሚል ወደስራ ገበታቸዉ መመለስ እንዳልቻሉ በቁጥር 206 የሚሆኑ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሠራተኞች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ሠራተኞች እየተቆራረጠ ሲከፈላቸዉ የነበረዉ ደመወዝም " ከግንቦት ወር ጀምሮ በመቋረጡ ችግር ላይ ወድቀናል " ብለዋል።
ቅሬታቸዉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጹት ሠራተኞች ምን አሉ ?
➡️ ወደ ማዕከላ ኢትዮጵያ ክልል ከተመደብን ጀምሮ በተደጋጋሚ ወደስራ እንዲመልሱንና ደሞዛችን በአግባቡ እንዲከፈለን ብንጠይቅም ምላሽ አላገኘንም።
➡️ የክልሉ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ቢሮ " ስራ አልተገኘም " የሚል ምላሽ ሲሰጠን ቢቆይም በቅርቡ ስራ መገኘቱን ተከትሎ እዚህ ግባ የማይባል ሰራተኛ ጠርቶ አብዛኛውን ሠራተኛ መተዉ አሳስቦናል።
➡️ በዚህ ህይወት በደመወዝ እንኳን ከባድ በሆነበት ወቅት ከግንቦት ወር ጀምሮ ደመወዝ መከልከላችን ልጆቻችን ለጎዳና ተዳዳሪነት እኛንም ለልመና ዳርጎናል።
➡️ ጥያቄያችንን ለክልሉ ርእሰ መስተዳድር እና ለሚመለከታቸዉ ሁሉ ካሁን በፊት ብናስገባም ምላሽ የሚባል አላገኘንም። አሁንም በድጋሜ ያለንበትን ሁኔታ ለማሳዉቅ እንቅስቃሴ ላይ ነን።
በቅርቡ የነዚህን ሠራተኞችን ጉዳይ አስመልክቶ ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ጥያቄ የቀረበላቸው የክልሉ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ቢሮ ኃላፊ ኢንጅነር ሻምበል አብዬ ፥ የሠራተኛውን ችግር ለመፍታት የተለያዩ መንገዶች እንደሚጠቀሙ በመግለጽ " በቅርቡም በእጃችን ላይ የሚገቡ ስራዎች ስለሚኖሩ ወደስራ ይገባሉ የደመወዝ ችግራቸውም ይፈታል " ብለው ነበር።
#TikvahEthiopiaFmailyHW
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
TIKVAH-ETHIOPIA
#የደመወዝ_ጭማሪ " ታች ላለው የመንግስት ሠራተኛ 300 እጥፍ ደመወዙን ጨምረናል " - ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ መንግሥት ሠራተኛ የደመወዝ ጭማሪ ምን ተባለ ? ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተው ነበር። በዚህ ማብራሪያቸው በሪፎርሙ በዋጋ ንረት ምክንያት ሊጎዱ ይችላሉ / ሪፎርሙ በትሩን ሊያሳርፍባቸው ይችላል ተብሎ ከተለዩት የመንግሥት…
#Update
የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ በቅርቡ እንደሚጸድቅ የገንዝብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ተናግረዋል።
" ለታችኛው የደመወዝ ተከፋይ ሠራተኛ የተሻለ ደመወዝ እንዲያገኝ የሚያችል ጭማሪ ተሰርቷል " ብለዋል።
ዝርዝሩ በቅርብ ይጸድቃል ሲሉም አሳውቀዋል።
ከዓለም አቀፍ ተቋማት ከተገኘው ድጋፍ ውስጥም አንዱ የሚውለው ለሠራተኛው ደመወዝ ጭማሪ / በድጎማ መልኩ እንደሆነ አመልክተዋል።
ትላንትና በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ፖሊሲ ላይ ማብራሪያ የሰጡት ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ፤ መንግሥት በወር 1,500 ብር የሚበላ ሠራተኛ እንዳለው በመግለፅ ጭማሪ እንደሚደረግ ተናግረው ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአሁኑ የደመወዝ ማሻሻያ ከ90 ቢሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ ሃብት እንደጠየቀና ፤ ከታች ያለው 1,500 ብር የሚበላው የመንግሥት ሠራተኛ 300% ደመወዙ እንደሚጨመር በይፋ መናገራቸው አይዘነጋም።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ በቅርቡ እንደሚጸድቅ የገንዝብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ተናግረዋል።
