#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ማስተካከል ይችላሉ ብሏል።
ሚኒስቴሩ ፤ ያልፉ ተማሪዎች ምርጫቸውን ማስተካከል የሚችሉት በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አስገንዝቧል።
በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቀው ምርጫቸው ውስጥ በማካተት መመደብ እንደሚችሉም የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። #MoE
@tikvahethiopia
ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ማስተካከል ይችላሉ ብሏል።
ሚኒስቴሩ ፤ ያልፉ ተማሪዎች ምርጫቸውን ማስተካከል የሚችሉት በየትምህርት ቤታቸው በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አስገንዝቧል።
በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የሚፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቀው ምርጫቸው ውስጥ በማካተት መመደብ እንደሚችሉም የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። #MoE
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" ዘንድሮ 164,242 ተማሪዎችን በሬሜዲያል እንቀበላለን " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ለፓርላማ በሰጡት ማብራሪያ በዘንድሮው ዓመት 164,242 ተማሪዎች በአቅም ማሻሻያ (ሬሜዲያል) ፕሮግራም እንደሚታቀፉ አሳውቀዋል። እንዚህ ተማሪዎች በግልና በመንግሥት ተቋማት የሬሜዲያል ትምህርት የሚከታተሉ መሆናቸውን ገልጸዋል። ፕ/ር ፕርሃኑ ነጋ ምን አሉ ? - በ2014 ዓ/ም…
#MoE
" አትሞክሩ፣ ባትደውሉ ነው የሚሻለው embarrassing ይሆናል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ለፓርላማ በሰጡት ማብራሪያ ፤ የተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ በአግባቡ እንደሚሰራበት አመልክተዋል።
" በምንም አይነትና መስፈርት አግባብ የሌለውና አድሎ ላይ የተመሰረተ ምደባ አይኖርም " ሲሉ ተናግረዋል።
" እያንዳንዱ ተማሪ በጠየቀው በችሎታው ፣ በሚገባው ቦታ እንዲመደብ እናደርጋል " ያሉት ሚኒስትሩ " አንድና ብቸኛው ከዛ የምንወጣበት አስቸኳይ የሆነና ቅርብ የሆነ ክትትል የሚያስፈልጋቸው የህክምና ጉዳይ ሲኖር ነው " ብለዋል።
" የህክምና ኬዞችንም ስንመለከት ከዶክተር ወረቀት ማምጣት ብቻ ሳይሆን በቦርድ ደረጃ ተነጋግረውበት ያ የህክምና ጉዳይ ሌላ ቦታ ሄዶ ለመማር የማያስችል ነው፤ ለህይወቱ/ቷ አስቸጋሪ ነገር ያመጣል ከተባለ ብቻና ብቻ ነው " ሲሉ አስገንዝበዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፤ " ለአንድ የመንግሥት ባለስልጣን ፣ አንድ የምክር ቤት አባል፣ አንድ ዝም ብሎ ሃብታም ነኝ ብሎ ለሚያስብ ሰው ከሚገባው ውጭ ለልጁ የሚሰጥ ምንም ነገር የለም " ብለዋል።
ከምደባ ጋር በተያያዘ አንዳንድ ጥያቄዎች እየተጠየቁ መሆኑን ያልደበቁት ፕ/ር ብርሃኑ " ስልኮች ይደወላሉ ነገር ግን የምንሰጠው መልስ አንድ ነው ፤ ' ሁሉም ኢትዮጵያዊ ትምህርት ቤት እኩል ነው። በችሎታው ነው እንጂ የሚመዘነው ከዛ ውጭ ባለ ሌላ መስፈርት ማንንም እድል አንሰጥም ' የሚል ነው " ብለዋል።
" ከዚህ ውጭ የተሰራና የሚሰራ ስራ ካለ አሳዩን፤ ንገሩን እናስተካክላለን " ሲሉ ተናግረዋል።
ፕ/ር ብርሃኑ ለምደባ በሚል ጉዳይ እሳቸውም ጋር የሚመጡ እንዳሉ ገልጸው " ለሁሉም የምለው አትሞክሩ፣ ባትደውሉ ነው የሚሻለው embarrassing ይሆናል ፤ ትክክለኛ ጥያቄ አለን ካላችሁ በትክክለኛው ሂደት እለፉ ከዛ ውጭ ግን የሚመጣ የአቋራጭ መንገድ የለም " ሲሉ ተናግረዋል።
#MoE #Tikvah_Ethiopia
@tikvahethiopia
" አትሞክሩ፣ ባትደውሉ ነው የሚሻለው embarrassing ይሆናል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ለፓርላማ በሰጡት ማብራሪያ ፤ የተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ በአግባቡ እንደሚሰራበት አመልክተዋል።
" በምንም አይነትና መስፈርት አግባብ የሌለውና አድሎ ላይ የተመሰረተ ምደባ አይኖርም " ሲሉ ተናግረዋል።
" እያንዳንዱ ተማሪ በጠየቀው በችሎታው ፣ በሚገባው ቦታ እንዲመደብ እናደርጋል " ያሉት ሚኒስትሩ " አንድና ብቸኛው ከዛ የምንወጣበት አስቸኳይ የሆነና ቅርብ የሆነ ክትትል የሚያስፈልጋቸው የህክምና ጉዳይ ሲኖር ነው " ብለዋል።
