እጥፍ ወለድ ያግኙ!
የውጭ ሐዋላ የቁጠባ ሂሳብ
=================
ደንበኞች ከውጭ ሀገራት የተላከላቸውን ገንዘብ ወይም በባንኩ የሚመነዝሩትን የውጭ ሀገር ገንዘብ የሚያስቀምጡበት የቁጠባ ሂሳብ ነው፡፡
የቁጠባ ሂሳቡ በርካታ ጥቅሞች አሉት፡፡
• ከመደበኛው የቁጠባ ሂሳብ እጥፍ ወለድ ያስገኛል፤
• ደንበኞች ገንዘብ ከውጭ ሀገራት ሲላክላቸው ወይም በባንኩ ሲመነዝሩ የአየር ሰዓት ስጦታ ያገኛሉ፤
• የሂሳቡ ባለቤቶች ለውጭ ሀገር ጉዞ የውጭ ምንዛሪ ፍላጎታቸው ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፤
• ደንበኞች ከባንኩ ጋር ከሚሠሩ ድርጅቶች ለሚያገኙት አገልግሎት ወይም ለሚገዙት እቃ በፖስ ሲከፍሉ ቅናሽ ያገኛሉ፤
• ሌሎችንም በርካታ ጥቅሞች ያገኛሉ፡፡
ሂሳቡን በአቅራቢያዎ በሚገኝ ቅርንጫፍ ይክፈቱ፤ ለበለጠ መረጃ ወደ 951 ይደውሉ!
ይቆጥቡ፤ የበለጠ ያግኙ!
የቴሌግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ : https://t.iss.one/combankethofficial
የውጭ ሐዋላ የቁጠባ ሂሳብ
=================
ደንበኞች ከውጭ ሀገራት የተላከላቸውን ገንዘብ ወይም በባንኩ የሚመነዝሩትን የውጭ ሀገር ገንዘብ የሚያስቀምጡበት የቁጠባ ሂሳብ ነው፡፡
የቁጠባ ሂሳቡ በርካታ ጥቅሞች አሉት፡፡
• ከመደበኛው የቁጠባ ሂሳብ እጥፍ ወለድ ያስገኛል፤
• ደንበኞች ገንዘብ ከውጭ ሀገራት ሲላክላቸው ወይም በባንኩ ሲመነዝሩ የአየር ሰዓት ስጦታ ያገኛሉ፤
• የሂሳቡ ባለቤቶች ለውጭ ሀገር ጉዞ የውጭ ምንዛሪ ፍላጎታቸው ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፤
• ደንበኞች ከባንኩ ጋር ከሚሠሩ ድርጅቶች ለሚያገኙት አገልግሎት ወይም ለሚገዙት እቃ በፖስ ሲከፍሉ ቅናሽ ያገኛሉ፤
• ሌሎችንም በርካታ ጥቅሞች ያገኛሉ፡፡
ሂሳቡን በአቅራቢያዎ በሚገኝ ቅርንጫፍ ይክፈቱ፤ ለበለጠ መረጃ ወደ 951 ይደውሉ!
ይቆጥቡ፤ የበለጠ ያግኙ!
የቴሌግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ : https://t.iss.one/combankethofficial
#ሳፋሪኮም_ኢትዮጵያ
በሳፋሪኮም ሜጋ የኢንተርኔት ጥቅል በዛ ያለ ዳታ ረዘም ላለ ጊዜ! 3 ወይም 6 ወራት በሚቆዩ የሳፋሪኮም ሜጋ ኢንተርኔት ጥቅሎች አብሮነታችንን እናጠናክር!
#SafaricomEthiopia #FurtherAheadTogether
በሳፋሪኮም ሜጋ የኢንተርኔት ጥቅል በዛ ያለ ዳታ ረዘም ላለ ጊዜ! 3 ወይም 6 ወራት በሚቆዩ የሳፋሪኮም ሜጋ ኢንተርኔት ጥቅሎች አብሮነታችንን እናጠናክር!