" ለታችኛው የደመወዝ ተከፋይ ሠራተኛ የተሻለ ደመወዝ እንዲያገኝ የሚያችል ጭማሪ ተሰርቷል " ብለዋል።
ዝርዝሩ በቅርብ ይጸድቃል ሲሉም አሳውቀዋል።
ከዓለም አቀፍ ተቋማት ከተገኘው ድጋፍ ውስጥም አንዱ የሚውለው ለሠራተኛው ደመወዝ ጭማሪ / በድጎማ መልኩ እንደሆነ አመልክተዋል።
ትላንትና በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ፖሊሲ ላይ ማብራሪያ የሰጡት ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ፤ መንግሥት በወር 1,500 ብር የሚበላ ሠራተኛ እንዳለው በመግለፅ ጭማሪ እንደሚደረግ ተናግረው ነበር።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአሁኑ የደመወዝ ማሻሻያ ከ90 ቢሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ ሃብት እንደጠየቀና ፤ ከታች ያለው 1,500 ብር የሚበላው የመንግሥት ሠራተኛ 300% ደመወዙ እንደሚጨመር በይፋ መናገራቸው አይዘነጋም።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
" የገበያ ስርዓቱ ችግር ካጋጠው ብሔራዊ ባንክ ጣልቃ ይገባል " - የብሔራዊ ባንክ ገዥ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥው ማሞ ምሕረቱ ዛሬ ለኢዜአ ማብራሪያ ሰጥተው ነበር።
በዚህም ማብራሪያ ስለ ውጭ ምንዛሬ ስርዓቱ መቀየር አንስተዋል።
" ይፋ የተደረገው የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ሕግ ማዕቀፍ በርካታ ለውጦች ይዞ ያመጣል " ሲሉ ገልጸውታል።
በብሔራዊ ባንክ ብቻ ይተመን የነበረው ስርዓት በመደበኛውና በትይዩ ገበያ (ጥቁር ገበያ) የተራራቀ ልዩነትን ማስፋትን ጨምሮ በርካታ ችግሮች እንደነበሩበት ጠቅሰዋል።
ከዚህ አኳያ የውጭ ምንዛሬ ተመን በገበያው እንዲወሰን መደረጉን ገልጸዋል።
አቶ ማሞ ፥ " የምንዛሬ ተመኑ በገበያ መወሰኑ ሕገ ወጥነትና ብልሹ አሰራርን በመቅረፍ ኤክስፖርትና ኢንቨስትመንት ለማበረታታት ከፍተኛ የሆነ ሚና ይጫወታል ፣ የምንዛሬ ስርዓቱ የተረጋጋና ጤናማ እንዲሆን ያደርጋል " ብለዋል።
" በዚህ ሂደት ላይ የገበያ ስርዓቱ ችግር ካጋጠው ብሔራዊ ባንክ ጣልቃ ገብቶ ያስተካክላል " ሲሉ ተናግረዋል።
#NationalBankofEthiopia
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥው ማሞ ምሕረቱ ዛሬ ለኢዜአ ማብራሪያ ሰጥተው ነበር።
በዚህም ማብራሪያ ስለ ውጭ ምንዛሬ ስርዓቱ መቀየር አንስተዋል።
" ይፋ የተደረገው የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ሕግ ማዕቀፍ በርካታ ለውጦች ይዞ ያመጣል " ሲሉ ገልጸውታል።
በብሔራዊ ባንክ ብቻ ይተመን የነበረው ስርዓት በመደበኛውና በትይዩ ገበያ (ጥቁር ገበያ) የተራራቀ ልዩነትን ማስፋትን ጨምሮ በርካታ ችግሮች እንደነበሩበት ጠቅሰዋል።
ከዚህ አኳያ የውጭ ምንዛሬ ተመን በገበያው እንዲወሰን መደረጉን ገልጸዋል።
አቶ ማሞ ፥ " የምንዛሬ ተመኑ በገበያ መወሰኑ ሕገ ወጥነትና ብልሹ አሰራርን በመቅረፍ ኤክስፖርትና ኢንቨስትመንት ለማበረታታት ከፍተኛ የሆነ ሚና ይጫወታል ፣ የምንዛሬ ስርዓቱ የተረጋጋና ጤናማ እንዲሆን ያደርጋል " ብለዋል።
" በዚህ ሂደት ላይ የገበያ ስርዓቱ ችግር ካጋጠው ብሔራዊ ባንክ ጣልቃ ገብቶ ያስተካክላል " ሲሉ ተናግረዋል።
