#SPORT : ኢትዮጵያ በጊኒ ተሸነፈች።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድናችን #የአፍሪካ_ዋንጫ ማጣርያ የምድብ ሶስተኛ ጨዋታውን ከጊኒ አቻው ጋር አድርጓል።
ጨዋታውን ያደረገው በሞሮኮ " ሞሀመድ አምስተኛ " ስታዲየም ነው።
በዚህም ጨዋታ ብሔራዊ ቡድናችን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ውጤቱን ተከትሎ አሁን ያለው የምድቡ ደረጃ ፦
1ኛ. ግብፅ 6 ነጥብ
2ኛ. ጊኒ 6 ነጥብ
3ኛ. ማለዊ 3 ነጥብ
4ኛ. ኢትዮጵያ 3 ነጥብ
ብሔራዊ ቡድናችን ከቀናት በኋላ የምድብ አራተኛ ጨዋታቸውን #ከጊኒ ጋር ያደርጋል።
More : @tikvahethsport
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድናችን #የአፍሪካ_ዋንጫ ማጣርያ የምድብ ሶስተኛ ጨዋታውን ከጊኒ አቻው ጋር አድርጓል።
ጨዋታውን ያደረገው በሞሮኮ " ሞሀመድ አምስተኛ " ስታዲየም ነው።
በዚህም ጨዋታ ብሔራዊ ቡድናችን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ውጤቱን ተከትሎ አሁን ያለው የምድቡ ደረጃ ፦
1ኛ. ግብፅ 6 ነጥብ
2ኛ. ጊኒ 6 ነጥብ
3ኛ. ማለዊ 3 ነጥብ
4ኛ. ኢትዮጵያ 3 ነጥብ
ብሔራዊ ቡድናችን ከቀናት በኋላ የምድብ አራተኛ ጨዋታቸውን #ከጊኒ ጋር ያደርጋል።
More : @tikvahethsport
@tikvahethiopia
#AddisAbaba
" ከ75 ሺ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎችን የሚኒስትሪ ፈተና ለማስፈተን ዝግጅት እየተደረገ ነው " - የአ/አ ትምህርት ቢሮ
ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚሰጠውን የ6ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ተማሪዎችን ለማስፈተን የዝግጅት ሥራዎችን እየሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታውቋቃ።
የቢሮው የፈተና ዝግጅት እና አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሠጡት ቃል ፦
- በአዲስ አበባ ከተማ በግል እና በመንግሥት ትምህርት ቤቶች በትምህርት ገበታ ላይ የሚገኙ ከ75 ሺህ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎችን ለማስፈተን ዝግጅት እየተደረገ ነው።
- ከቢሮ እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ ተማሪዎቹን ለፈተና የማዘጋጀት ሥራ እየተሠራ ይገኛል።
- ተማሪዎች የሚኒስትሪ ፈተና ከመፈተናቸው አስቀድሞ የተለያዩ ደረጃቸውን የጠበቁ ሞዴል ፈተናዎችን በማዘጋጀት በወሩ እንዲወስዱ ተደርጓል። ለፈተናው የተለያዩ አጋዥ መጽሐፍትንም አንብበው እንዲዘጋጁ እና እንዲፈተኑ እየተደረገ ነው።
- በአማርኛ ቋንቋ የሚፈተኑ አራት እንዲሁም በአፋን ኦሮሞ የሚፈተኑ አምስት የትምህርት ዓይነት ፈተናዎች የሚወስዱ ይሆናል። በዚህ መሠረትም ፦
👉 የሒሳብ፣
👉 የአካባቢ ሳይንስ፣
👉 አማርኛ፣
👉 አፋን ኦሮሞ እና እንግሊዝኛ የትምህርት ዓይነቶች ይሰጣሉ።
- ምዝገባው የሚካሄደው በኦንላይን ሲሆን የተመዘገቡ ተማሪዎች የተመዘገቡበትን የስም እና ዕድሜ ስህተት እንዳይኖር ማረጋገጥ እና ማስተካከል ይችላሉ።
- በየክላስተሩ ላሉ ትምህርት ቤቶች ወጥ በሆነ መልኩ ስልጠና በመስጠት ትምህርት ቤቶች ራሳቸው ፈተናዎችን እንዲያወጡ እና እንዲፈተኑ ይደርጋል።
- በአዲሱ ሥርዓት ትምህርት በየምዕራፉ ማጠናቀቂያ ላይ ለተማሪዎች ፈተና ይሰጣል። ለዚህም አንደኛ ምዕራፍ የሚባለው ከአንደኛ እስከ ስድስተኛ ክፍል ያለው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ሲሆን ሁለተኛ ምዕራፍ የሚባለው ከሰባት እስከ ስምንተኛ ክፍል ነው።
- የመጀመሪያ ምዕራፍ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች የሚያጠናቅቁት ስድስተኛ ክፍል ላይ ስለሆነ የሚኒስትሪ ፈተናው ተማሪዎች ከታች ጀምረው ራሳቸውን እያነጹ እንዲመጡ የሚያደርግ ነው። የትምህርት ጥራትን ከማረጋገጥ አንጻር ከፍተኛ ጥቅም አለው።
- የመማሪያ መጽሐፍት በሚፈለገው ልክ ሀገር ውስጥ አለመገኘት እና በውጭ ምንዛሪ እጥረት ምክንያት ከውጭ የሚመጡ መጽሐፍት የመዘግየት ሁኔታ አለ።