" የህክምና ኬዞችንም ስንመለከት ከዶክተር ወረቀት ማምጣት ብቻ ሳይሆን በቦርድ ደረጃ ተነጋግረውበት ያ የህክምና ጉዳይ ሌላ ቦታ ሄዶ ለመማር የማያስችል ነው፤ ለህይወቱ/ቷ አስቸጋሪ ነገር ያመጣል ከተባለ ብቻና ብቻ ነው " ሲሉ አስገንዝበዋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፤ " ለአንድ የመንግሥት ባለስልጣን ፣ አንድ የምክር ቤት አባል፣ አንድ ዝም ብሎ ሃብታም ነኝ ብሎ ለሚያስብ ሰው ከሚገባው ውጭ ለልጁ የሚሰጥ ምንም ነገር የለም " ብለዋል።
ከምደባ ጋር በተያያዘ አንዳንድ ጥያቄዎች እየተጠየቁ መሆኑን ያልደበቁት ፕ/ር ብርሃኑ " ስልኮች ይደወላሉ ነገር ግን የምንሰጠው መልስ አንድ ነው ፤ ' ሁሉም ኢትዮጵያዊ ትምህርት ቤት እኩል ነው። በችሎታው ነው እንጂ የሚመዘነው ከዛ ውጭ ባለ ሌላ መስፈርት ማንንም እድል አንሰጥም ' የሚል ነው " ብለዋል።
" ከዚህ ውጭ የተሰራና የሚሰራ ስራ ካለ አሳዩን፤ ንገሩን እናስተካክላለን " ሲሉ ተናግረዋል።
ፕ/ር ብርሃኑ ለምደባ በሚል ጉዳይ እሳቸውም ጋር የሚመጡ እንዳሉ ገልጸው " ለሁሉም የምለው አትሞክሩ፣ ባትደውሉ ነው የሚሻለው embarrassing ይሆናል ፤ ትክክለኛ ጥያቄ አለን ካላችሁ በትክክለኛው ሂደት እለፉ ከዛ ውጭ ግን የሚመጣ የአቋራጭ መንገድ የለም " ሲሉ ተናግረዋል።
#MoE #Tikvah_Ethiopia
@tikvahethiopia
#አቢሲንያ_ባንክ
በወገን ሴንድ ገንዘብ ወደ አገር ቤት በነፃ ይላኩ!
ቪዛ ወይም ማስተር ካርድዎን ተጠቅመው በወገን ሴንድ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ማስተላለፍ ይችላሉ፡፡
የሞባይል መተግበሪያውን ከ Play Store በማውረድ ይጠቀሙ።
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.wegensend.wegensend&hl=en&gl=US
የቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ።
https://t.iss.one/BoAEth
በወገን ሴንድ ገንዘብ ወደ አገር ቤት በነፃ ይላኩ!
ቪዛ ወይም ማስተር ካርድዎን ተጠቅመው በወገን ሴንድ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ማስተላለፍ ይችላሉ፡፡
የሞባይል መተግበሪያውን ከ Play Store በማውረድ ይጠቀሙ።
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.wegensend.wegensend&hl=en&gl=US
የቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ።
https://t.iss.one/BoAEth
#Oceanስክሪፕቶ
ድርጅታችን በከፍተኛ ጥራት የሚያመርተውን "Ocean" ስክሪፕቶ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚያከፋፍሉለት ውስን ወኪል ነጋዴዎች አወዳድሮ በመምረጥ መመደብ ይፈልጋል።
ስለሆነም በዘርፉ የተሰማራቹ ፍላጎትና አቅም ያላችሁ አከፉፉዮች ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ለወኪል አከፋፋይ ያዘጋጀነውን የልዩ ሽያጭ ዋጋ ስምምነት ውል በማድረግ የድርጅታችን ወኪል ይሁኑ::
+251901835555
+251901832222
ድርጅታችን በከፍተኛ ጥራት የሚያመርተውን "Ocean" ስክሪፕቶ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚያከፋፍሉለት ውስን ወኪል ነጋዴዎች አወዳድሮ በመምረጥ መመደብ ይፈልጋል።
ስለሆነም በዘርፉ የተሰማራቹ ፍላጎትና አቅም ያላችሁ አከፉፉዮች ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ለወኪል አከፋፋይ ያዘጋጀነውን የልዩ ሽያጭ ዋጋ ስምምነት ውል በማድረግ የድርጅታችን ወኪል ይሁኑ::
+251901835555
+251901832222
#ጥቆማ
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፤ በ2014 ዓ.ም እና 2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን የዩኒቨርስቲ መግቢያ መቁረጫ ውጤት ያመጡ እና በፖሊስ የሙያ ዘርፍ ሀገራቸውን ለማገልገል #የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር እንደሚፈልግ አሳውቋል።
ተቋሙ ለ4 አመታት በ " ፖሊስ ሳይንስ ዲግሪ " አስተምሮ በመኮንንነት (ረዳት ኢንስፔክተር ማዕረግ) በማስመረቅ በተለያዩ የፌደራል ፖሊስ የስራ ክፍሎች አስመድቦ ለማሰራት እንደሚፈልግ ነው የገለፀው።