#NationalBankofEthiopia
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" የገበያ ስርዓቱ ችግር ካጋጠው ብሔራዊ ባንክ ጣልቃ ይገባል " - የብሔራዊ ባንክ ገዥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥው ማሞ ምሕረቱ ዛሬ ለኢዜአ ማብራሪያ ሰጥተው ነበር። በዚህም ማብራሪያ ስለ ውጭ ምንዛሬ ስርዓቱ መቀየር አንስተዋል። " ይፋ የተደረገው የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ሕግ ማዕቀፍ በርካታ ለውጦች ይዞ ያመጣል " ሲሉ ገልጸውታል። በብሔራዊ ባንክ ብቻ ይተመን የነበረው ስርዓት በመደበኛውና…
" 2.5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ሆኗል " - የብሔራዊ ባንክ ገዥ
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምሕረቱ ፥ እስካሁን ባለው ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) እና ዓለም ባንክ 2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ወደ ብሔራዊ ባንክ ገቢ መደረጉን ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ፥ ከውጭ ከሚገቡ የፍጆታ ዕቃዎች 18 በመቶ ብቻ በውጭ ምንዛሬ እንደሚመጡ ገልፀዋል።
ሌሎቹ በአብዛኛው በኢ-መደበኛ ወይም በትይዩ ገበያ ወደ ሀገር ቤት ሲገቡ እንደነበር ጠቁመዋል።
በዚህም " የምንዛሬ ተመኑ ወደ ገበያ መር መለወጡ በሸቀጦች ዋጋ ላይ ጭማሪ ሊፈጥር አይገባም " ሲሉ ገልጸዋል።
ባንኩ ህገ-ወጥነትና አሉታዊ ጫና የሚፈጥሩ ጉዳዮች ከተከሰቱ ህጋዊ ምላሽ ለመስጠት መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ፤ በፋይናንስ ተቋማት ላይ የሚከሰትን ህገወጥ አሰራር ለመቆጣጠር ጥብቅ የፊሲካል እና የገንዘብ ፖሊሲ ገቢራዊ ይደረጋል ሲሉ አውጀዋል።
በዚህም " ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ በቂ ዝግጅት አድርገናል " ብለዋል።
#NationalBankofEthiopia #ENA
@tikvahethiopia
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምሕረቱ ፥ እስካሁን ባለው ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) እና ዓለም ባንክ 2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ወደ ብሔራዊ ባንክ ገቢ መደረጉን ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ፥ ከውጭ ከሚገቡ የፍጆታ ዕቃዎች 18 በመቶ ብቻ በውጭ ምንዛሬ እንደሚመጡ ገልፀዋል።
ሌሎቹ በአብዛኛው በኢ-መደበኛ ወይም በትይዩ ገበያ ወደ ሀገር ቤት ሲገቡ እንደነበር ጠቁመዋል።
በዚህም " የምንዛሬ ተመኑ ወደ ገበያ መር መለወጡ በሸቀጦች ዋጋ ላይ ጭማሪ ሊፈጥር አይገባም " ሲሉ ገልጸዋል።
ባንኩ ህገ-ወጥነትና አሉታዊ ጫና የሚፈጥሩ ጉዳዮች ከተከሰቱ ህጋዊ ምላሽ ለመስጠት መዘጋጀቱን ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ፤ በፋይናንስ ተቋማት ላይ የሚከሰትን ህገወጥ አሰራር ለመቆጣጠር ጥብቅ የፊሲካል እና የገንዘብ ፖሊሲ ገቢራዊ ይደረጋል ሲሉ አውጀዋል።
በዚህም " ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ በቂ ዝግጅት አድርገናል " ብለዋል።
#NationalBankofEthiopia #ENA
@tikvahethiopia
ዶላር በቀናት ውስጥ ምን ያህል ጨመረ ?