- የሚኒስትሪ ፈተና የሚሰጥበት ቀናት የሚወሰነው በአገር አቀፍ ደረጃ ቢሆንም እንደ ቢሮ #ከሰኔ አጋማሽ በኋላ ለመስጠት ዝግጁ ነን።
#ኢፕድ
@tikvahethiopia
" ከ75 ሺ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎችን የሚኒስትሪ ፈተና ለማስፈተን ዝግጅት እየተደረገ ነው " - የአ/አ ትምህርት ቢሮ
ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚሰጠውን የ6ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ተማሪዎችን ለማስፈተን የዝግጅት ሥራዎችን እየሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታውቋቃ።
የቢሮው የፈተና ዝግጅት እና አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሠጡት ቃል ፦
- በአዲስ አበባ ከተማ በግል እና በመንግሥት ትምህርት ቤቶች በትምህርት ገበታ ላይ የሚገኙ ከ75 ሺህ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎችን ለማስፈተን ዝግጅት እየተደረገ ነው።
- ከቢሮ እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ ተማሪዎቹን ለፈተና የማዘጋጀት ሥራ እየተሠራ ይገኛል።
- ተማሪዎች የሚኒስትሪ ፈተና ከመፈተናቸው አስቀድሞ የተለያዩ ደረጃቸውን የጠበቁ ሞዴል ፈተናዎችን በማዘጋጀት በወሩ እንዲወስዱ ተደርጓል። ለፈተናው የተለያዩ አጋዥ መጽሐፍትንም አንብበው እንዲዘጋጁ እና እንዲፈተኑ እየተደረገ ነው።
- በአማርኛ ቋንቋ የሚፈተኑ አራት እንዲሁም በአፋን ኦሮሞ የሚፈተኑ አምስት የትምህርት ዓይነት ፈተናዎች የሚወስዱ ይሆናል። በዚህ መሠረትም ፦
👉 የሒሳብ፣
👉 የአካባቢ ሳይንስ፣
👉 አማርኛ፣
👉 አፋን ኦሮሞ እና እንግሊዝኛ የትምህርት ዓይነቶች ይሰጣሉ።
- ምዝገባው የሚካሄደው በኦንላይን ሲሆን የተመዘገቡ ተማሪዎች የተመዘገቡበትን የስም እና ዕድሜ ስህተት እንዳይኖር ማረጋገጥ እና ማስተካከል ይችላሉ።
- በየክላስተሩ ላሉ ትምህርት ቤቶች ወጥ በሆነ መልኩ ስልጠና በመስጠት ትምህርት ቤቶች ራሳቸው ፈተናዎችን እንዲያወጡ እና እንዲፈተኑ ይደርጋል።
- በአዲሱ ሥርዓት ትምህርት በየምዕራፉ ማጠናቀቂያ ላይ ለተማሪዎች ፈተና ይሰጣል። ለዚህም አንደኛ ምዕራፍ የሚባለው ከአንደኛ እስከ ስድስተኛ ክፍል ያለው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ሲሆን ሁለተኛ ምዕራፍ የሚባለው ከሰባት እስከ ስምንተኛ ክፍል ነው።
- የመጀመሪያ ምዕራፍ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች የሚያጠናቅቁት ስድስተኛ ክፍል ላይ ስለሆነ የሚኒስትሪ ፈተናው ተማሪዎች ከታች ጀምረው ራሳቸውን እያነጹ እንዲመጡ የሚያደርግ ነው። የትምህርት ጥራትን ከማረጋገጥ አንጻር ከፍተኛ ጥቅም አለው።
- የመማሪያ መጽሐፍት በሚፈለገው ልክ ሀገር ውስጥ አለመገኘት እና በውጭ ምንዛሪ እጥረት ምክንያት ከውጭ የሚመጡ መጽሐፍት የመዘግየት ሁኔታ አለ።
- የሚኒስትሪ ፈተና የሚሰጥበት ቀናት የሚወሰነው በአገር አቀፍ ደረጃ ቢሆንም እንደ ቢሮ #ከሰኔ አጋማሽ በኋላ ለመስጠት ዝግጁ ነን።
#ኢፕድ
@tikvahethiopia
#ብርሃን_ባንክ
ለግብይትዎ የብርሃን ኤቲኤም ካርድን በመጠቀም ጊዜዎን ይቆጥቡ፤ ድካምዎን ያቅልሉ!
አዳዲስ እና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ከታች የሚገኙትን ሊንኮች በመጫን የማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችንን ይቀላቀሉ !
Facebook: https://www.facebook.com/berhanbanksc
Telegram: https://t.iss.one/berhanbanksc
Instagram: https://www.instagram.com/berhanbanksc/
Twitter: https://twitter.com/berhanbanksc
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/76151001
YouTube: https://www.youtube.com/channel/UCvOxWe439dzMSvNnMrjcYVQ
ለግብይትዎ የብርሃን ኤቲኤም ካርድን በመጠቀም ጊዜዎን ይቆጥቡ፤ ድካምዎን ያቅልሉ!