በተጨማሪ በ "ፎረንሲክ ሳይንስ ዲግሪ" አስተምሮ በመኮንንነት (ረዳት ኢንስፔክተር ማዕረግ) በማስመረቅ በፎረሲክ ምርመራ የላብራቶሪ ሙያተኝነት (ኤክስፐርት) በማስመደብ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በተቋሙ በ " ፖሊስ ሳይንስ ዲግሪ " ለመማር የሚያስፈልጉ የመመልመያ መስፈርቶች ከላይ በምስሉ የተዘረዘሩ ሲሆን ከነሱም ውስጥ ፦
- አመልካቾች ከማንኛውም ወንጀል ነፃ ስለ መሆኑ ከሚኖርበት ወረዳ ፖሊስ ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው።
- ለፖሊስ አካል ብቃት ስልጠና ብቁ የሆነ አካላዊ አቋምና አዕምሮ ጤንነት ያላቸው ሊሆኑ ይገባል።
- በ2014 ዓ/ም እና 2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባ የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር መቁረጫ ውጤት ያላቸው የትምህርት ማስረጃቸውንም ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
- የ #ሪሚዳል_ትምህርት ወስደው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ከሆነም ማስረጃ ማቅረብ አባቸው።
- አመልካቾች እድሜያቸው ከ18 እስከ 28 ዓመት መሆን አለበት።
- ቁመት ለወንድ 1.65 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴት 1.55 እና ከዚያ በላይ፣
ሲሆን የተስተካከለ የሰውነት ክብደት 18.5-24.9 kg/m) ያለቸው ሊሆኑ ይገባል።
- ከተመረቁ በኋላ 7/ሰባት/ አመት በተማረበት የፖሊስ ሙያ በየትኛውም የአገሪቱ ክልልና የፖሊስ የስራ መደቦች ላይ ተመድቦ ለመስራት ፍቃደኛ መሆን አለበት።
- ሴት አመለካቾች ከእርግዝና ነፃ መሆን አለባቸው።
- ሁሉም አመልካቾች ከዚህ በፊት የፖሊስ ወይም የመከላከያ ሰራዊት ስልጠና ያልወሰዱ መሆን ያለባቸው ሊሆኑ ይገባል።
ለ " ፎረንሲክ ሳይንስ ዲግሪ " ከላይ ያሉት አብዛኛው መስፈርቶች እንደተጠበቁ ሆነው ፦
- ዜግነት #ኢትዮጵያዊ
- የ12ኛ ክፍል #በተፈጥሮ_ሳይንስ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በ2014 ዓ/ም እና በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን መቁረጫ ውጤት ያላቸው
- በተፈጥሮ ሳይንስ የሪሚዳል ትምህርት ወስደው የማለፊያ ውጤት ያመጡና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ሊሆኑ ይገባል።
በሁለቱም የዲግሪ ትምህርት ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲውን የሚቀላቀሉት በራሱ በተቋሙ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ ሲችሉ ብቻ ነው።
የት እና እስከመቼ መመዝገብ ይቻላል ?
ማመልከት የሚቻለው እስከ ጥቅምት 22/2016 ዓ/ም ድረስ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት ነው።
ተማሪዎች በአካባቢያቸው በሚገኝ በሁሉም የክልል እና የከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽኖች በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
ለመዝገባው የትምህርት ማስረጃቸውን የ8ኛ ፣ የ10ኛና 12ኛ ክፍል ካርድ እና ትራንስክርፕት ኦርጅናል ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ አለባቸው።
#ደመወዝ / #ክፍያን በተመለከተ ፦
ዕጩ መኮንኖች በትምህርት ላይ በሚቆዩበት ጊዜያት ከ3 ወር የሙከራ (recruit) ጊዜ ቆይታ በኋላ እስከሚመረቁ ድረስ የኪስ ገንዘብ/ደመወዝ ታስቦ ይከፈላቸዋል ተብሏል።
ስልክ ካስፈለጋችሁ ፡ 0116735564
(ተጨማሪ ዝርዝር ጉዳዮችን ከላይ በምስሉ ያንብቡ)
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፤ በ2014 ዓ.ም እና 2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን የዩኒቨርስቲ መግቢያ መቁረጫ ውጤት ያመጡ እና በፖሊስ የሙያ ዘርፍ ሀገራቸውን ለማገልገል #የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር እንደሚፈልግ አሳውቋል።
ተቋሙ ለ4 አመታት በ " ፖሊስ ሳይንስ ዲግሪ " አስተምሮ በመኮንንነት (ረዳት ኢንስፔክተር ማዕረግ) በማስመረቅ በተለያዩ የፌደራል ፖሊስ የስራ ክፍሎች አስመድቦ ለማሰራት እንደሚፈልግ ነው የገለፀው።