የውጭ ምንዛሬው በገበያ ይመራል ወይም floating exchange rate ተግባራዊ ይደረጋል ከመባሉ 3 ቀን በፊት የአንድ ዶላር መግዣ ዋጋ 57 ብር ከ4838 ሳንቲም ፤ መሸጫ ዋጋው 58 ብር ከ6335 ሳንቲም ነበር።
ሰኞ ➡ መግዣ 74 ብር ከ7364 ሳንቲም ፤ መሸጫ 76 ብር ከ2311 ሳንቲም
ማክሰኞ ➡ መግዣው 74 ብር ከ7364 ሳንቲም ፤ መሸጫ 76 ብር ከ2311 ሳንቲም
ረቡዕ ➡ #ጥዋት መግዣ 77 ብር ከ1280 ሳንቲም ፤ መሸጫ 78 ብር ከ6706 ሳንቲም // #ከሰዓት ፦ መግዣ 80 ብር ከ0203 ሳንቲም ፤ መሸጫ 81 ብር ከ6207 ሳንቲም
ሐሙስ ➡ መግዣው 80 ብር ከ0203 ሳንቲም ፤ መሸጫ 81 ብር ከ6207 ሳንቲም
አርብ ➡ መግዣ 83 ብር ከ9413 ሳንቲም ፤ መሸጫ 85 ብር ከ6201 ሳንቲም
ይህ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ ሲሆን ዛሬ ላይ በግል ባንኮች አንዱ የአሜሪካ ዶላር መግዣ ዋጋው ከ90 ብር አልፏል ፤ መሸጫውም ከ94 ብር ተሻግሯል።
አጠቃላይ ዶላር ከብር ጋር ያለው ልዩነት እጅግ እየሰፋ ሲሆን አንዱ ዶላር ወደ መቶ እየተጠጋ ነው።
የሌሎች ምንዛሬ ዋጋም እጅግ በፍጥነት እየተተኮሰ ነው።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
የውጭ ምንዛሬው በገበያ ይመራል ወይም floating exchange rate ተግባራዊ ይደረጋል ከመባሉ 3 ቀን በፊት የአንድ ዶላር መግዣ ዋጋ 57 ብር ከ4838 ሳንቲም ፤ መሸጫ ዋጋው 58 ብር ከ6335 ሳንቲም ነበር።
ሰኞ ➡ መግዣ 74 ብር ከ7364 ሳንቲም ፤ መሸጫ 76 ብር ከ2311 ሳንቲም
ማክሰኞ ➡ መግዣው 74 ብር ከ7364 ሳንቲም ፤ መሸጫ 76 ብር ከ2311 ሳንቲም
ረቡዕ ➡ #ጥዋት መግዣ 77 ብር ከ1280 ሳንቲም ፤ መሸጫ 78 ብር ከ6706 ሳንቲም // #ከሰዓት ፦ መግዣ 80 ብር ከ0203 ሳንቲም ፤ መሸጫ 81 ብር ከ6207 ሳንቲም
ሐሙስ ➡ መግዣው 80 ብር ከ0203 ሳንቲም ፤ መሸጫ 81 ብር ከ6207 ሳንቲም
አርብ ➡ መግዣ 83 ብር ከ9413 ሳንቲም ፤ መሸጫ 85 ብር ከ6201 ሳንቲም
ይህ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ ሲሆን ዛሬ ላይ በግል ባንኮች አንዱ የአሜሪካ ዶላር መግዣ ዋጋው ከ90 ብር አልፏል ፤ መሸጫውም ከ94 ብር ተሻግሯል።
አጠቃላይ ዶላር ከብር ጋር ያለው ልዩነት እጅግ እየሰፋ ሲሆን አንዱ ዶላር ወደ መቶ እየተጠጋ ነው።
የሌሎች ምንዛሬ ዋጋም እጅግ በፍጥነት እየተተኮሰ ነው።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia 🇪🇹 በፓሪስ ኦሎምፒክ ሀገራችን ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው የማጣሪያ እና ፍፃሜ አትሌቲክስ ውድድሮች ዛሬ ይጠበቃሉ። በዛሬው ዕለት የ10,000 ወንዶች ፍፃሜ እንዲሁም 1,500 ወንዶች ፣ 800 እና 5,000 ሴቶች ማጣሪያ ውድድሮች ይደረጋል። ኢትዮጵያ በማን ትወከላለች ? - ቀን 6:05 :- 1,500ሜ ወንዶች ማጣሪያ ( አትሌት አብዲሳ ፈይሳ ፣ ሳሙኤል ተፈራ እና ኤርሚያስ ግርማ…
#Ethiopia🇪🇹
የፓሪስ ኦሎምፒክ የ10,000 ሜትር የወንዶች ፍጻሜ ውድድር ተጀምሯል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ፦
🇪🇹 በአትሌት ሰለሞን ባረጋ
🇪🇹 በአትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ
🇪🇹 በአትሌት በሪሁ አረጋዊ ተወክላለች።
መልካም ዕድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
More - @tikvahethsport
የፓሪስ ኦሎምፒክ የ10,000 ሜትር የወንዶች ፍጻሜ ውድድር ተጀምሯል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ፦
🇪🇹 በአትሌት ሰለሞን ባረጋ
🇪🇹 በአትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ
🇪🇹 በአትሌት በሪሁ አረጋዊ ተወክላለች።
መልካም ዕድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ !
More - @tikvahethsport
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ለነገ አርብ የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ጨምሯል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የነገ አርብ ምንዛሬ ዋጋን ዛሬ ምሽት ይፋ አድርጓል። በዚህም አንዱ የአሜሪካን ዶላር መግዣው 83 ብር ከ9413 ሳንቲም ፤ መሸጫው 85 ብር ከ6201 ሳንቲም እንዲሆን ቆርጧል። ፓውንድ ስተርሊንግም በእጅጉ ጨምሯል። መግዣው 101 ብር ከ9101 ሳንቲም ፤ መሸጫው 103 ብር ከ9483 ሆኖ ይውላል ብሏል። ዩሮም ጨምሯል።…
#Update
ዶላር መሸጫው ከ100 ብር አለፈ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የነገ ቅዳሜ ምንዛሬ ዋጋን ዛሬ ምሽት ይፋ አድርጓል።
በዚህም አንዱ የአሜሪካን ዶላር መግዣው 95 ብር ከ6931 ሳንቲም ፤ መሸጫው 101 ብር ከ4347 ሳንቲም እንዲሆን ቆርጧል።
ፓውንድ ስተርሊንግም በእጅጉ ጨምሯል። መግዣው 116 ብር ከ6881 ሳንቲም ፤ መሸጫው 123 ብር ከ6894 ሆኖ ይውላል ብሏል።
ዩሮም እጅግ በጣም ጨምሯል። መግዣው 104 ብር ከ4107 ሳንቲም መሸጫው 110 ብር ከ6754 ሳንቲም እንደሚሆን አሳውቋል።
የUAE ድርሃም በተመሳሳይ ጨምሯል። አንዱ ድርሃም ነገ በ23 ብር ከ3201 ሳንቲም እየተገዛ ፤ በ24 ብር ከ7194 ሳንቲም ይሸጣል ብሏል።
#TikvahEthiopia #CBE #Floatingexchangerate
@tikvahethiopia
ዶላር መሸጫው ከ100 ብር አለፈ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የነገ ቅዳሜ ምንዛሬ ዋጋን ዛሬ ምሽት ይፋ አድርጓል።
በዚህም አንዱ የአሜሪካን ዶላር መግዣው 95 ብር ከ6931 ሳንቲም ፤ መሸጫው 101 ብር ከ4347 ሳንቲም እንዲሆን ቆርጧል።
ፓውንድ ስተርሊንግም በእጅጉ ጨምሯል። መግዣው 116 ብር ከ6881 ሳንቲም ፤ መሸጫው 123 ብር ከ6894 ሆኖ ይውላል ብሏል።
ዩሮም እጅግ በጣም ጨምሯል። መግዣው 104 ብር ከ4107 ሳንቲም መሸጫው 110 ብር ከ6754 ሳንቲም እንደሚሆን አሳውቋል።
የUAE ድርሃም በተመሳሳይ ጨምሯል። አንዱ ድርሃም ነገ በ23 ብር ከ3201 ሳንቲም እየተገዛ ፤ በ24 ብር ከ7194 ሳንቲም ይሸጣል ብሏል።
#TikvahEthiopia #CBE #Floatingexchangerate
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia🇪🇹 የፓሪስ ኦሎምፒክ የ10,000 ሜትር የወንዶች ፍጻሜ ውድድር ተጀምሯል። ሀገራችን ኢትዮጵያ ፦ 🇪🇹 በአትሌት ሰለሞን ባረጋ 🇪🇹 በአትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ 🇪🇹 በአትሌት በሪሁ አረጋዊ ተወክላለች። መልካም ዕድል ለሀገራችን ኢትዮጵያ ! More - @tikvahethsport
#Ethiopia🇪🇹
ሀገራችን ኢትዮጵያ በወንዶች የ10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ውድድር በበሪሁ አረጋዊ አማካኝነት የብር ሜዳሊያ አመጣች።
ዮሚፍ ቀጀልቻ 6ኛ ፤ ሰለሞን ባረጋ 7ኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።
#ኢትዮጵያ❤
More - @tikvahethsport
@tikvahethiopia