አዳዲስ እና ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ከታች የሚገኙትን ሊንኮች በመጫን የማህበራዊ ድህረ-ገጾቻችንን ይቀላቀሉ !
Facebook: https://www.facebook.com/berhanbanksc
Telegram: https://t.iss.one/berhanbanksc
Instagram: https://www.instagram.com/berhanbanksc/
Twitter: https://twitter.com/berhanbanksc
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/76151001
YouTube: https://www.youtube.com/channel/UCvOxWe439dzMSvNnMrjcYVQ
የትኞቹ የህዝብ አገልግሎት መስጫ ተቋማት መስማት ለተሳናቸው ዜጎች ምቹ ናቸው?
ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ስምምነትን በአዋጅ ቁጥር 676/2002 አጽድቃ ተቀብላለች።
በስምምነቱ መሰረትም ፈራሚ ሀገራት መስማት የተሳናቸው ሰዎች የሕይወትና የማኅበራዊ እድገት ክህሎት እንዲያገኙ ብሎም በማኅበረሰባቸው ውስጥ ሙሉና ውጤታማ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የምልክት ቋንቋ ትምህርትን የማመቻቸትና የማበረታታት ግዴታ እንዳለባቸው ይጠቅሳል። (አንቀጽ 24፣ 3/ለ)
በተጨማሪም ፈራሚ ሀገራት [መስማት የተሳናቸው ሰዎች] በሁሉም የሕግ አሠራር ሂደቶች ከሌሎች ጋር በእኩልነት አስተማማኝ የፍትሕ ተደራሽነት ማግኘታቸውን ማረጋገጥ አለባቸውም ይላል፡፡ (አንቀጽ 13)
እርሶ በየትኛው የህዝብ አገልግሎት መስጫ ተቋም መስማት የተሳናቸው ዜጎችን በተለይ ሴቶችን ያማከለ አገልግሎት ሲሰጥ ታዝበዋል? 👉 @RW_Ethiopia ያካፍሉን
#HandsSpeakEyesListen
#እጆች_ይናገራሉ_አይኖች_ያዳምጣሉ
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ስምምነትን በአዋጅ ቁጥር 676/2002 አጽድቃ ተቀብላለች።
በስምምነቱ መሰረትም ፈራሚ ሀገራት መስማት የተሳናቸው ሰዎች የሕይወትና የማኅበራዊ እድገት ክህሎት እንዲያገኙ ብሎም በማኅበረሰባቸው ውስጥ ሙሉና ውጤታማ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የምልክት ቋንቋ ትምህርትን የማመቻቸትና የማበረታታት ግዴታ እንዳለባቸው ይጠቅሳል። (አንቀጽ 24፣ 3/ለ)
በተጨማሪም ፈራሚ ሀገራት [መስማት የተሳናቸው ሰዎች] በሁሉም የሕግ አሠራር ሂደቶች ከሌሎች ጋር በእኩልነት አስተማማኝ የፍትሕ ተደራሽነት ማግኘታቸውን ማረጋገጥ አለባቸውም ይላል፡፡ (አንቀጽ 13)
እርሶ በየትኛው የህዝብ አገልግሎት መስጫ ተቋም መስማት የተሳናቸው ዜጎችን በተለይ ሴቶችን ያማከለ አገልግሎት ሲሰጥ ታዝበዋል? 👉 @RW_Ethiopia ያካፍሉን
#HandsSpeakEyesListen
#እጆች_ይናገራሉ_አይኖች_ያዳምጣሉ
@tikvahethiopia
#Wolkite
ዛሬ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ደቡብ ክልል፣ ጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ በማቅናት ከህብረተሰቡ ጋር ውይይት ስለማድረጋቸው አሳውቀዋል።
ውይይቱን ተከትሎ ፤ " የጉራጌ ሕዝብ የሚነሡ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው። " ያሉ ሲሆን " በዛሬው ውይይቶች ያነሧቸውን ሥጋቶች እና ተስፋዎች በመስማቴ ደስተኛ ነኝ " ብለዋል።
በየደረጃው ሊፈቱ የሚችሉ ችግሮችን ለመፍታት እንሠራለን ሲሉ ገልጸዋል።
ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ወደ ወልቂጤ ከተጓዙ ባለስልጣናት መካከል የኦሮሚያ ክልል ፕሬዜዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፣ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፌ መሀመድ፣ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ይገኙበታል።
ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የወልቂጤ ጉዞ ጋር በተገናኘ ዛሬ የማህበራዊ መገናኛዎች ትኩረት ሆኖ የነበረው በከተማው የነበረው የእንቅስቃሴ / የስራ ማቆም አድማ እንዲሁም ደግሞ የሚጠበቀውን ያህል የከተማው ህዝብ በነቂስ ወጥቶ አቀባበል አለማድረጉ ነበር።