#SafaricomEthiopia #FurtherAheadTogether
TIKVAH-ETHIOPIA
የነዳጅ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል። የሰኔ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል ተገልጿል። #የሁሉም_ነዳጅ_ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በግንቦት ወር ሲሸጥ በነበረው ዋጋ እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚሁ መሠረት :- 1. ቤንዚን ----- ብር 69.52 በሊትር …
የነዳጅ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል።
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል ተብሏል።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ፤ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከሰኔ 23 / 2015 እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ባለበት እንደሚቀጥል አስታውቋል።
በዚሁ መሠረት ፦
1. ቤንዚን 👉 በሊትር 69 ብር ከ52 ሳንቲም
2. ነጭ ናፍጣ 👉 በሊትር 71 ብር ከ15 ሳንቲም በሊትር
3. ኬሮሲን 👉 በሊትር 71 ብር ከ15 ሳንቲም
4. የአውሮፕላን ነዳጅ 👉 በሊትር 65 ብር ከ35 ሳንቲም
5. ቀላል ጥቁር ናፍጣ 👉 በሊትር 57 ብር ከ97 ሳንቲም
6. ከባድ ጥቁር ናፍጣ 👉 በሊትር 56 ብር ከ63 ሳንቲም የሚሸጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ምንጭ፦ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር / ኤፍቢሲ
@tikvahethiopia
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል ተብሏል።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ፤ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከሰኔ 23 / 2015 እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ባለበት እንደሚቀጥል አስታውቋል።
በዚሁ መሠረት ፦
1. ቤንዚን 👉 በሊትር 69 ብር ከ52 ሳንቲም
2. ነጭ ናፍጣ 👉 በሊትር 71 ብር ከ15 ሳንቲም በሊትር
3. ኬሮሲን 👉 በሊትር 71 ብር ከ15 ሳንቲም
4. የአውሮፕላን ነዳጅ 👉 በሊትር 65 ብር ከ35 ሳንቲም
5. ቀላል ጥቁር ናፍጣ 👉 በሊትር 57 ብር ከ97 ሳንቲም
6. ከባድ ጥቁር ናፍጣ 👉 በሊትር 56 ብር ከ63 ሳንቲም የሚሸጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ምንጭ፦ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር / ኤፍቢሲ
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" ከፍትሕ ማምለጥ እንደማይችሉ ማሳያ ነው " ካለፉት 22 ዓመታ ጀምሮ ሽሽት ላይ የነበረውና በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወቅት ከዘር ማጥፋት እልቂት ለማምለጥ በቤተክርስቲያን የተሸሸጉ 2,000 (ሁለት ሺህ) ቱትሲዎች እንዲገደሉ ትዕዛዝ በማስተላለፍ የተጠረጠረው ፉልጌንሴ ካይሼማ መያዝ ምንም ያህል ጊዜ ቢወስድ እንዲህ አይነት ድርጊት የፈፀሙ ሰዎች #ከተጠያቂነት ማምለጥ እንደማይችሉ ማሳያ ነው ተብሏል። የተባበሩት…
የዘር ጭፍጨፋ ላይ የተሳተፈው የፖሊስ መኮንን ከዓመታት በኃላ የዕድሜ ልክ እስራት ተፈረደበት።
ፈረንሳይ ሀገር የሚገኝ ፍርድ ቤት በዘር ማጥፋት ወንጀል በተከሰሰ አንድ የቀድሞ የሩዋንዳ ፖሊስ መኮንን ላይ የዕድሜ ልክ እሥራት መፍረዱን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ (ኤኤፍፒ)ን ዋቢ በማድረግ ቢቢሲ ዘግቧል።
ስሙ ፊሊፔ ሄትጌኪማና የተባለው ሩዋንዳዊው የፖሊስ መኮንን ከሦስት አስርት ዓመታት በፊት በተፈጸመው የጅምላ ፍጅት ወቅት የዘር ማጥፋት እና በሰብዓዊነት ላይ ወንጀል መፈፀሙ ተረጋግጧል።
የፖሊስ መኮንኑ ወንጀሉን የፈፀመው በፈረንጆቹ 1994 በሩዋንዳው የዘር ጭፍጨፋ ወቅት ነው።
በወቅቱ የሁቱ ታጣቂዎች በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ቱትሲዎች እና ለዘብተኛ ሁቱዎችን መግደላቸው ይታወሳል።
የፈረንሳይ ዐቃቤ ሕግ እንደሚለው ግለሰቡ እሱ ራሱ የሰዎችን ነብስ ከማጥፋቱም በላይ #ሌሎች ግድያ እንዲፈፅሙ #ያነሳሳ ነበር።
ፊሊፔ በጅምላ ግድያው ወቅት ኒያንዛ በተሰኘችው የደቡብ ሩዋንዳ አካባቢ የፖሊስ መኮንን ሆኖ ያገለግል ነበር።
ነገር ግን የሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ካቆመ በኋላ ወደ #ፈረንሳይ አቅንቶ ለአስርታት ማንነቱ ደብቆ ሲኖር ቆይቷል።
ግለሰቡ ፈረንሳይ ከገባ በኋላ መጀመሪያ የስደተኛ ወረቀት አግኝቶ፤ ቀጥሎ ደግሞ ፊሊፔ ማኒዬ በተሰኘ ስም ዜግነት ተሰጥቶት ኖሯል።
ፈረንሳይ ውስጥ ሳለ የአንድ ዩኒቨርሲቲ ጥበቃ ሆኖ ሲያገልግል ከቆየ በኋላ በአውሮፓውያኑ 2017 ወደ #ካሜሩን ያቀናል።
ሰውዬው ይህን ያደረገው አንድ ሰው እሱ ላይ ቅሬታ እንዳለው ድምፁን ካሰማ በኋላ ነው።
ፊሊፔ በቁጥጥር ሥር የዋለው በካሜሩኗ ዋና ከተማ ያውንዴ ውስጥ ሲሆን ከዚያም ወደ ፈረንሳይ እንዲሄድ ተደርግ የፍርድ ሂደቱን ሲከታተል ቆይቷል።