ሀገራችን ኢትዮጵያ በወንዶች የ10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ውድድር በበሪሁ አረጋዊ አማካኝነት የብር ሜዳሊያ አመጣች።
ዮሚፍ ቀጀልቻ 6ኛ ፤ ሰለሞን ባረጋ 7ኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።
#ኢትዮጵያ❤
More - @tikvahethsport
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ዶላር መሸጫው ከ100 ብር አለፈ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የነገ ቅዳሜ ምንዛሬ ዋጋን ዛሬ ምሽት ይፋ አድርጓል። በዚህም አንዱ የአሜሪካን ዶላር መግዣው 95 ብር ከ6931 ሳንቲም ፤ መሸጫው 101 ብር ከ4347 ሳንቲም እንዲሆን ቆርጧል። ፓውንድ ስተርሊንግም በእጅጉ ጨምሯል። መግዣው 116 ብር ከ6881 ሳንቲም ፤ መሸጫው 123 ብር ከ6894 ሆኖ ይውላል ብሏል። ዩሮም እጅግ በጣም…
#Ethiopia : በዛሬውና ነገ በሚውለው በዶላር ምዛሬ ዋጋ መግዣው ላይ የ12 ብር ልዩነት ፤ በመሸጫው ላይ የ15 ብር ልዩነት ታይቷል።
ዛሬ የነበረው መግዣ 83 ብር ከ9413 ሳንቲም ሲሆን መሸጫው 85 ብር ከ6201 ሳንቲም ነበር።
ነገ ማለትም #ቅዳሜ ሐምሌ 27 የሚውለው የምንዛሬ ዋጋ መግዣው 95 ብር ከ6931 ሳንቲም ፤ መሸጫው ደግሞ 101 ብር ከ4347 ሳንቲም ነው።
ሌላው በጣም ልዩነት የታየበት ዩሮ ነው ዛሬ 90 ብር ከ5307 ሳንቲም መግዣ ፤ መሸጫው 92 ብር ከ3413 ሳንቲም ሆነ ነበር የዋለው።
በነገው ምንዛሬ ግን የአንዱ ዩሮ መግዣው 104 ብር ከ4107 ሳንቲም ፤ መሸጫው 110 ብር ከ6754 ሳንቲም ሆኖ ይውላል።
ብዙም የምይነገርለት #የኩዌይት_ዳናር ደግሞ የአንዱ መሸጫ ከ315 ብር አልፏል።
በነገ ምንዛሬ አንዱ ዲናር በ298 ብር ከ8463 ሳንቲም እየተገዛ በ316 ብር ከ7771 ሳንቲም ይሸጣል ተብሏል።
ይህ መረጃ በ ' ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ' ያለውን ምንዛሬ የሚያሳይ ሲሆን የግል ባንኮች ደግሞ ምን ይዘው እንደሚመጡ ጥዋት ይታያል።
#TikvahEthiopia #Floatingexchangerate
@tikvahethiopia
ዛሬ የነበረው መግዣ 83 ብር ከ9413 ሳንቲም ሲሆን መሸጫው 85 ብር ከ6201 ሳንቲም ነበር።
ነገ ማለትም #ቅዳሜ ሐምሌ 27 የሚውለው የምንዛሬ ዋጋ መግዣው 95 ብር ከ6931 ሳንቲም ፤ መሸጫው ደግሞ 101 ብር ከ4347 ሳንቲም ነው።
ሌላው በጣም ልዩነት የታየበት ዩሮ ነው ዛሬ 90 ብር ከ5307 ሳንቲም መግዣ ፤ መሸጫው 92 ብር ከ3413 ሳንቲም ሆነ ነበር የዋለው።
በነገው ምንዛሬ ግን የአንዱ ዩሮ መግዣው 104 ብር ከ4107 ሳንቲም ፤ መሸጫው 110 ብር ከ6754 ሳንቲም ሆኖ ይውላል።
ብዙም የምይነገርለት #የኩዌይት_ዳናር ደግሞ የአንዱ መሸጫ ከ315 ብር አልፏል።
በነገ ምንዛሬ አንዱ ዲናር በ298 ብር ከ8463 ሳንቲም እየተገዛ በ316 ብር ከ7771 ሳንቲም ይሸጣል ተብሏል።
ይህ መረጃ በ ' ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ' ያለውን ምንዛሬ የሚያሳይ ሲሆን የግል ባንኮች ደግሞ ምን ይዘው እንደሚመጡ ጥዋት ይታያል።
#TikvahEthiopia #Floatingexchangerate
@tikvahethiopia
#Infinix_Note40_Pro_Plus