በወልቂጤ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት የጠቅላይ ሚኒስትሩን መምጣት ተከትሎ ከተማዋ እንቅስቃሴ ተቀዛቅዞ እንደነበር አመልክተዋል ፤ ይህ የሆነውን ህዝቡ እየጠየቀው ካለው #የክልልነት_ጥያቄ ጋር በተያያዘ እንደሆነ አመልክተዋል።
ምንም እንኳን የዞን ምክር ቤት በክልል መደራጀትን ውሳኔ አሳልፎ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ቢያስገባም እንዲሁም የክላስተር አደረጃጀትን እንደማይደግፍ በአብላጫ ድምፅ ቢወስንም የክልልነት ጥያቄው ግን ምላሽ እንዳላገኘ ይህ ደግሞ የህዝቡን ህገመንግስታዊ መብት የሚጥስ እንደሆነ አስረድተዋል።
" ህዝቡ መብቱን ነው የጠየቀው ፤ ለዚህ ደግሞ ኃይል ፣ እስር ፣ ማሳደድ፣ ማፈን መልስ አይሆንም መንግሥት አሁንም የያዘውን ግትር አቋሙን መልሶ ማጤን ይገባዋል " ሲሉ አስረድተዋል።
በዞኑ ከክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ አመራሮችን ጨምሮ በርካቶች ታስረው እንደነበር አይዘነጋም። በተጨማሪ ዞኑ ላይ የአመራር ለውጦችም ተደርገዋል።
የደቡብ ክልልን ለሁለት ለመክፈል በተላለፈው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ በወላይታ (እንዲደገም) ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶ ዞኖች፣ ደራሼ፣ አማሮ፣ ቡርጂ፣ አሌ፣ ባስኬቶ ልዩ ወረዳዎች ላይ በቅርቡ ህዝበ ውሳኔ መደረጉ ይታወቃል።
አንድ ላይ እንዲቀጥለው የተባሉት ሀዲያ፣ ሀላባ፣ ከምባታ ጠምባሮ፣ ስልጤ፣ ጉራጌ ሲሆኑ ከነዚህም መካከል የጉራጌ ዞን የክላስተር የአደረጃጀትን ውሳኔ ቀደም ብሎ ያልተቀበለው / በምክር ቤቱም በአብላጫ ድምፅ ውድቅ ያደረገው ዞን እንደነበር አይዘነጋም።
Photo : PM OFFICE & TIKVAH WOLKITE FAMILY
@tikvahethiopia
ዛሬ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ደቡብ ክልል፣ ጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ በማቅናት ከህብረተሰቡ ጋር ውይይት ስለማድረጋቸው አሳውቀዋል።
ውይይቱን ተከትሎ ፤ " የጉራጌ ሕዝብ የሚነሡ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው። " ያሉ ሲሆን " በዛሬው ውይይቶች ያነሧቸውን ሥጋቶች እና ተስፋዎች በመስማቴ ደስተኛ ነኝ " ብለዋል።
በየደረጃው ሊፈቱ የሚችሉ ችግሮችን ለመፍታት እንሠራለን ሲሉ ገልጸዋል።
ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ወደ ወልቂጤ ከተጓዙ ባለስልጣናት መካከል የኦሮሚያ ክልል ፕሬዜዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፣ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፌ መሀመድ፣ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ይገኙበታል።
ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የወልቂጤ ጉዞ ጋር በተገናኘ ዛሬ የማህበራዊ መገናኛዎች ትኩረት ሆኖ የነበረው በከተማው የነበረው የእንቅስቃሴ / የስራ ማቆም አድማ እንዲሁም ደግሞ የሚጠበቀውን ያህል የከተማው ህዝብ በነቂስ ወጥቶ አቀባበል አለማድረጉ ነበር።
በወልቂጤ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት የጠቅላይ ሚኒስትሩን መምጣት ተከትሎ ከተማዋ እንቅስቃሴ ተቀዛቅዞ እንደነበር አመልክተዋል ፤ ይህ የሆነውን ህዝቡ እየጠየቀው ካለው #የክልልነት_ጥያቄ ጋር በተያያዘ እንደሆነ አመልክተዋል።
ምንም እንኳን የዞን ምክር ቤት በክልል መደራጀትን ውሳኔ አሳልፎ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ቢያስገባም እንዲሁም የክላስተር አደረጃጀትን እንደማይደግፍ በአብላጫ ድምፅ ቢወስንም የክልልነት ጥያቄው ግን ምላሽ እንዳላገኘ ይህ ደግሞ የህዝቡን ህገመንግስታዊ መብት የሚጥስ እንደሆነ አስረድተዋል።
" ህዝቡ መብቱን ነው የጠየቀው ፤ ለዚህ ደግሞ ኃይል ፣ እስር ፣ ማሳደድ፣ ማፈን መልስ አይሆንም መንግሥት አሁንም የያዘውን ግትር አቋሙን መልሶ ማጤን ይገባዋል " ሲሉ አስረድተዋል።