በተጨማሪ በ "ፎረንሲክ ሳይንስ ዲግሪ" አስተምሮ በመኮንንነት (ረዳት ኢንስፔክተር ማዕረግ) በማስመረቅ በፎረሲክ ምርመራ የላብራቶሪ ሙያተኝነት (ኤክስፐርት) በማስመደብ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በተቋሙ በ " ፖሊስ ሳይንስ ዲግሪ " ለመማር የሚያስፈልጉ የመመልመያ መስፈርቶች ከላይ በምስሉ የተዘረዘሩ ሲሆን ከነሱም ውስጥ ፦
- አመልካቾች ከማንኛውም ወንጀል ነፃ ስለ መሆኑ ከሚኖርበት ወረዳ ፖሊስ ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው።
- ለፖሊስ አካል ብቃት ስልጠና ብቁ የሆነ አካላዊ አቋምና አዕምሮ ጤንነት ያላቸው ሊሆኑ ይገባል።
- በ2014 ዓ/ም እና 2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባ የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር መቁረጫ ውጤት ያላቸው የትምህርት ማስረጃቸውንም ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
- የ #ሪሚዳል_ትምህርት ወስደው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ከሆነም ማስረጃ ማቅረብ አባቸው።
- አመልካቾች እድሜያቸው ከ18 እስከ 28 ዓመት መሆን አለበት።
- ቁመት ለወንድ 1.65 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴት 1.55 እና ከዚያ በላይ፣
ሲሆን የተስተካከለ የሰውነት ክብደት 18.5-24.9 kg/m) ያለቸው ሊሆኑ ይገባል።
- ከተመረቁ በኋላ 7/ሰባት/ አመት በተማረበት የፖሊስ ሙያ በየትኛውም የአገሪቱ ክልልና የፖሊስ የስራ መደቦች ላይ ተመድቦ ለመስራት ፍቃደኛ መሆን አለበት።
- ሴት አመለካቾች ከእርግዝና ነፃ መሆን አለባቸው።
- ሁሉም አመልካቾች ከዚህ በፊት የፖሊስ ወይም የመከላከያ ሰራዊት ስልጠና ያልወሰዱ መሆን ያለባቸው ሊሆኑ ይገባል።
ለ " ፎረንሲክ ሳይንስ ዲግሪ " ከላይ ያሉት አብዛኛው መስፈርቶች እንደተጠበቁ ሆነው ፦
- ዜግነት #ኢትዮጵያዊ
- የ12ኛ ክፍል #በተፈጥሮ_ሳይንስ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በ2014 ዓ/ም እና በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን መቁረጫ ውጤት ያላቸው
- በተፈጥሮ ሳይንስ የሪሚዳል ትምህርት ወስደው የማለፊያ ውጤት ያመጡና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ሊሆኑ ይገባል።
በሁለቱም የዲግሪ ትምህርት ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲውን የሚቀላቀሉት በራሱ በተቋሙ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ ሲችሉ ብቻ ነው።
የት እና እስከመቼ መመዝገብ ይቻላል ?
ማመልከት የሚቻለው እስከ ጥቅምት 22/2016 ዓ/ም ድረስ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት ነው።
ተማሪዎች በአካባቢያቸው በሚገኝ በሁሉም የክልል እና የከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽኖች በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
ለመዝገባው የትምህርት ማስረጃቸውን የ8ኛ ፣ የ10ኛና 12ኛ ክፍል ካርድ እና ትራንስክርፕት ኦርጅናል ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ አለባቸው።
#ደመወዝ / #ክፍያን በተመለከተ ፦
ዕጩ መኮንኖች በትምህርት ላይ በሚቆዩበት ጊዜያት ከ3 ወር የሙከራ (recruit) ጊዜ ቆይታ በኋላ እስከሚመረቁ ድረስ የኪስ ገንዘብ/ደመወዝ ታስቦ ይከፈላቸዋል ተብሏል።
ስልክ ካስፈለጋችሁ ፡ 0116735564
(ተጨማሪ ዝርዝር ጉዳዮችን ከላይ በምስሉ ያንብቡ)
@tikvahethiopia
ዛሬ " ገርቢ " ላይ በደረሰ የመኪና አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ።
በምስራቅ ሸዋ ዞን ፤ በአዳሚ ቱሉ ወረዳ ውስጥ በደረሰ የመኪና አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡
አደጋው የደረሰው ከአዳሚ ቱሉ ወረዳ ወደ #ባቱ ከተማ ሲጓዝ የነበረ ዳማስ ተሽከርካሪ እና በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ የነበረ ቶዮታ ቪ ኤይት (v8) መኪና " ገርቢ " ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በመጋጨታቸው ነው።
በአደጋው 4 ሰዎች ወዲያው ሕይወታቸው ሲያልፍ 3 ሰዎች የህክምና ተቋም ከደረሱ በኋላ ሕይወታቸው አልፏል። በአጠቃላይ በአደጋው 7 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡
ሌሎች በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ኤፍ ቢ ሲ የባቱ ኮሚኒኬሽንን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል።
(የአደጋውን ሁኔታ የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል የላከልን ሣሚ ተስፋዬ የሚባል የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ነው)
@tikvahethiopia
በምስራቅ ሸዋ ዞን ፤ በአዳሚ ቱሉ ወረዳ ውስጥ በደረሰ የመኪና አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡
አደጋው የደረሰው ከአዳሚ ቱሉ ወረዳ ወደ #ባቱ ከተማ ሲጓዝ የነበረ ዳማስ ተሽከርካሪ እና በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ የነበረ ቶዮታ ቪ ኤይት (v8) መኪና " ገርቢ " ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በመጋጨታቸው ነው።
በአደጋው 4 ሰዎች ወዲያው ሕይወታቸው ሲያልፍ 3 ሰዎች የህክምና ተቋም ከደረሱ በኋላ ሕይወታቸው አልፏል። በአጠቃላይ በአደጋው 7 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡
ሌሎች በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ኤፍ ቢ ሲ የባቱ ኮሚኒኬሽንን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል።
(የአደጋውን ሁኔታ የሚያሳየውን ተንቀሳቃሽ ምስል የላከልን ሣሚ ተስፋዬ የሚባል የቲክቫህ ቤተሰብ አባል ነው)
@tikvahethiopia
#ጥቆማ
የኢሰመኮ 3ኛ ዙር የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የፎቶግራፎች እና የአጫጭር ፊልሞች ውድድር ላይ ተሳተፉ !
መኖሪያ ቤት/ቦታ ማለት ለአንድ ሰው ወይም ለአንድ ቤተሰብ ምን ማለት ነው ?
ሕይወት፣ ትርጉም ያለው ሕይወት፣ ምንድን ነው ? የአንድ ኢትዮጵያዊት ሴት፣ ወይም የአካል ጉዳተኛ ወይም የተፈናቃይ ወይም የአረጋዊ ሕይወት ምን ይመስላል ?
በሕይወት እና በመኖሪያ ቤት ዙርያ እነዚህን እና የመሳሰሉ ጥያቄዎች ለኪነጥበብ አፍቃሪዎች፣ ለኪነጥበብ ሙያ ተማሪዎች፣ ባለሞያዎች እና አማተሮች እንዲሁም ለመገናኛ ብዙኃን አባላት እና ሌሎችም በኪነጥበብ እና በሰብአዊ መብቶች መካከል ያለውን ትስስር ማሳየት ለሚፈልጉ ሁሉ፣ በኢሰመኮ አዘጋጅነት በሚካሄደው የ3ኛው ዙር የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የፎቶግራፍ እና የአጫጭር ፊልሞች ውድድር የቀረቡ ናቸው።
ኑ፣ ተሳተፉ፣ አብረን እንድናሰላስል የሚረዱ የፎቶግራፍ እና የአጫጭር ፊልም ሥራዎቻችሁን ለዕይታ አቅርቡ!
በውድድሩ ለመሳተፍ እና ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ዝርዝሩን በዚህ ይመልከቱ - https://bit.ly/46sReAw
የኢሰመኮ 3ኛ ዙር የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የፎቶግራፎች እና የአጫጭር ፊልሞች ውድድር ላይ ተሳተፉ !
መኖሪያ ቤት/ቦታ ማለት ለአንድ ሰው ወይም ለአንድ ቤተሰብ ምን ማለት ነው ?
ሕይወት፣ ትርጉም ያለው ሕይወት፣ ምንድን ነው ? የአንድ ኢትዮጵያዊት ሴት፣ ወይም የአካል ጉዳተኛ ወይም የተፈናቃይ ወይም የአረጋዊ ሕይወት ምን ይመስላል ?
በሕይወት እና በመኖሪያ ቤት ዙርያ እነዚህን እና የመሳሰሉ ጥያቄዎች ለኪነጥበብ አፍቃሪዎች፣ ለኪነጥበብ ሙያ ተማሪዎች፣ ባለሞያዎች እና አማተሮች እንዲሁም ለመገናኛ ብዙኃን አባላት እና ሌሎችም በኪነጥበብ እና በሰብአዊ መብቶች መካከል ያለውን ትስስር ማሳየት ለሚፈልጉ ሁሉ፣ በኢሰመኮ አዘጋጅነት በሚካሄደው የ3ኛው ዙር የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የፎቶግራፍ እና የአጫጭር ፊልሞች ውድድር የቀረቡ ናቸው።
ኑ፣ ተሳተፉ፣ አብረን እንድናሰላስል የሚረዱ የፎቶግራፍ እና የአጫጭር ፊልም ሥራዎቻችሁን ለዕይታ አቅርቡ!
በውድድሩ ለመሳተፍ እና ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ዝርዝሩን በዚህ ይመልከቱ - https://bit.ly/46sReAw
በተለያዩ ጊዜ በምናዘጋጃቸው የማህበራዊ ሚዲያ ውድድሮች በመመሳተፍ ይሸለሙ!