ነሀሴ 4 ከቀኑን 10 ከሰዓት ጀምሮ በቃና ስቱዲዮ የተደገሰው ልዩ የኢንፊኒክስ ኖት 40 ፕሮ ፕላስ 5G የሙዚቃ እና የጌም ድግስ የትም ይሁኑ የት ማይቀርበት ነው፡፡ በተለያዩ የጌም ቶርናመንቶች አዲሱን የኢንፊኒክስ ኖት 40 ፕሮ ፕላስ 5G ስልክን ጨምሮ በሽልማቶችን የሚንበሸበሹበት እነ ዲጄ ሚላ፣ዮን ዜማ፣ ፍላሽ ኪዶ፣ ዲጄ ፔርዱ፣ ሳጂ እና አብሌር በመድረኩ የሚነግሱበት ደማቅ ምሽት ተዘጋጅቷል፡፡
#Note40Et #Note40Pro #Note40 #Note40ProPlus #InfinixEt
ነሀሴ 4 ከቀኑን 10 ከሰዓት ጀምሮ በቃና ስቱዲዮ የተደገሰው ልዩ የኢንፊኒክስ ኖት 40 ፕሮ ፕላስ 5G የሙዚቃ እና የጌም ድግስ የትም ይሁኑ የት ማይቀርበት ነው፡፡ በተለያዩ የጌም ቶርናመንቶች አዲሱን የኢንፊኒክስ ኖት 40 ፕሮ ፕላስ 5G ስልክን ጨምሮ በሽልማቶችን የሚንበሸበሹበት እነ ዲጄ ሚላ፣ዮን ዜማ፣ ፍላሽ ኪዶ፣ ዲጄ ፔርዱ፣ ሳጂ እና አብሌር በመድረኩ የሚነግሱበት ደማቅ ምሽት ተዘጋጅቷል፡፡
#Note40Et #Note40Pro #Note40 #Note40ProPlus #InfinixEt
NOUS-TRAVEL በሀገር እና በውጭ የመንገድ ደህንነት፣ በከተማ እና ከከተማ ውጭ ያለ ማንኛውም የትራፊክ እንቅስቃሴ ፣ የመንገድ ሁኔታ ላይ ትኩረት አድርጎ መረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። ይቀላቀሉና እርሶም ለሌሎች መረጃ ያካፍሉ 👉https://t.iss.one/NousTravel/7
#AddisAbaba
የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አደረኩት ባለው ድንገተኛ የሆነ ኢንስፔክሽን ተከትሎ በርካታ ኮሌጆች ላይ እርምጃ መውሰዱን አሳውቋል፡፡
ከነዚህ ውስጥ " ከፍተኛ የስርዓተ ስልጠና ፖሊሲ እና የስትራቴጂ ጥሰት " ፈፅመዋል ያላቸውን 18 ኮሌጆች ማገዱን ገልጿል።
ሌሎች 18 የመጨረሻ ፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እና 8 ኮሌጆችን የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
ተቋማቱ በተወሰደው እርምጃ መሰረት በ10 ቀናት ውስጥ እርምትና ማስተካከያ በማድረግ በጽሁፍ እና በአካል ሪፖርት ለባለስልጣኑ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል።
(የተቋማት ዝርዝር ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አደረኩት ባለው ድንገተኛ የሆነ ኢንስፔክሽን ተከትሎ በርካታ ኮሌጆች ላይ እርምጃ መውሰዱን አሳውቋል፡፡
ከነዚህ ውስጥ " ከፍተኛ የስርዓተ ስልጠና ፖሊሲ እና የስትራቴጂ ጥሰት " ፈፅመዋል ያላቸውን 18 ኮሌጆች ማገዱን ገልጿል።
ሌሎች 18 የመጨረሻ ፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እና 8 ኮሌጆችን የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
ተቋማቱ በተወሰደው እርምጃ መሰረት በ10 ቀናት ውስጥ እርምትና ማስተካከያ በማድረግ በጽሁፍ እና በአካል ሪፖርት ለባለስልጣኑ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል።
(የተቋማት ዝርዝር ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia : በዛሬውና ነገ በሚውለው በዶላር ምዛሬ ዋጋ መግዣው ላይ የ12 ብር ልዩነት ፤ በመሸጫው ላይ የ15 ብር ልዩነት ታይቷል። ዛሬ የነበረው መግዣ 83 ብር ከ9413 ሳንቲም ሲሆን መሸጫው 85 ብር ከ6201 ሳንቲም ነበር። ነገ ማለትም #ቅዳሜ ሐምሌ 27 የሚውለው የምንዛሬ ዋጋ መግዣው 95 ብር ከ6931 ሳንቲም ፤ መሸጫው ደግሞ 101 ብር ከ4347 ሳንቲም ነው። ሌላው በጣም ልዩነት የታየበት…