በዞኑ ከክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ አመራሮችን ጨምሮ በርካቶች ታስረው እንደነበር አይዘነጋም። በተጨማሪ ዞኑ ላይ የአመራር ለውጦችም ተደርገዋል።
የደቡብ ክልልን ለሁለት ለመክፈል በተላለፈው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ በወላይታ (እንዲደገም) ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶ ዞኖች፣ ደራሼ፣ አማሮ፣ ቡርጂ፣ አሌ፣ ባስኬቶ ልዩ ወረዳዎች ላይ በቅርቡ ህዝበ ውሳኔ መደረጉ ይታወቃል።
አንድ ላይ እንዲቀጥለው የተባሉት ሀዲያ፣ ሀላባ፣ ከምባታ ጠምባሮ፣ ስልጤ፣ ጉራጌ ሲሆኑ ከነዚህም መካከል የጉራጌ ዞን የክላስተር የአደረጃጀትን ውሳኔ ቀደም ብሎ ያልተቀበለው / በምክር ቤቱም በአብላጫ ድምፅ ውድቅ ያደረገው ዞን እንደነበር አይዘነጋም።
Photo : PM OFFICE & TIKVAH WOLKITE FAMILY
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" የንግድ ሱቆች ጨረታ በቅርቡ ይፋ ይደረጋል " በአዲስ አበባ የቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ፤ ለጨረታ ከቀረቡ 5,397 የንግድ ቤቶች ውስጥ ከሰነድ ሽያጭ ብቻ 21.5 ሚሊየን ብር መሰብሰቡ አሳወቀ። በ11 ሳይቶች በሚገኙ 5397 የንግድ ሱቆች ሽያጭ 52,614 የጨረታ ሰነድ የተሸጠ ሲሆን ከሰነድ ሽያጭ ብቻ 21.5 ሚሊየን ብር ተሰብስቧል ተብሏል። ከሱቆቹ ሽያጭ ከ10…
Addis Lisan (1).pdf
2.5 MB
#Update
የ4ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤቶች ጨረታ አንደኛ እና ሁለተኛ የወጡ ተጫራቾችን ስም ዝርዝር በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ታትሞ ተሰራጭቷል።
(2.5 MB የሆነውን ፋይል አውርደው ስሞትን ይፈልጉ)
Credit : Addis Media Network
@tikvahethiopia
የ4ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤቶች ጨረታ አንደኛ እና ሁለተኛ የወጡ ተጫራቾችን ስም ዝርዝር በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ታትሞ ተሰራጭቷል።
(2.5 MB የሆነውን ፋይል አውርደው ስሞትን ይፈልጉ)
Credit : Addis Media Network
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Addis Lisan (1).pdf
" ቀሪዎቹ 3 ሺህ 69 ቤቶች ከሁለት ወር በኃላ ጨረታ ይወጣባቸዋል " - ኮርፖሬሽኑ
የ4ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤቶች ጨረታ አንደኛ እና ሁለተኛ የወጡ ተጫራቾችን ስም ዝርዝር ይፋ የተደረገ ሲሆን 5 ሺህ 397 ቤቶች ለጨረታ ቀርበው 2 ሺህ 328 ቤቶች አሸናፊ እንደተገኘላቸው ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የ4ኛ ዙር 40/60 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤቶች ጨረታ አንደኛ እና ሁለተኛ የወጡ ተጫራቾችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል።
ኮርፖሬሽኑ ለአዲስ ልሳን ጋዜጣ በሰጠው ቃል ፤ በአጠቃላይ ለጨረታ የቀረቡት ቤቶች 5 ሺህ 397 ሲሆን ለዚህም 52 ሺህ 600 አካባቢ ሰነድ መሸጡን ገልጿል።
ሰነድ ከገዙት ውስጥ የተፈለገውን መስፈርት አሟልተው በጨረታ ሳጥን ውስጥ ሰነዱን ያስገቡት 30 ሺህ ደገማ እንደሆኑ እና ከነዚህም ውስጥ 2 ሺህ 328 ቤቶች አሸናፊ እንደተገኘላቸው ተመላክቷል።
የጨረታ መነሻ ዋጋ 23 ሺህ 804 ብር ከ44 ሳንቲም እንደሆነ ያስታወሰው ኮርፖሬሽኑ ከሰነድ ሽያጭ 21 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደተሰበሰበ አሳውቋል።
ጨረታው በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ከወጣበት ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 10 ቀናት ቅሬታ ማቅረብ ይቻላል የተባለ ሲሆን ቀሪዎቹ 3 ሺህ 69 ቤቶች ጨረታ ያልቀረበባቸው በመሆኑ ከሁለት ወር በኃላ ጨረታ ይወጣባቸዋል ተብሏል።