በመጨረሻም የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶበታል።
በሩዋንዳው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተሳታፊ ሆነው የተገኙ ግለቦች ፈረንሳይ ውስጥ ፍርድ ሲሰጣቸው ፊሊፔ አምስተኛው ነው።
በሚቀጥለው ዓመት 30ኛ ዓመቱን የሚይዘው እና በ100 ቀናት ውስጥ 800 ሺህ ቱትሲዎች እና ለዘብተኛ ሁቱዎች የተገደሉበት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂዎች አሁን ድረስ ጉዳያቸው አልተዘጋም።
ከወር በፊት ከዘር ማጥፋት እልቂት ለማምለጥ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተሸሸጉ 2 ሺህ ቱትሲዎች እንዲገደሉ ትዕዛዝ በመስጠት የተጠረጠረ የቀድሞ የፖሊስ አባል (ፉልጌንሴ ካይሼማ) ከ22 ዓመታት ሽሽት በኃላ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ መያዙ ይታወሳል።
ግለሰቡ በተያዘበት ወቅት የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ፤ ምንም ያህል ጊዜ ቢወስድ ፤ ከሩብ ምዕተ አመታት በኃላም ቢሆን እንዲህ አይነት ድርጊት የፈፀሙ ሰዎች ከፍትህና ከተጠያቂነት ማምለጥ እንደማይችሉ ማሳያ እንደሆነ ተናግረው ነበር።
@tikvahethiopia
ፈረንሳይ ሀገር የሚገኝ ፍርድ ቤት በዘር ማጥፋት ወንጀል በተከሰሰ አንድ የቀድሞ የሩዋንዳ ፖሊስ መኮንን ላይ የዕድሜ ልክ እሥራት መፍረዱን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ (ኤኤፍፒ)ን ዋቢ በማድረግ ቢቢሲ ዘግቧል።
ስሙ ፊሊፔ ሄትጌኪማና የተባለው ሩዋንዳዊው የፖሊስ መኮንን ከሦስት አስርት ዓመታት በፊት በተፈጸመው የጅምላ ፍጅት ወቅት የዘር ማጥፋት እና በሰብዓዊነት ላይ ወንጀል መፈፀሙ ተረጋግጧል።
የፖሊስ መኮንኑ ወንጀሉን የፈፀመው በፈረንጆቹ 1994 በሩዋንዳው የዘር ጭፍጨፋ ወቅት ነው።
በወቅቱ የሁቱ ታጣቂዎች በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ቱትሲዎች እና ለዘብተኛ ሁቱዎችን መግደላቸው ይታወሳል።
የፈረንሳይ ዐቃቤ ሕግ እንደሚለው ግለሰቡ እሱ ራሱ የሰዎችን ነብስ ከማጥፋቱም በላይ #ሌሎች ግድያ እንዲፈፅሙ #ያነሳሳ ነበር።
ፊሊፔ በጅምላ ግድያው ወቅት ኒያንዛ በተሰኘችው የደቡብ ሩዋንዳ አካባቢ የፖሊስ መኮንን ሆኖ ያገለግል ነበር።
ነገር ግን የሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ካቆመ በኋላ ወደ #ፈረንሳይ አቅንቶ ለአስርታት ማንነቱ ደብቆ ሲኖር ቆይቷል።
ግለሰቡ ፈረንሳይ ከገባ በኋላ መጀመሪያ የስደተኛ ወረቀት አግኝቶ፤ ቀጥሎ ደግሞ ፊሊፔ ማኒዬ በተሰኘ ስም ዜግነት ተሰጥቶት ኖሯል።
ፈረንሳይ ውስጥ ሳለ የአንድ ዩኒቨርሲቲ ጥበቃ ሆኖ ሲያገልግል ከቆየ በኋላ በአውሮፓውያኑ 2017 ወደ #ካሜሩን ያቀናል።
ሰውዬው ይህን ያደረገው አንድ ሰው እሱ ላይ ቅሬታ እንዳለው ድምፁን ካሰማ በኋላ ነው።
ፊሊፔ በቁጥጥር ሥር የዋለው በካሜሩኗ ዋና ከተማ ያውንዴ ውስጥ ሲሆን ከዚያም ወደ ፈረንሳይ እንዲሄድ ተደርግ የፍርድ ሂደቱን ሲከታተል ቆይቷል።
በመጨረሻም የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶበታል።
በሩዋንዳው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተሳታፊ ሆነው የተገኙ ግለቦች ፈረንሳይ ውስጥ ፍርድ ሲሰጣቸው ፊሊፔ አምስተኛው ነው።
በሚቀጥለው ዓመት 30ኛ ዓመቱን የሚይዘው እና በ100 ቀናት ውስጥ 800 ሺህ ቱትሲዎች እና ለዘብተኛ ሁቱዎች የተገደሉበት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂዎች አሁን ድረስ ጉዳያቸው አልተዘጋም።
ከወር በፊት ከዘር ማጥፋት እልቂት ለማምለጥ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተሸሸጉ 2 ሺህ ቱትሲዎች እንዲገደሉ ትዕዛዝ በመስጠት የተጠረጠረ የቀድሞ የፖሊስ አባል (ፉልጌንሴ ካይሼማ) ከ22 ዓመታት ሽሽት በኃላ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ መያዙ ይታወሳል።
ግለሰቡ በተያዘበት ወቅት የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ፤ ምንም ያህል ጊዜ ቢወስድ ፤ ከሩብ ምዕተ አመታት በኃላም ቢሆን እንዲህ አይነት ድርጊት የፈፀሙ ሰዎች ከፍትህና ከተጠያቂነት ማምለጥ እንደማይችሉ ማሳያ እንደሆነ ተናግረው ነበር።
@tikvahethiopia
" የወረዳ አመራሮቹ 50 ሺህ ብር ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ይዤያቸዋለሁ " - ፖሊስ
በአዲስ አበባ ከተማ የወረዳ አስፈፃሚ እና ምክትላቸው " ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ያዝኳቸው " ሲል ፖሊስ ገለፀ።
የጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አያናው አስራት ፤ ምክትላቸው የስራ ኢንተርፕራዝና ኢንዱስትሪ ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ እዮብ አፈወርቅ በ " መስሪያ ቦታ " አሰጣጥ ተደራድረው የሙስና ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ መያዙን የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቀው።