የኢትዮ ቴሌኮም ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ቤተሰብ በመሆን፤ ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃዎች ያግኙ፤ ከአጭበርባሪዎች ራስዎን ይጠብቁ፤ እንዲሁም በተለያዩ ጊዜ በምናዘጋጃቸው ውድድሮች በመሳተፍ ይሸለሙ!
ትክክለኛ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን
ቴሌግራም፡ https://t.iss.one/ethio_telecom
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/ethiotelecom
ትዊተር፡ https://twitter.com/ethiotelecom
ኢንስታግራም ፡https://www.instagram.com/ethiotelecom/
ሊንክዲን፡ https://www.linkedin.com/company/ethio-telecom
ኢትዮ ቴሌኮም
የኢትዮ ቴሌኮም ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ቤተሰብ በመሆን፤ ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃዎች ያግኙ፤ ከአጭበርባሪዎች ራስዎን ይጠብቁ፤ እንዲሁም በተለያዩ ጊዜ በምናዘጋጃቸው ውድድሮች በመሳተፍ ይሸለሙ!
ትክክለኛ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን
ቴሌግራም፡ https://t.iss.one/ethio_telecom
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/ethiotelecom
ትዊተር፡ https://twitter.com/ethiotelecom
ኢንስታግራም ፡https://www.instagram.com/ethiotelecom/
ሊንክዲን፡ https://www.linkedin.com/company/ethio-telecom
ኢትዮ ቴሌኮም
ሰዎች ራሳቸውን ለምን ያጠፋሉ ?
(በዶክተር ኃይለልዑል መኮንን)
ራስን ማጥፋት ማለት ፦ አንድ ሰው ያለማንም ጣልቃ ገብነት ህይወቱን በራሱ ፍላጎት በተለያዩ ዘዴዎች ተጠቅሞ ራስን የመግደል ድርጊት ነው።
በዓለማችን ከ800,000 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ራሳቸውን በየአመቱ ያጠፋሉ (World Health Organization) 79% ራስን ማጥፋት የሚፈፀመው ደግሞ ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሃገራት ነው።
ከ15-19 የ እድሜ ክልል ውስጥ ከሚገኙ ወጣቶች ህይወታቸውን ከሚያጡበት ምክንያቶች መካከል ራስን ማጥፋት በ ሶስተኛ ደረጃ ይቀመጣል።
ራሳቸውን ከሚያጠፉበት መንገዶች ውስጥ 20% የሚሸፍነው ደግሞ ገዳይ መርዞችን በመጠቀም ነው።
◾️ሰዎች ራሳቸውን ለምን ያጠፋሉ ?
አንዳንድ ግለሰቦች ራስን ማጥፋት የሰይጣን ግፊት፣ የሞራል ግድፈት እንዲሁም ጥጋብ ይመስላቸዋል።
ነገር ግን ራሳቸውን ለማጥፋት ሞክረው ከከሸፈባቸው ሰዎች መካከል ለድርጊታቸው እንደዋና ምክንያት አድርገው የሚያቀርቡት ከዘጠና ፐርሰንት በላይ የሚሆኑት የጀርባ ታሪካቸው ሲጠና የአዕምሮ ህመም እንደነበረባቸው ጥናቶች ያሳያሉ።
◾️ራሳቸውን ለማጥፋት ተጋላጭ የሆኑ እነማን ናቸው ?
ራሳቸውን ለማጥፋት ከሚሞክሩ ግለሰቦች መካከል ከ 90% በላይ የሚሆኑት አንድ የአዕምሮ ህመም ሊኖርባቸው ይችላል። ከዚህ ዉስጥም 80% የሚሆነው የድብርት በሽታ (Major Depressive Disorder) ይሸፍናል::
በተጨማሪ:-
- ከልክ ያለፈ ጭንቀት
- ቋሚ የሆነ አካላዊ ህመም (የስኳር፣ የነርቭ ፣ የካንሰር ህመም)
- ብቻቸውን የሚኖሩ ፣ከሌሎች ሰዎች ድጋፍ የማያገኙ ፣ያላገቡ
- ከቤተሰብ አባል ዉስጥ ከዚህ በፊት ራሱን ያጠፋ ሰው ካለ
- ከዚህ በፊት ራስን ለማጥፋት ሙከራ ያደረገ
- መጥፎ የህይወት ጠባሳ ያሳለፈ (መደፈር ፣ ጉልበት ብዝበዛ)
- እስረኞች
በአንፃሩ ተጋላጭነታቸዉ ይጨምራል ።
◾️ራሱን ለማጥፋት ያሰበ ሰው እንዴት ልናውቅ እንችላለን?
ከታች የተዘረዘሩት ግለሰቡ ራሱን ሊያጠፋ እንደሆነ አመላካች ንግግሮች ስለሚሆን ቤተሰብ ወይም የቅርብ ሰዉ ትኩረት ሊሰጥባቸዉ ይገባል:-
- ከፍተኛ የሆነ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት እንዳላቸው አዘውትረው መናገር ፤
- ህይወት አሰልቺ እና አድካሚ እንደሆነ በተደጋጋሚ መናገር ፤
- ለቤተሰብ ሸክም እንደሆኑ ማሰማት፤
- ወደ መኝታ ሲሄዱ " ምነው ተኝቼ በቀረሁ " ማለት፣
- " ምነው ፈጣሪ ህይወቴን በወሰዳት " የሚል ቃል ማዘዉተር ይጠቀሳሉ።
◾️ራስን ማጥፋጥ እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከላይ የተጠቀሱት አጋላጭ ሁኔታዎች ካሉ እና ራስን የማጥፋት ሀሳብ በተደጋጋሚ የሚመጣ ከሆነ ወደ አዕምሮ ህክምና ተቋም በፍጥነት በመሄድ እና አስፈላጊዉን ምክር እና ህክምና በማግኘት መከላከል ይቻላል።
(ቲክቫህ ኢትዮ. ይህንን ፅሁፍ አዘጋጅቶ ላቀረበው የቤተሰቡ አባል ዶ/ር ኃይለልዑል መኮንን ምስጋና ያቀርባል)
@tikvahethiopia
(በዶክተር ኃይለልዑል መኮንን)
ራስን ማጥፋት ማለት ፦ አንድ ሰው ያለማንም ጣልቃ ገብነት ህይወቱን በራሱ ፍላጎት በተለያዩ ዘዴዎች ተጠቅሞ ራስን የመግደል ድርጊት ነው።
በዓለማችን ከ800,000 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ራሳቸውን በየአመቱ ያጠፋሉ (World Health Organization) 79% ራስን ማጥፋት የሚፈፀመው ደግሞ ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሃገራት ነው።
ከ15-19 የ እድሜ ክልል ውስጥ ከሚገኙ ወጣቶች ህይወታቸውን ከሚያጡበት ምክንያቶች መካከል ራስን ማጥፋት በ ሶስተኛ ደረጃ ይቀመጣል።
ራሳቸውን ከሚያጠፉበት መንገዶች ውስጥ 20% የሚሸፍነው ደግሞ ገዳይ መርዞችን በመጠቀም ነው።
◾️ሰዎች ራሳቸውን ለምን ያጠፋሉ ?
አንዳንድ ግለሰቦች ራስን ማጥፋት የሰይጣን ግፊት፣ የሞራል ግድፈት እንዲሁም ጥጋብ ይመስላቸዋል።
ነገር ግን ራሳቸውን ለማጥፋት ሞክረው ከከሸፈባቸው ሰዎች መካከል ለድርጊታቸው እንደዋና ምክንያት አድርገው የሚያቀርቡት ከዘጠና ፐርሰንት በላይ የሚሆኑት የጀርባ ታሪካቸው ሲጠና የአዕምሮ ህመም እንደነበረባቸው ጥናቶች ያሳያሉ።
◾️ራሳቸውን ለማጥፋት ተጋላጭ የሆኑ እነማን ናቸው ?
ራሳቸውን ለማጥፋት ከሚሞክሩ ግለሰቦች መካከል ከ 90% በላይ የሚሆኑት አንድ የአዕምሮ ህመም ሊኖርባቸው ይችላል። ከዚህ ዉስጥም 80% የሚሆነው የድብርት በሽታ (Major Depressive Disorder) ይሸፍናል::
በተጨማሪ:-
- ከልክ ያለፈ ጭንቀት
- ቋሚ የሆነ አካላዊ ህመም (የስኳር፣ የነርቭ ፣ የካንሰር ህመም)
- ብቻቸውን የሚኖሩ ፣ከሌሎች ሰዎች ድጋፍ የማያገኙ ፣ያላገቡ
- ከቤተሰብ አባል ዉስጥ ከዚህ በፊት ራሱን ያጠፋ ሰው ካለ
- ከዚህ በፊት ራስን ለማጥፋት ሙከራ ያደረገ
- መጥፎ የህይወት ጠባሳ ያሳለፈ (መደፈር ፣ ጉልበት ብዝበዛ)
- እስረኞች
በአንፃሩ ተጋላጭነታቸዉ ይጨምራል ።
◾️ራሱን ለማጥፋት ያሰበ ሰው እንዴት ልናውቅ እንችላለን?
ከታች የተዘረዘሩት ግለሰቡ ራሱን ሊያጠፋ እንደሆነ አመላካች ንግግሮች ስለሚሆን ቤተሰብ ወይም የቅርብ ሰዉ ትኩረት ሊሰጥባቸዉ ይገባል:-
- ከፍተኛ የሆነ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት እንዳላቸው አዘውትረው መናገር ፤
- ህይወት አሰልቺ እና አድካሚ እንደሆነ በተደጋጋሚ መናገር ፤
- ለቤተሰብ ሸክም እንደሆኑ ማሰማት፤
- ወደ መኝታ ሲሄዱ " ምነው ተኝቼ በቀረሁ " ማለት፣
- " ምነው ፈጣሪ ህይወቴን በወሰዳት " የሚል ቃል ማዘዉተር ይጠቀሳሉ።
◾️ራስን ማጥፋጥ እንዴት መከላከል ይቻላል?