ጨረታ የወጣባቸው ቤቶች በ13 ሳይቶች የሚገኙ ሲሆኑ እነዚህም ፦
👉 ቦሌ ቱሪስት እና ንግድ ሳይት
👉 ህንፃ አቅራቢ ሳይት ቡልቡላ ሎት 1 እና ቡልቡላ ሎት 2
👉 አስኮ ሳይት
👉 ክራውን ሳይት
👉 ሰንጋ ተራ ሳይት
👉 መሪ ሎቄ
👉 ሰሚት ሳይት 1፣2፣3 እና 4
👉 ቦሌ ባሻሌ ናቸው።
አንደኛ እና ሁለተኛ የወጡ ተጫራቾችን ስም ዝርዝር በዚህ ይመልከቱ : https://t.iss.one/tikvahethiopia/77305
Credit : Addis Lisan
@tikvahethiopia
የ4ኛ ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤቶች ጨረታ አንደኛ እና ሁለተኛ የወጡ ተጫራቾችን ስም ዝርዝር ይፋ የተደረገ ሲሆን 5 ሺህ 397 ቤቶች ለጨረታ ቀርበው 2 ሺህ 328 ቤቶች አሸናፊ እንደተገኘላቸው ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የ4ኛ ዙር 40/60 የጋራ መኖሪያ ንግድ ቤቶች ጨረታ አንደኛ እና ሁለተኛ የወጡ ተጫራቾችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል።
ኮርፖሬሽኑ ለአዲስ ልሳን ጋዜጣ በሰጠው ቃል ፤ በአጠቃላይ ለጨረታ የቀረቡት ቤቶች 5 ሺህ 397 ሲሆን ለዚህም 52 ሺህ 600 አካባቢ ሰነድ መሸጡን ገልጿል።
ሰነድ ከገዙት ውስጥ የተፈለገውን መስፈርት አሟልተው በጨረታ ሳጥን ውስጥ ሰነዱን ያስገቡት 30 ሺህ ደገማ እንደሆኑ እና ከነዚህም ውስጥ 2 ሺህ 328 ቤቶች አሸናፊ እንደተገኘላቸው ተመላክቷል።
የጨረታ መነሻ ዋጋ 23 ሺህ 804 ብር ከ44 ሳንቲም እንደሆነ ያስታወሰው ኮርፖሬሽኑ ከሰነድ ሽያጭ 21 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደተሰበሰበ አሳውቋል።
ጨረታው በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ከወጣበት ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 10 ቀናት ቅሬታ ማቅረብ ይቻላል የተባለ ሲሆን ቀሪዎቹ 3 ሺህ 69 ቤቶች ጨረታ ያልቀረበባቸው በመሆኑ ከሁለት ወር በኃላ ጨረታ ይወጣባቸዋል ተብሏል።
ጨረታ የወጣባቸው ቤቶች በ13 ሳይቶች የሚገኙ ሲሆኑ እነዚህም ፦
👉 ቦሌ ቱሪስት እና ንግድ ሳይት
👉 ህንፃ አቅራቢ ሳይት ቡልቡላ ሎት 1 እና ቡልቡላ ሎት 2
👉 አስኮ ሳይት
👉 ክራውን ሳይት
👉 ሰንጋ ተራ ሳይት
👉 መሪ ሎቄ
👉 ሰሚት ሳይት 1፣2፣3 እና 4
👉 ቦሌ ባሻሌ ናቸው።
አንደኛ እና ሁለተኛ የወጡ ተጫራቾችን ስም ዝርዝር በዚህ ይመልከቱ : https://t.iss.one/tikvahethiopia/77305
Credit : Addis Lisan
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Wolkite ዛሬ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ደቡብ ክልል፣ ጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ በማቅናት ከህብረተሰቡ ጋር ውይይት ስለማድረጋቸው አሳውቀዋል። ውይይቱን ተከትሎ ፤ " የጉራጌ ሕዝብ የሚነሡ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው። " ያሉ ሲሆን " በዛሬው ውይይቶች ያነሧቸውን ሥጋቶች እና ተስፋዎች በመስማቴ ደስተኛ ነኝ " ብለዋል። በየደረጃው…
ምን ተጠየቁ ?
ዛሬ በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ከህብረተሰቡ ጋር የተወያዩት ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከተሳታፊዎች በክልል መደራጀት ጥያቄ፣ የልማት ጥያቄዎች ቀርቦላቸው ምላሽ ሰጥተዋል።
የክልልነት ጉዳይን በተመለከተ አንድ ተሳታፊ አባት "የክልሉ ጉዳይ መቼ፣ እንዴት፣ በምን አይነት ሁኔታ ምላሽ ያገኛል የሚለው ቢቀመጥ" ሲሉ ዶ/ር ዐቢይን ጠይቀዋል።
አንድ ሌላ ተሳታፊ (ሴት) የክልልነት ጥያቄው የተጠየቀው "ማንነታችንን፣ ባህላችንን ለማሳደግ ታሳቢ በማድረግ ነው፤ ይሄን ብልፅግና ይመልስልናል ባህላችን፣ ቋንቋችን ያደገበት ሁኔታ የለም ፤ ቋንቋችንን፣ ባህላችንን ለማሳደግ የቱሪዝም ስራዎችን ወደ አካባቢያችን ለመሳብ እንዲሁም የልማት የጠቃሚ እንድንሆን በተለይም የውሃ፣ የመብራት ፣ መንገድ ችግሮችን ክልል ብንሆን መመለስ ይቻል ይሆናል በሚል ታሳቢ በማድረግ ነው የተጠየቀው " ሲሉ ተደምጠዋል።
ጠ/ሚኒስትሩ ምን ምላሽ ሰጡ ?