ፖሊስ ፤ በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 ከስራ ዕድል ፈጠራ ላይ ብሎክን መሰረት በማድረግ የተፈጠረ የስራ እድል ላይ ከተጠቃሚ ወላጅ ጋር የተሻለ " የመስሪያ ቦታ እናሰጣለን " በማለት የተጠቃሚዋን ወላጅ አባት " ብር ካልሰጠኸን ልጅህን ከስልጠና እናወጣታለን፣ የስራ እድልም አይፈጠርላትም " በማለት ወላጅ አባቷን በማስፈራራት 6 ኪሎ አከባቢ ልዩ አዲስ ሆቴል 50,000 ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ገልጿል።
ግለሰቦቹ እጅ ከፍንጅ የተያዙት ዛሬ ከቀኑ 10:30 ሰዓት ላይ መሆኑን ያሳወቀው ፖሊስ አሁን ላይ ፖሊስ ጣቢያ ገብተው ተጨማሪ ምርመራ እየተደረገባቸው ነው ብሏል።
ፖሊስ የከተማው ነዋሪዎች በየትኛውም የመንግስት ተቋም ሙስና #የሚጠይቁ እና #የሚቀበሉ ማናቸውም አካላትን ለፖሊስ እንዲጠቁሙ ጥሪ አቅርቧል።
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ የወረዳ አስፈፃሚ እና ምክትላቸው " ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ያዝኳቸው " ሲል ፖሊስ ገለፀ።
የጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አያናው አስራት ፤ ምክትላቸው የስራ ኢንተርፕራዝና ኢንዱስትሪ ልማት ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ እዮብ አፈወርቅ በ " መስሪያ ቦታ " አሰጣጥ ተደራድረው የሙስና ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ መያዙን የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳውቀው።
ፖሊስ ፤ በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 3 ከስራ ዕድል ፈጠራ ላይ ብሎክን መሰረት በማድረግ የተፈጠረ የስራ እድል ላይ ከተጠቃሚ ወላጅ ጋር የተሻለ " የመስሪያ ቦታ እናሰጣለን " በማለት የተጠቃሚዋን ወላጅ አባት " ብር ካልሰጠኸን ልጅህን ከስልጠና እናወጣታለን፣ የስራ እድልም አይፈጠርላትም " በማለት ወላጅ አባቷን በማስፈራራት 6 ኪሎ አከባቢ ልዩ አዲስ ሆቴል 50,000 ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ገልጿል።
ግለሰቦቹ እጅ ከፍንጅ የተያዙት ዛሬ ከቀኑ 10:30 ሰዓት ላይ መሆኑን ያሳወቀው ፖሊስ አሁን ላይ ፖሊስ ጣቢያ ገብተው ተጨማሪ ምርመራ እየተደረገባቸው ነው ብሏል።
ፖሊስ የከተማው ነዋሪዎች በየትኛውም የመንግስት ተቋም ሙስና #የሚጠይቁ እና #የሚቀበሉ ማናቸውም አካላትን ለፖሊስ እንዲጠቁሙ ጥሪ አቅርቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Telebirr #CBE ኢትዮ ቴሌኮም እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በአጋርነት በ " ቴሌብር " ተጨማሪ የፋይናንስ አገልግሎት መሰጠት ጀመሩ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም የዲጂታል ብድር እና ቁጠባ አገልግሎቶችን በቴሌብር አማካኝነት ለማቅረብ የሚያስችል አገልግሎት በይፋ አስጀምረዋል፡፡ አገልግሎቱ ፥ የግለሰብ ደንበኞች እና ተቋማት በቴሌብር የሚያከናውኗቸውን ግብይቶች መሰረት አድርጎ…
" 3,114 ደንበኞቼ 21,592,811 ብር ብድር አግኝተዋል " - ኢትዮ ቴሌኮም
ኢትዮ ቴሌኮም ፤ ከ48 ሰዓት ባነሰ ጊዜ ውስጥ 3,114 ደንበኞቹ 21,592,811 ብር ብድር ማግኘታቸውን አሳወቀ።
ኢትዮ ቴሌኮም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በአጋርነት በ " ቴሌብር " አዳዲስ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶች መጀመሩ ይታወቃል።
ከእነዚህ ከተጀመሩት አዳዲስ አገልግሎቶች መካከል አንዱ " እንደራስ " የተሰኘው አገልግሎት ነው።
ይህ አገልግሎት ፤ የግለሰብ ደንበኞች በ " ቴሌብር " እንደሚያከናውኑት የግብይት መጠን እስከ ብር 15,000 ድረስ የአነስተኛ ብድር አገልግሎት የሚሰጥበት ነው።
ዛሬ ኢትዮ ቴሌኮም ይፋ ባደረገው መረጃ በዚሁ አገልግሎት ከ48 ሰዓት ባነሰ ጊዜ 3,114 ደንበኞቹ 21,592,811 ብር ብድር ማግኘታቸውን አስታውቋል።
በሌላ በኩል ፤ ከ48 ሰዓት ባነሰ ጊዜ " ስንቅ " በተሰኘው አገልግሎት 2,035 ደንበኞቹ 1,719,754 ብር እንደቆጠቡ ገልጿል።
ይህ " ስንቅ " የተሰኘው አገልግሎት ደንበኞች ከወለድ ነጻ ወይም የተለያየ የወለድ ምጣኔ የሚታሰብባቸው የተንቀሳቃሽ እና የጊዜ ገደብ ተቀማጭ የቁጠባ አገልግሎት የሚያገኙበት ነው።
@tikvahethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም ፤ ከ48 ሰዓት ባነሰ ጊዜ ውስጥ 3,114 ደንበኞቹ 21,592,811 ብር ብድር ማግኘታቸውን አሳወቀ።
ኢትዮ ቴሌኮም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በአጋርነት በ " ቴሌብር " አዳዲስ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶች መጀመሩ ይታወቃል።
ከእነዚህ ከተጀመሩት አዳዲስ አገልግሎቶች መካከል አንዱ " እንደራስ " የተሰኘው አገልግሎት ነው።
ይህ አገልግሎት ፤ የግለሰብ ደንበኞች በ " ቴሌብር " እንደሚያከናውኑት የግብይት መጠን እስከ ብር 15,000 ድረስ የአነስተኛ ብድር አገልግሎት የሚሰጥበት ነው።
ዛሬ ኢትዮ ቴሌኮም ይፋ ባደረገው መረጃ በዚሁ አገልግሎት ከ48 ሰዓት ባነሰ ጊዜ 3,114 ደንበኞቹ 21,592,811 ብር ብድር ማግኘታቸውን አስታውቋል።
በሌላ በኩል ፤ ከ48 ሰዓት ባነሰ ጊዜ " ስንቅ " በተሰኘው አገልግሎት 2,035 ደንበኞቹ 1,719,754 ብር እንደቆጠቡ ገልጿል።
ይህ " ስንቅ " የተሰኘው አገልግሎት ደንበኞች ከወለድ ነጻ ወይም የተለያየ የወለድ ምጣኔ የሚታሰብባቸው የተንቀሳቃሽ እና የጊዜ ገደብ ተቀማጭ የቁጠባ አገልግሎት የሚያገኙበት ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ ቤት በመንግሥት ተቋማት በርካታና ሰፋ ያሉ የኦዲት ክፍተቶችን በኦዲት ሪፖርት ማረጋገጡን አስታውቋል። ባለፈው ፤ ማክሰኞ ለፓርላማው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ሪፖርት ቀርቦ ነበር። ይህ ሪፖርት እንደሚያመለክተው የ2014 ዓ.ም. በጀት አፈጻጸምን በተመለከተ በተደረገው የኦዲት ሥራ 6 ተቋማት አስተያየት ለመስጠት ያልተቻለባቸው ሲሆኑ 19 ተቋማት ደግሞ…
#ኦዲት
" በ86 የመንግስት መስሪያ ቤቶች 6 ቢሊዮን 838 ሚሊዮን 886 ብር ተመላሽ እንዲደረግ ሙያዊ አስተያየት ቢሰጥም 0.65 በመቶው ብቻ ነው ተመላሽ የሆነው " - የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት
የመንግስት ወጪ፣ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ክርስትያን ታደለ ፤ የመንግስት እና የሕዝብ ኃብት ለታለመለ ዓለማ እያዋለ ባለመሆኑ ሙስና እና ብልሹ አሰራር የብሔራዊ ስጋት እየሆነ ስለመጣ የፍትህ ተቋማት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳሰቡ።
አቶ ክርስቲያን ታደለ ይህ ያሳሰቡት ከቀናት በፊት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለፓርላማው የ2014 ዓ/ም የፌዴራል መስሪያ ቤቶች የፋይናንስ ክንዋኔ ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት ነው።
" የመንግስት እና የሕዝብ ኃብት ለታለመለት ዓለማ በትክክል እንዲውል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እያደረገ ያለውን ጥረት የሚበረታታ ነው " ያሉት አቶ ክርስቲያን " የክዋኔ ኦዲት ስራዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ጥራታቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ በማድረግ የሪፖርቱን ተአማኒነት እና ተቀባይነትን ማረጋገጥ ይገባል " ብለዋል።
ዋና ኦዲተር የአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶችን ዕቅድ እና ሪፖርት በወቅቱ በመገምገም የተሻለ ውጤት እንዲመጣ በይበልጥ ጥረቱን አጠናክሮ መስራት እንደሚጠበቅበት አስገንዝበዋል።
አቶ ክርስቲያን ፤ " አስፈጻሚው አካል ለኦዲት ግኝቶች ትኩረት ባለመስጠት የገንዝብ የመመለስ ምጣኔው በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ፤ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተቋማትን በመቆጣጠርና ተጠያቂነትን ማስፈን ይጠበቅበታል " ብለዋል።
" የመንግስት እና የሕዝብ ኃብት ለታለመለ ዓለማ እያዋለ ባለመሆኑ ሙስና እና ብልሹ አሰራር የብሔራዊ ስጋት እየሆነ የመጣ በመሆኑ የፍትህ ተቋማት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት አለባቸው " ሲሉም አሳስበዋል።
የፌደራል የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ በበኩላቸው ፤ " በ86 የመንግስት መ/ ቤቶች 6 ቢለዮን 838 ሚሊዮን 886 ብር ተመላሽ እንዲደረግ ሙያዊ አስተያየት ቢሰጥም 0.65 በመቶው ብቻ ተመላሽ በመደረጉ የሚፈለገውን ለውጥ እያመጣ አይደለም። " ሲሉ ተናግረዋል።
ዋና ኦዲተሯ ፤ በተወሰኑ የመንግስት እና የህዝብ ሃብት ባባከኑ የስራ ኃላፊዎች ላይ የገንዘብ ቅጣት እና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እርምጃ በገንዘብ ሚኒስቴር መወሰዱን ሲናገሩ ተደምጠዋል።
#HoPR
@tikvahethiopia
" በ86 የመንግስት መስሪያ ቤቶች 6 ቢሊዮን 838 ሚሊዮን 886 ብር ተመላሽ እንዲደረግ ሙያዊ አስተያየት ቢሰጥም 0.65 በመቶው ብቻ ነው ተመላሽ የሆነው " - የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት
የመንግስት ወጪ፣ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ክርስትያን ታደለ ፤ የመንግስት እና የሕዝብ ኃብት ለታለመለ ዓለማ እያዋለ ባለመሆኑ ሙስና እና ብልሹ አሰራር የብሔራዊ ስጋት እየሆነ ስለመጣ የፍትህ ተቋማት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳሰቡ።
አቶ ክርስቲያን ታደለ ይህ ያሳሰቡት ከቀናት በፊት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ለፓርላማው የ2014 ዓ/ም የፌዴራል መስሪያ ቤቶች የፋይናንስ ክንዋኔ ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት ነው።
" የመንግስት እና የሕዝብ ኃብት ለታለመለት ዓለማ በትክክል እንዲውል ዋና ኦዲተር መ/ቤት እያደረገ ያለውን ጥረት የሚበረታታ ነው " ያሉት አቶ ክርስቲያን " የክዋኔ ኦዲት ስራዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ጥራታቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ በማድረግ የሪፖርቱን ተአማኒነት እና ተቀባይነትን ማረጋገጥ ይገባል " ብለዋል።
ዋና ኦዲተር የአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶችን ዕቅድ እና ሪፖርት በወቅቱ በመገምገም የተሻለ ውጤት እንዲመጣ በይበልጥ ጥረቱን አጠናክሮ መስራት እንደሚጠበቅበት አስገንዝበዋል።
አቶ ክርስቲያን ፤ " አስፈጻሚው አካል ለኦዲት ግኝቶች ትኩረት ባለመስጠት የገንዝብ የመመለስ ምጣኔው በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ፤ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተቋማትን በመቆጣጠርና ተጠያቂነትን ማስፈን ይጠበቅበታል " ብለዋል።
" የመንግስት እና የሕዝብ ኃብት ለታለመለ ዓለማ እያዋለ ባለመሆኑ ሙስና እና ብልሹ አሰራር የብሔራዊ ስጋት እየሆነ የመጣ በመሆኑ የፍትህ ተቋማት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት አለባቸው " ሲሉም አሳስበዋል።
የፌደራል የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ በበኩላቸው ፤ " በ86 የመንግስት መ/ ቤቶች 6 ቢለዮን 838 ሚሊዮን 886 ብር ተመላሽ እንዲደረግ ሙያዊ አስተያየት ቢሰጥም 0.65 በመቶው ብቻ ተመላሽ በመደረጉ የሚፈለገውን ለውጥ እያመጣ አይደለም። " ሲሉ ተናግረዋል።
ዋና ኦዲተሯ ፤ በተወሰኑ የመንግስት እና የህዝብ ሃብት ባባከኑ የስራ ኃላፊዎች ላይ የገንዘብ ቅጣት እና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እርምጃ በገንዘብ ሚኒስቴር መወሰዱን ሲናገሩ ተደምጠዋል።
#HoPR
@tikvahethiopia
" የባይደን አስተዳደር የወሰደው እርምጃ የአሜሪካ እና የዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ዕርዳታ ወደ ኢትዮጵያ መላክን ለማስቀጠል መንገድ የሚከፍት ነው " - ፎሬይን ፖሊሲ ድረገፅ
አሜሪካ ፤ ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈችውን ፍረጃ ማንሳቷን " ፎሬይን ፖሊሲ " ዘግቧል።
የፕሬዜዳንት ባይደን አስተዳደር ፤ " ኢትዮጵያ አሁን ላይ በከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ውስጥ እየተሳተፈች አይደለችም " በሚል ለኮንግረሱ ማሳወቁ ተነግሯል።
ይህ ውሳኔ የአሜሪካ እና የዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ዕርዳታ ወደ #ኢትዮጵያ መላክን ለማስቀጠል መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል።
አሜሪካ ከሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ጋር በተያያዘ ከኢትዮጵያ ጋር የነበራት ግንኙነት መሻከሩ ፤ በተለይ የኢኮኖሚ ማዕቀቦችን መጣሏ የሚዘነጋ አይደለም።
አሁን ላይ ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ የባይደን አስተዳደር የወሰደው እርምጃ ዋሽንግቶን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል እየሰራች ባለችበት ወቅት መሆኑን ፎሬይን ፖሊሲ በድረገፁ አስነብቧል።
ያንብቡ : https://foreignpolicy.com/2023/06/29/ethiopia-tigray-war-human-rights-violations-designation-biden-us-government/
@tikvahethiopia
አሜሪካ ፤ ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈችውን ፍረጃ ማንሳቷን " ፎሬይን ፖሊሲ " ዘግቧል።
የፕሬዜዳንት ባይደን አስተዳደር ፤ " ኢትዮጵያ አሁን ላይ በከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ውስጥ እየተሳተፈች አይደለችም " በሚል ለኮንግረሱ ማሳወቁ ተነግሯል።
ይህ ውሳኔ የአሜሪካ እና የዓለም አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ዕርዳታ ወደ #ኢትዮጵያ መላክን ለማስቀጠል መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል።
አሜሪካ ከሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ጋር በተያያዘ ከኢትዮጵያ ጋር የነበራት ግንኙነት መሻከሩ ፤ በተለይ የኢኮኖሚ ማዕቀቦችን መጣሏ የሚዘነጋ አይደለም።
አሁን ላይ ከሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ የባይደን አስተዳደር የወሰደው እርምጃ ዋሽንግቶን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማሻሻል እየሰራች ባለችበት ወቅት መሆኑን ፎሬይን ፖሊሲ በድረገፁ አስነብቧል።
ያንብቡ : https://foreignpolicy.com/2023/06/29/ethiopia-tigray-war-human-rights-violations-designation-biden-us-government/
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ " BRICS " ን የመቀላቀል ጥያቄ !
ኢትዮጵያ ሩስያ፣ ቻይና፣ ሕንድ ፣ ብራዚል፣ ደቡብ አፍሪካ የመሰረቱትን " BIRCS " የተሰኘውን ስብሰብ / ጂዮፖለቲካዊ ጥምረት ለመቀላቀል ጥያቄ አቅርባለች።
ላቀረበችው ጥያቄ በጎ ምላሽ እንደምትጠብቅም አሳውቃለች።
ይህን ጥያቄ በተመለከተ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ምን አሉ ?
አምባሳደር መለስ ዓለም ፦
" አሁን እየተለወጠ ባለው የዓለማችን ሁኔታ አንፃር ፤ እየተቀያየረ ባለው የዓለማችን ሁኔታ አንፃር እና የኃይል አሰላለፍ አንፃር ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ የሚረዱንን የሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋሞች አባል እንድንሆን እንሰራለን።
ከእነዚህም አንደኛው BRICS ነው ፤ ጥያቄ ቀርቧል ፤ በዚህ መሰረት ብራዚል፣ ሩስያ፣ ሕንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ አባል የሆኑበት የዚሁ አካል አባል ለመሆን በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ጥያቄ ቀርቧል።
ጥያቄያችን በጎ ምላሽ ያገኛል ብለን እናስባለን። "
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያ ሩስያ፣ ቻይና፣ ሕንድ ፣ ብራዚል፣ ደቡብ አፍሪካ የመሰረቱትን " BIRCS " የተሰኘውን ስብሰብ / ጂዮፖለቲካዊ ጥምረት ለመቀላቀል ጥያቄ አቅርባለች።
ላቀረበችው ጥያቄ በጎ ምላሽ እንደምትጠብቅም አሳውቃለች።
ይህን ጥያቄ በተመለከተ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ምን አሉ ?
አምባሳደር መለስ ዓለም ፦
" አሁን እየተለወጠ ባለው የዓለማችን ሁኔታ አንፃር ፤ እየተቀያየረ ባለው የዓለማችን ሁኔታ አንፃር እና የኃይል አሰላለፍ አንፃር ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ የሚረዱንን የሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋሞች አባል እንድንሆን እንሰራለን።
ከእነዚህም አንደኛው BRICS ነው ፤ ጥያቄ ቀርቧል ፤ በዚህ መሰረት ብራዚል፣ ሩስያ፣ ሕንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ አባል የሆኑበት የዚሁ አካል አባል ለመሆን በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ጥያቄ ቀርቧል።
ጥያቄያችን በጎ ምላሽ ያገኛል ብለን እናስባለን። "
@tikvahethiopia
#Super_Dunamis_Raw_Material
JOIN 👉 https://t.iss.one/dunamisRM
> RAW MATERIAL SUPPLIER & POLYMER TRADE CONSULTANCY
ለማንኛውም አይነት የፕላስቲክና ኬሚካል ፋብሪካዎች ጥሬ እቃ አናቀርባለን።
ለውሀና ጁስ፣ ለስፖንጅ፣ ለሳሙና ፋብሪካ
ጥሬ እቃ አስመጪነት ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ ሙያዊ የማማከር አገልግሎት : ቴሌግራም - https://t.iss.one/dunamisRM
ይደውሉ የሚፈልጉትን ጥሬ እቃ በቅልጥፍና ከደጅዎ እናደርሳለን።
ስልክ፡ +251911428276/ +251902454776
JOIN 👉 https://t.iss.one/dunamisRM
> RAW MATERIAL SUPPLIER & POLYMER TRADE CONSULTANCY
ለማንኛውም አይነት የፕላስቲክና ኬሚካል ፋብሪካዎች ጥሬ እቃ አናቀርባለን።
ለውሀና ጁስ፣ ለስፖንጅ፣ ለሳሙና ፋብሪካ
ጥሬ እቃ አስመጪነት ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ ሙያዊ የማማከር አገልግሎት : ቴሌግራም - https://t.iss.one/dunamisRM
ይደውሉ የሚፈልጉትን ጥሬ እቃ በቅልጥፍና ከደጅዎ እናደርሳለን።
ስልክ፡ +251911428276/ +251902454776
#ጥናት
በሶስት ክልሎች ሲዳማ፣ ደቡብ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵካ በተደረገ የሰላም ልኬት የናሙና ጥናት የክልሎቹ ተወላጆች በሌላ ክልል ተወላጆች ላይ ያላቸው እምነት 14 በመቶ ብቻ መሆኑ ተጠቁሟል።
የክልሎቹ ጎሳዎች ወይም ተወላጆች እርስ በእርስ ያላቸው እምነት 48 በመቶ ብቻ ነው ተብሏል።
በሶስቱም ክልሎች 801 ሰዎችን ፣ 101 የቀበሌ አስተዳደሮችን እና 101 የሀገር ሽማግሌዎችን በናሙናነት ተወስደዋል።
ጥናቱ እንዲካሄድ ያደረጉት የሰላም ሚኒስቴር ከኢንተርፒስ በጋራ ሆነው ነው።
በዚሁ ጥናት ፤ የኢትዮጵያ ሰላም ጥናት ልኬት (Peace Index) በሶስቱ ክልሎች ከአስር ፤ 6.7 እንደሆነ ተመላክቷል።
በግለሰብ በቤተሰብ፣ በህብረተሰብ እና በወሰን መካከል ያለው የሰላም ልኬት ውጤት ይለያያል ተብሏል።
ጥናቱን ያቀረቡት ተመራማሪ ፤ ሙሉ ተካ ፤ " መለኪያው ከ0 - 10 ነው ፤ በግለሰቦች ውስጥ ያለው ሰላም 8.1 ነው። በቤተሰብ ጋር 7.1 ነው። ማህበረሰብ ጋር 6.3 ነው ፤ በአካባቢ ድንበሮች 5.4 ነው " ብለዋል።
እነዚህ ሶስቱ ክልሎች በአንፃራዊነት ሰላማዊ የነበሩ እና ሆነው የቆዩ ክልሎች ናቸው ነጥባቸው ግን ትልቅ አይደለም ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ አሁን የተመዘገበው ውጤት የአንድ ችግር አለመላካች ነው ያሉ ሲሆን " የጥናቱ አንድምታ አሁን መተንተን አይቻልም። መጠንቀቅ አለብን ከዚህ አንድምታውን እና ድምዳሜውን መስጠት አቸጋሪ ነው ፤ ይሄ ጥናት መነሻ ነው " ብለዋል።
በሶስቱ ክልሎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በሌላው ጎሳ ላይ ያላቸው እምነት 14 በመቶ፣ በሌላ ሃይማኖት ላይ ያላቸው እምነት 14 በመቶ እና በሌሎች ክልሎች ላይ ያላቸው እምነት 13 በመቶ ብቻ መሆኑን ጥናቱ አመልክቷል።
የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም በበኩላቸው ፤ እንዲህ አይነት ጥናት በሁሉም ክልሎች ተጠንቶ ለህዝብ ይፋ ይደረጋል ያሉ ሲሆን እንዲህ አይነት ጥናት መደረጉ ችግሮችን በግምት ከመለየት ይልቅ ሳይንሳዊ በመሆነ መንገድ በመለየት መፍትሄ ለመስጠት ይረዳል ሲሉ አሳውቀዋል።
ጥናቱን በተመለከተ ክልሎቹ ምን አሉ ?
ያንብቡ : https://telegra.ph/Sheger-FM-06-30
Credit : Sheger FM 102.1
@tikvahethiopia
በሶስት ክልሎች ሲዳማ፣ ደቡብ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵካ በተደረገ የሰላም ልኬት የናሙና ጥናት የክልሎቹ ተወላጆች በሌላ ክልል ተወላጆች ላይ ያላቸው እምነት 14 በመቶ ብቻ መሆኑ ተጠቁሟል።
የክልሎቹ ጎሳዎች ወይም ተወላጆች እርስ በእርስ ያላቸው እምነት 48 በመቶ ብቻ ነው ተብሏል።
በሶስቱም ክልሎች 801 ሰዎችን ፣ 101 የቀበሌ አስተዳደሮችን እና 101 የሀገር ሽማግሌዎችን በናሙናነት ተወስደዋል።
ጥናቱ እንዲካሄድ ያደረጉት የሰላም ሚኒስቴር ከኢንተርፒስ በጋራ ሆነው ነው።
በዚሁ ጥናት ፤ የኢትዮጵያ ሰላም ጥናት ልኬት (Peace Index) በሶስቱ ክልሎች ከአስር ፤ 6.7 እንደሆነ ተመላክቷል።
በግለሰብ በቤተሰብ፣ በህብረተሰብ እና በወሰን መካከል ያለው የሰላም ልኬት ውጤት ይለያያል ተብሏል።
ጥናቱን ያቀረቡት ተመራማሪ ፤ ሙሉ ተካ ፤ " መለኪያው ከ0 - 10 ነው ፤ በግለሰቦች ውስጥ ያለው ሰላም 8.1 ነው። በቤተሰብ ጋር 7.1 ነው። ማህበረሰብ ጋር 6.3 ነው ፤ በአካባቢ ድንበሮች 5.4 ነው " ብለዋል።
እነዚህ ሶስቱ ክልሎች በአንፃራዊነት ሰላማዊ የነበሩ እና ሆነው የቆዩ ክልሎች ናቸው ነጥባቸው ግን ትልቅ አይደለም ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ አሁን የተመዘገበው ውጤት የአንድ ችግር አለመላካች ነው ያሉ ሲሆን " የጥናቱ አንድምታ አሁን መተንተን አይቻልም። መጠንቀቅ አለብን ከዚህ አንድምታውን እና ድምዳሜውን መስጠት አቸጋሪ ነው ፤ ይሄ ጥናት መነሻ ነው " ብለዋል።
በሶስቱ ክልሎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በሌላው ጎሳ ላይ ያላቸው እምነት 14 በመቶ፣ በሌላ ሃይማኖት ላይ ያላቸው እምነት 14 በመቶ እና በሌሎች ክልሎች ላይ ያላቸው እምነት 13 በመቶ ብቻ መሆኑን ጥናቱ አመልክቷል።
የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም በበኩላቸው ፤ እንዲህ አይነት ጥናት በሁሉም ክልሎች ተጠንቶ ለህዝብ ይፋ ይደረጋል ያሉ ሲሆን እንዲህ አይነት ጥናት መደረጉ ችግሮችን በግምት ከመለየት ይልቅ ሳይንሳዊ በመሆነ መንገድ በመለየት መፍትሄ ለመስጠት ይረዳል ሲሉ አሳውቀዋል።
ጥናቱን በተመለከተ ክልሎቹ ምን አሉ ?
ያንብቡ : https://telegra.ph/Sheger-FM-06-30
Credit : Sheger FM 102.1
@tikvahethiopia