ከላይ የተጠቀሱት አጋላጭ ሁኔታዎች ካሉ እና ራስን የማጥፋት ሀሳብ በተደጋጋሚ የሚመጣ ከሆነ ወደ አዕምሮ ህክምና ተቋም በፍጥነት በመሄድ እና አስፈላጊዉን ምክር እና ህክምና በማግኘት መከላከል ይቻላል።
(ቲክቫህ ኢትዮ. ይህንን ፅሁፍ አዘጋጅቶ ላቀረበው የቤተሰቡ አባል ዶ/ር ኃይለልዑል መኮንን ምስጋና ያቀርባል)
@tikvahethiopia
" ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ መንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር አይቻልም " - ትምህርት ሚኒስቴር
ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ጥቅምት 9 ቀን 2016 ዓ/ም ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ በ2015 ትምህርት ዘመን የሬሜዲያል ትምህርት ተከታትለው 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች የፍሬሽማን ኮርስ እንዲማሩ መወሰኑን አስታውሷል።
በዚህም መሰረት ተማሪዎች ፦
- ከመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወደ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተዛውሮ መማር እንደሚችሉ፤
- ከአንድ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ ሌላ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር እንደሚችሉ፤
- ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ መንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር #የማይችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስገንዝቧል።
ተማሪዎች ከአንድ ተቋም ወደ ሌላ ተቋም ሄደው መማር የሚፈልጉ ከሆነ መረጃቸው በአግባቡ ተደራጅቶ እንዲሰጣቸው ትምህርት ሚኒስቴር በፃፈው ደብዳቤ አሳስቧል።
(በሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ተወካይ ተፅፎ ለተቋማት የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ጥቅምት 9 ቀን 2016 ዓ/ም ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ በ2015 ትምህርት ዘመን የሬሜዲያል ትምህርት ተከታትለው 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች የፍሬሽማን ኮርስ እንዲማሩ መወሰኑን አስታውሷል።
በዚህም መሰረት ተማሪዎች ፦
- ከመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወደ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተዛውሮ መማር እንደሚችሉ፤
- ከአንድ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ ሌላ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር እንደሚችሉ፤
- ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወደ መንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተዛውሮ መማር #የማይችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስገንዝቧል።
ተማሪዎች ከአንድ ተቋም ወደ ሌላ ተቋም ሄደው መማር የሚፈልጉ ከሆነ መረጃቸው በአግባቡ ተደራጅቶ እንዲሰጣቸው ትምህርት ሚኒስቴር በፃፈው ደብዳቤ አሳስቧል።
(በሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ተወካይ ተፅፎ ለተቋማት የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በቀላሉ ገንዘብ ለማውጣት M-PESA መጣልን በአቅራቢያችሁ ባሉ ወኪሎቻችን ቀልጠፍ ብለው ገንዘብ ማውጣት ወይም ማስገባት ይችላሉ
M-PESAን ለመጠቀም የሞባይል አፑን ያውርዱ ወይም *733# ይደውሉ
ጉግል ፕለይ ስቶር/ አፕል ስቶር https://bit.ly/M-PESA_SafaricomEthiopia
#MPESASafaricom
#FurtherAheadTogether
M-PESAን ለመጠቀም የሞባይል አፑን ያውርዱ ወይም *733# ይደውሉ
ጉግል ፕለይ ስቶር/ አፕል ስቶር https://bit.ly/M-PESA_SafaricomEthiopia
#MPESASafaricom
#FurtherAheadTogether
#Oceanስክሪፕቶ
ድርጅታችን በከፍተኛ ጥራት የሚያመርተውን "Ocean" ስክሪፕቶ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚያከፋፍሉለት ውስን ወኪል ነጋዴዎች አወዳድሮ በመምረጥ መመደብ ይፈልጋል።
ስለሆነም በዘርፉ የተሰማራቹ ፍላጎትና አቅም ያላችሁ አከፉፉዮች ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ለወኪል አከፋፋይ ያዘጋጀነውን የልዩ ሽያጭ ዋጋ ስምምነት ውል በማድረግ የድርጅታችን ወኪል ይሁኑ::
+251901835555
+251901832222
ድርጅታችን በከፍተኛ ጥራት የሚያመርተውን "Ocean" ስክሪፕቶ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚያከፋፍሉለት ውስን ወኪል ነጋዴዎች አወዳድሮ በመምረጥ መመደብ ይፈልጋል።
ስለሆነም በዘርፉ የተሰማራቹ ፍላጎትና አቅም ያላችሁ አከፉፉዮች ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ለወኪል አከፋፋይ ያዘጋጀነውን የልዩ ሽያጭ ዋጋ ስምምነት ውል በማድረግ የድርጅታችን ወኪል ይሁኑ::
+251901835555
+251901832222