የክልልነት ጥያቄው በህግ አግባብ ብቻ ምላሽ ያገኛል ብለዋል። ጥያቄው ከተነሳ ጊዜ አንስቶ ምላሽ ለመስጠት በተሰራበት የህግ አግባብ ዛሬና ነገን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ቢስተናገድ የተሻለ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፦
" ክልል የሚባለው ቢመለስ በ6 ወር ደመወዝ ባትከፍሉ ጭቅጭቅ ይቀራል ? አይቀርም፤ ክልል ያልነው እኮ ለልማት ብለን ነው እንጂ 10 ሰው ኮብራ እንዲይዝ አይደለም ትላላችሁ አይቀርም። አሁን መክረን ዘክረን የነገውንም ታሳቢ አድርገን መወሰን ይጠቅማል "
በሌላ በኩል ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ከልማት ጥያቄዎች ጋር በተየያያዘ በተለይም የውሃ፣ መንገድ፣ ሆስፒታል፣ ት/ቤት ጥያቄ ቀርቦላቸው መልሰዋል።
ዶ/ር ዐቢይ ባለፉት ዓመታት መንግስት በዞኑ ያለውን ችግር ለመፍታት ሲሰራ እንደነበር አስታውሰው አሁንም ያሉ ችግሮችን በእርጋታና ንግግር ይመለሳል ብለዋል።
ዶ/ር ዐቢይ "ውሃ እየጠየቅን የቧንቧ መስመር የምንሰብር ከሆነ፣ መንገድ እየጠየቅን ድልድይ የምናፈርስ ከሆነ ወደምንፈልገው ነገር አያደርስም፤ ወደምንፈልገው የሚያደርሰን በተረጋጋ መንገድ ተወያይተን፣ ተመካክረን፣ ጊዜ ወስደን ምላሽ መስጠት ስንችል ነው" ብለዋል።
ፌዴራሉ መንግስት ከክልል ጋር በመመካከር አንገብጋቢ በሆኑ ጉዳዮች ላይ መፍትሄ ይፈልጋል ያሉት ዶ/ር ዐቢይ " በምንችለው ልክ አጣዳፊ የሆኑ እንደ #ውሃ ያለውን ምላሽ ለመስጠት እንሞክራለን " ሲሉ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ ያለፉትንን ዓመታት ከፍተኛ ጫና ውስጥ እንደነበረች ሊዘነጋ አይገባም ያሉት ዶ/ር ዐቢይ በሁሉም ቦታ የልማት ጥያቄዎች አሉ እንደ ሀገር ያለንን አቅም በውጤታማነት ጊዜን በመጠበቅ ከመጠቀም ያለፈ አማራጭ የለም ብለዋል።
ከልማት ስራ ጋር በተያያዘ መንገድን ያነሱት ዶ/ር ዐቢይ በሀገሪቱ ውስጥ ያሉትን የተጀመሩ የመንገድ ስራዎችን ለማስጨረስ የሚያስፈልገው ገንዘብ 1 ትሪሊዮን መድረሱን ገልፀዋል።
"የኢትዮጵያ መንግስት የአንድ አመት በጀት እዛ አልደረሰም" ያሉት ዶ/ር ዐቢይ ሙሉ በጀት መንገድ ላይ ቢውል እንኳን አዲስ ሊሰራ ቀርቶ የተጀመረውን አይጨርስም ስለዚህ ጊዜ ያስፈልጋል ብለዋል።
ዶ/ር ዐቢይ "ጦርነት ውስጥ ነበርን፣ የዓለም መንግስታት ባይናገሩትም በብዙ መንገድ መደገፍ በሚገባቸው ልክ ሳይደግፉን የያዙን ጊዜ ነበር፣ ድርቅ ያጋጠመን ጊዜ ነበር፣ ብዙ ወጀቦች ያለበት ጊዜ ነው እንደዛም ሆኖ በየቦታው እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ተስፋ የሚሰጡ እንጂ ተስፋ የሚያስቆርጡ አይደሉም" ብለዋል።
አክለው "ትንሽ ጊዜ መረጋጋት ከቻልን ነገሮች ወደ ሰላም እየሄዱ ስለሆነ በውስጥ ያለንን አቅም ከውጭም የምናገኛቸውን ድጋፎች ጨምረን በርካታ የልማት ስራዎችን ለመስራት እንሞክራለን" ሲሉ ተናግረዋል። /fbc/
@tikvahethiopia
ዛሬ በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ከህብረተሰቡ ጋር የተወያዩት ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከተሳታፊዎች በክልል መደራጀት ጥያቄ፣ የልማት ጥያቄዎች ቀርቦላቸው ምላሽ ሰጥተዋል።
የክልልነት ጉዳይን በተመለከተ አንድ ተሳታፊ አባት "የክልሉ ጉዳይ መቼ፣ እንዴት፣ በምን አይነት ሁኔታ ምላሽ ያገኛል የሚለው ቢቀመጥ" ሲሉ ዶ/ር ዐቢይን ጠይቀዋል።
አንድ ሌላ ተሳታፊ (ሴት) የክልልነት ጥያቄው የተጠየቀው "ማንነታችንን፣ ባህላችንን ለማሳደግ ታሳቢ በማድረግ ነው፤ ይሄን ብልፅግና ይመልስልናል ባህላችን፣ ቋንቋችን ያደገበት ሁኔታ የለም ፤ ቋንቋችንን፣ ባህላችንን ለማሳደግ የቱሪዝም ስራዎችን ወደ አካባቢያችን ለመሳብ እንዲሁም የልማት የጠቃሚ እንድንሆን በተለይም የውሃ፣ የመብራት ፣ መንገድ ችግሮችን ክልል ብንሆን መመለስ ይቻል ይሆናል በሚል ታሳቢ በማድረግ ነው የተጠየቀው " ሲሉ ተደምጠዋል።
ጠ/ሚኒስትሩ ምን ምላሽ ሰጡ ?
የክልልነት ጥያቄው በህግ አግባብ ብቻ ምላሽ ያገኛል ብለዋል። ጥያቄው ከተነሳ ጊዜ አንስቶ ምላሽ ለመስጠት በተሰራበት የህግ አግባብ ዛሬና ነገን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ቢስተናገድ የተሻለ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፦
" ክልል የሚባለው ቢመለስ በ6 ወር ደመወዝ ባትከፍሉ ጭቅጭቅ ይቀራል ? አይቀርም፤ ክልል ያልነው እኮ ለልማት ብለን ነው እንጂ 10 ሰው ኮብራ እንዲይዝ አይደለም ትላላችሁ አይቀርም። አሁን መክረን ዘክረን የነገውንም ታሳቢ አድርገን መወሰን ይጠቅማል "
በሌላ በኩል ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ከልማት ጥያቄዎች ጋር በተየያያዘ በተለይም የውሃ፣ መንገድ፣ ሆስፒታል፣ ት/ቤት ጥያቄ ቀርቦላቸው መልሰዋል።
ዶ/ር ዐቢይ ባለፉት ዓመታት መንግስት በዞኑ ያለውን ችግር ለመፍታት ሲሰራ እንደነበር አስታውሰው አሁንም ያሉ ችግሮችን በእርጋታና ንግግር ይመለሳል ብለዋል።
ዶ/ር ዐቢይ "ውሃ እየጠየቅን የቧንቧ መስመር የምንሰብር ከሆነ፣ መንገድ እየጠየቅን ድልድይ የምናፈርስ ከሆነ ወደምንፈልገው ነገር አያደርስም፤ ወደምንፈልገው የሚያደርሰን በተረጋጋ መንገድ ተወያይተን፣ ተመካክረን፣ ጊዜ ወስደን ምላሽ መስጠት ስንችል ነው" ብለዋል።
ፌዴራሉ መንግስት ከክልል ጋር በመመካከር አንገብጋቢ በሆኑ ጉዳዮች ላይ መፍትሄ ይፈልጋል ያሉት ዶ/ር ዐቢይ " በምንችለው ልክ አጣዳፊ የሆኑ እንደ #ውሃ ያለውን ምላሽ ለመስጠት እንሞክራለን " ሲሉ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ ያለፉትንን ዓመታት ከፍተኛ ጫና ውስጥ እንደነበረች ሊዘነጋ አይገባም ያሉት ዶ/ር ዐቢይ በሁሉም ቦታ የልማት ጥያቄዎች አሉ እንደ ሀገር ያለንን አቅም በውጤታማነት ጊዜን በመጠበቅ ከመጠቀም ያለፈ አማራጭ የለም ብለዋል።
ከልማት ስራ ጋር በተያያዘ መንገድን ያነሱት ዶ/ር ዐቢይ በሀገሪቱ ውስጥ ያሉትን የተጀመሩ የመንገድ ስራዎችን ለማስጨረስ የሚያስፈልገው ገንዘብ 1 ትሪሊዮን መድረሱን ገልፀዋል።
"የኢትዮጵያ መንግስት የአንድ አመት በጀት እዛ አልደረሰም" ያሉት ዶ/ር ዐቢይ ሙሉ በጀት መንገድ ላይ ቢውል እንኳን አዲስ ሊሰራ ቀርቶ የተጀመረውን አይጨርስም ስለዚህ ጊዜ ያስፈልጋል ብለዋል።
ዶ/ር ዐቢይ "ጦርነት ውስጥ ነበርን፣ የዓለም መንግስታት ባይናገሩትም በብዙ መንገድ መደገፍ በሚገባቸው ልክ ሳይደግፉን የያዙን ጊዜ ነበር፣ ድርቅ ያጋጠመን ጊዜ ነበር፣ ብዙ ወጀቦች ያለበት ጊዜ ነው እንደዛም ሆኖ በየቦታው እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ተስፋ የሚሰጡ እንጂ ተስፋ የሚያስቆርጡ አይደሉም" ብለዋል።
አክለው "ትንሽ ጊዜ መረጋጋት ከቻልን ነገሮች ወደ ሰላም እየሄዱ ስለሆነ በውስጥ ያለንን አቅም ከውጭም የምናገኛቸውን ድጋፎች ጨምረን በርካታ የልማት ስራዎችን ለመስራት እንሞክራለን" ሲሉ ተናግረዋል። /fbc/
@tikvahethiopia