#DailyExchangeRate
ዛሬ በግል ባንኮች ያለው የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ከላይ ተያይዟል።
ከላይ የ7 የግል ባንኮች ዕለታዊ ምዛሬ ቀርቧል።
ከነዚህ ባንኮች 3ቱ ማለትም ኦሮሚያ፣ አባይ ፣ ዳሽን የዶላር መግዣቸውን በ90 ብር አድርገው በሳንቲም ይለያያሉ መሸጫቸው ግን ልዩነት አለው።
ኦሮሚያ የዶላር መግዣው 102 ብር ከ3848 ሳንቲም ነው ፤ ሲሆን በአባይ 102 ብር ከ9560 ሳንቲም ፤ በዳሽን ደግሞ 100 ብር ከ7768 መሸጫው ነው።
ሌሎቹ ባንኮች አቢሲንያ፣ አዋሽ ፣ ሲዳማና የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንኮች መሸጫቸውም መግዣቸውም ይለያያል።
አቢሲንያ ዛሬ ሁለት (ጥዋት እና ከሰዓት) የዶላር ምንዛሬ ነው የተጠቀመው ።
ጥዋት ላይ በ90 ብር ከ0690 ሳንቲም መግዣ መሸጫ ደግሞ 106 ብር ከ7318 ሳንቲም ነበር ፤ አሁን ይፋ ባደረገው የከሰዓት ምንዛሬ ግን መግዣውን ወደ 96 ብር ከ3738 ሳንቲም መሸጫውን 107 ብር ከ9387 ሳንቲም አሳድጎታል።
አዋሽ ዶላር መግዣው 96 ብር ከ3011 ሳንቲም ሲሆን መሸጫው 106 ብር ከ8941 ሳንቲም ነው። ሲዳማ በ96 ብር ከ6500 ገዝቶ በ106 ብር ከ3110 ሳንቲም እንደሚሸጥ ገልጿል። ኦሮሚያ ህብረት ስራ በበኩሉ መፍዣው 97 ብር ከ7329 ሳንቲም ሲሆን መሸጫው 107 ብር ከ5062 ሳንቲም ነው።
ከዶላር ውጭ ያሉ ምንዛሬዎችም በግል ባንኮች ዋጋቸው ጨምሯል። ዝርዝሩን ከላይ ይመልከቱ።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia
ዛሬ በግል ባንኮች ያለው የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ከላይ ተያይዟል።
ከላይ የ7 የግል ባንኮች ዕለታዊ ምዛሬ ቀርቧል።
ከነዚህ ባንኮች 3ቱ ማለትም ኦሮሚያ፣ አባይ ፣ ዳሽን የዶላር መግዣቸውን በ90 ብር አድርገው በሳንቲም ይለያያሉ መሸጫቸው ግን ልዩነት አለው።
ኦሮሚያ የዶላር መግዣው 102 ብር ከ3848 ሳንቲም ነው ፤ ሲሆን በአባይ 102 ብር ከ9560 ሳንቲም ፤ በዳሽን ደግሞ 100 ብር ከ7768 መሸጫው ነው።
ሌሎቹ ባንኮች አቢሲንያ፣ አዋሽ ፣ ሲዳማና የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንኮች መሸጫቸውም መግዣቸውም ይለያያል።
አቢሲንያ ዛሬ ሁለት (ጥዋት እና ከሰዓት) የዶላር ምንዛሬ ነው የተጠቀመው ።
ጥዋት ላይ በ90 ብር ከ0690 ሳንቲም መግዣ መሸጫ ደግሞ 106 ብር ከ7318 ሳንቲም ነበር ፤ አሁን ይፋ ባደረገው የከሰዓት ምንዛሬ ግን መግዣውን ወደ 96 ብር ከ3738 ሳንቲም መሸጫውን 107 ብር ከ9387 ሳንቲም አሳድጎታል።
አዋሽ ዶላር መግዣው 96 ብር ከ3011 ሳንቲም ሲሆን መሸጫው 106 ብር ከ8941 ሳንቲም ነው። ሲዳማ በ96 ብር ከ6500 ገዝቶ በ106 ብር ከ3110 ሳንቲም እንደሚሸጥ ገልጿል። ኦሮሚያ ህብረት ስራ በበኩሉ መፍዣው 97 ብር ከ7329 ሳንቲም ሲሆን መሸጫው 107 ብር ከ5062 ሳንቲም ነው።
ከዶላር ውጭ ያሉ ምንዛሬዎችም በግል ባንኮች ዋጋቸው ጨምሯል። ዝርዝሩን ከላይ ይመልከቱ።
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia