#አስቸኳይ
በአሁን ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተጨማሪ አሃዶችን የመፍጠር ቴክኖሎጂዎች (Blockchain technologies) ላይ የተመሰረቱ የክሪፕቶ ምርቶችና አገልግሎቶች ሁኔታ በመስፋፋት እና ጥቅም ላይ በመዋል ላይ ይገኛሉ፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ የክሪፕቶግራፊ ውጤት/ምርትንና አገልግሎትን በተመለከተ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 808/06 አንቀጽ 6 (9) በተሰጠው ስልጣን መሰረት " የክሪፕቶ ምርትና ዝውውርን የመቆጣጠር እና አስፈላጊውን መስፈርት ማውጣትና የአጠቃቀም ስርዓት መዘርጋት " ሃላፊነት ተሰጥቶታል።
በዚህም ዘርፉን በአግባቡ ለመግራት ይቻል ዘንድ ፦የክሪፕቶ ምርት፤ አገልግሎት፣ ዝውውርና ማይኒንግን በተመለከተ ስራዎችን የሚያከናውኑ እና መምዝገብ ለሚፈልጉ ወይም ለመመዝገብ ጠይቀው ሂደት ላይ ያሉ በአስተዳድሩ ድረ-ገጽ በተቀመጠው ቅጽ መስረት ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ እንዲመዘገቡ አስተዳደሩ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ይህንን ተግባራዊ በማያደርጉ እና በዚህ ስራ ያለምዝገባ ተሰማርተው በሚገኙ አካላት ላይ አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠንቅቋል።
ለተጨማሪ መረጃ የአስተዳደሩን ድረ-ገጽ www.insa.gov.et/Crypto ወይም https://crypto.insa.gov.et መጎብኘት ይቻላል ተብሏል።
@tikvahethiopia
በአሁን ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተጨማሪ አሃዶችን የመፍጠር ቴክኖሎጂዎች (Blockchain technologies) ላይ የተመሰረቱ የክሪፕቶ ምርቶችና አገልግሎቶች ሁኔታ በመስፋፋት እና ጥቅም ላይ በመዋል ላይ ይገኛሉ፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ የክሪፕቶግራፊ ውጤት/ምርትንና አገልግሎትን በተመለከተ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 808/06 አንቀጽ 6 (9) በተሰጠው ስልጣን መሰረት " የክሪፕቶ ምርትና ዝውውርን የመቆጣጠር እና አስፈላጊውን መስፈርት ማውጣትና የአጠቃቀም ስርዓት መዘርጋት " ሃላፊነት ተሰጥቶታል።
በዚህም ዘርፉን በአግባቡ ለመግራት ይቻል ዘንድ ፦የክሪፕቶ ምርት፤ አገልግሎት፣ ዝውውርና ማይኒንግን በተመለከተ ስራዎችን የሚያከናውኑ እና መምዝገብ ለሚፈልጉ ወይም ለመመዝገብ ጠይቀው ሂደት ላይ ያሉ በአስተዳድሩ ድረ-ገጽ በተቀመጠው ቅጽ መስረት ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ እንዲመዘገቡ አስተዳደሩ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ይህንን ተግባራዊ በማያደርጉ እና በዚህ ስራ ያለምዝገባ ተሰማርተው በሚገኙ አካላት ላይ አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠንቅቋል።
ለተጨማሪ መረጃ የአስተዳደሩን ድረ-ገጽ www.insa.gov.et/Crypto ወይም https://crypto.insa.gov.et መጎብኘት ይቻላል ተብሏል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA ለዜጎች ሰላም እና ከጦርነት ጭንቀት እረፍት ይሰጣል ተብሎ የነበረው የተስፋ ጭላጭል " ሙሉ በሙሉ " ይከስም ይሆን ? የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግስት ዛሬ ፤ ረቡዕ ባወጣው መግለጫ " ህወሓት " በምስራቅ ግንባር በቢሶበር ፣ ዞብል ፣ እና ተኩለሽ በኩል ከለሊት 11 ሰዓት አንስቶ ጥቃት መፈፀሙን ገልጿል። በዚህ እርምጃውም ተኩስ ማቆሙን በይፋ አፍርሷል ብሏል። ዜጎችን ከ "ህወሓት"…
#ተመድ #አፍሪካ_ህብረት
አንቶኒዮ ጉተሬዝ ግጭት እንዲቆም ተማፀኑ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ ፤ በኢትዮጵያ ዳግም ግጭት መቀስቀሱን በመስማታቸው ማዘናቸውንና መደንገጣቸውን ገልፀዋል።
ይህን የገለፁት ፤ ዛሬ ከሚካሄድ የፀጥታው ም/ ቤት ስብሰባ አስቀድሞ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ነው።
በኢትዮጵያ ዳግም ግጭት በመቀስቀሱ በጣም ማዘናቸውንና መደንገጣቸውን የገለፁት ጉተሬዥ በአስቸኳይ ግጭት እንዲቆም ተማፅነዋል።
" ኢትዮጵያውያን ትግራዋዮች፣ አማራዎች፣ ኦሮሞዎች ፣ አፋሮች ብዙ መከራ ደርሶባቸዋል " ሲሉ ገልፀዋል።
" አጠንክሬ የምጠይቀው በአስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግና የመንግስትና የህወሓት የሰላም ድርድር እንዲቀጥል ነው " ብለዋል።
ጉተሬዥ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ሙሉ ዋስትና እንዲሰጠው ፤ በተጨማሪ የህዝብ አግልግሎቶች ተመልሰው እንዲቋቋሙ ጠይቀዋል።
በሌላ በኩል ፤ የአፍሪካ ህብረት (AU) ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ በኢትዮጵያ እንደገና ወታደራዊ ግጭት መፈጠሩን የሚገልፁ ሪፖርቶች መስማታቸው እጅግ እንዳሳሰባቸው ገልፀዋል፤ ሁኔታውን እየተከታተሉ መሆኑንም አመልክተዋል።
ሊቀመንበሩ በአስቸኳይ ግጭት እንዲቆም ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን ሰላማዊ መፍትሄ ለማምጣት ንግግሩ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።
የአፍሪካ ህብረት #የሀገሪቱን_ጥቅም_ባስጠበቀ መልኩ የጋራ ስምምነት ላይ የተመሰረተ የፖለቲካ ሂደትን ለመደገፍ ከሁሉም ወገን ጋር አብሮ ለመስራት ቁርጠኛ ነው ሲሉ አረጋግጠዋል።
ለዚህም ሁሉም ወገኖች ከአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ ከሆኑት የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሊሴንጉን ኦባሳንጆ ጋር እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።
@tikvahethiopia
አንቶኒዮ ጉተሬዝ ግጭት እንዲቆም ተማፀኑ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ ፤ በኢትዮጵያ ዳግም ግጭት መቀስቀሱን በመስማታቸው ማዘናቸውንና መደንገጣቸውን ገልፀዋል።
ይህን የገለፁት ፤ ዛሬ ከሚካሄድ የፀጥታው ም/ ቤት ስብሰባ አስቀድሞ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ነው።
በኢትዮጵያ ዳግም ግጭት በመቀስቀሱ በጣም ማዘናቸውንና መደንገጣቸውን የገለፁት ጉተሬዥ በአስቸኳይ ግጭት እንዲቆም ተማፅነዋል።
" ኢትዮጵያውያን ትግራዋዮች፣ አማራዎች፣ ኦሮሞዎች ፣ አፋሮች ብዙ መከራ ደርሶባቸዋል " ሲሉ ገልፀዋል።
" አጠንክሬ የምጠይቀው በአስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግና የመንግስትና የህወሓት የሰላም ድርድር እንዲቀጥል ነው " ብለዋል።
ጉተሬዥ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ሙሉ ዋስትና እንዲሰጠው ፤ በተጨማሪ የህዝብ አግልግሎቶች ተመልሰው እንዲቋቋሙ ጠይቀዋል።
በሌላ በኩል ፤ የአፍሪካ ህብረት (AU) ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ በኢትዮጵያ እንደገና ወታደራዊ ግጭት መፈጠሩን የሚገልፁ ሪፖርቶች መስማታቸው እጅግ እንዳሳሰባቸው ገልፀዋል፤ ሁኔታውን እየተከታተሉ መሆኑንም አመልክተዋል።
ሊቀመንበሩ በአስቸኳይ ግጭት እንዲቆም ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን ሰላማዊ መፍትሄ ለማምጣት ንግግሩ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።
የአፍሪካ ህብረት #የሀገሪቱን_ጥቅም_ባስጠበቀ መልኩ የጋራ ስምምነት ላይ የተመሰረተ የፖለቲካ ሂደትን ለመደገፍ ከሁሉም ወገን ጋር አብሮ ለመስራት ቁርጠኛ ነው ሲሉ አረጋግጠዋል።
ለዚህም ሁሉም ወገኖች ከአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ ከሆኑት የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሊሴንጉን ኦባሳንጆ ጋር እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ተመድ #አፍሪካ_ህብረት አንቶኒዮ ጉተሬዝ ግጭት እንዲቆም ተማፀኑ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ ፤ በኢትዮጵያ ዳግም ግጭት መቀስቀሱን በመስማታቸው ማዘናቸውንና መደንገጣቸውን ገልፀዋል። ይህን የገለፁት ፤ ዛሬ ከሚካሄድ የፀጥታው ም/ ቤት ስብሰባ አስቀድሞ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ነው። በኢትዮጵያ ዳግም ግጭት በመቀስቀሱ በጣም ማዘናቸውንና መደንገጣቸውን የገለፁት…
#Update
ተመድ በመቐለ ነዳጅ መዘረፉን ገለፀ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱጃሪች በሰጡት መግለጫ ዛሬ ነሀሴ 18 ቀን 2014 ዓ/ም ጥዋት በትግራይ ክልል መዲና ፤ መቐለ ከተማ የሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) መጋዘን መዘረፉን ገልፀዋል።
ዱጃሪች ፤ " ዛሬ ጥዋት የትግራይ ኃይሎች መቐለ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን በኃይል በመግባት 12 ቦቴ የነዳጅ ታንከር 570,000 ሊትር ነዳጅ ውስደዋል " ሲሉ አሳውቀዋል።
በቦታው ላይ የነበረው የዓለም ምግብ ፕሮግራም ቡድን ዘረፋውን ለመከላከል ጥረት ቢያደርግም እንዳልተሳካለት ተናግረዋል።
የተዘረፈው ነዳጅ ለሰብዓዊ ድጋፍ ፣ ምግብ፣ ማዳበሪያና ሌሎች አስቸኳይ ቁሳቁሶችን ለማጓጓዝ የሚውል ነበር ያሉት ዱጃሪች " ነዳጁ በመዘረፉ በመላው ሰሜን ኢትዮጵያ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ሰዎች ለመድረስ የሚሰራው የሰብዓዊው ድጋፍ ስራ ላይ ተፅኖ ይኖረዋል " ብለዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለሰብዓዊ ስራ ሊውል የነበረው ነዳጅ ላይ የተፈፀመውን ዝርፊያ አጥብቆ እንደሚያወግዝ ገልፀዋል።
@tikvahethiopia
ተመድ በመቐለ ነዳጅ መዘረፉን ገለፀ።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱጃሪች በሰጡት መግለጫ ዛሬ ነሀሴ 18 ቀን 2014 ዓ/ም ጥዋት በትግራይ ክልል መዲና ፤ መቐለ ከተማ የሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) መጋዘን መዘረፉን ገልፀዋል።
ዱጃሪች ፤ " ዛሬ ጥዋት የትግራይ ኃይሎች መቐለ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን በኃይል በመግባት 12 ቦቴ የነዳጅ ታንከር 570,000 ሊትር ነዳጅ ውስደዋል " ሲሉ አሳውቀዋል።
በቦታው ላይ የነበረው የዓለም ምግብ ፕሮግራም ቡድን ዘረፋውን ለመከላከል ጥረት ቢያደርግም እንዳልተሳካለት ተናግረዋል።
የተዘረፈው ነዳጅ ለሰብዓዊ ድጋፍ ፣ ምግብ፣ ማዳበሪያና ሌሎች አስቸኳይ ቁሳቁሶችን ለማጓጓዝ የሚውል ነበር ያሉት ዱጃሪች " ነዳጁ በመዘረፉ በመላው ሰሜን ኢትዮጵያ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ሰዎች ለመድረስ የሚሰራው የሰብዓዊው ድጋፍ ስራ ላይ ተፅኖ ይኖረዋል " ብለዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለሰብዓዊ ስራ ሊውል የነበረው ነዳጅ ላይ የተፈፀመውን ዝርፊያ አጥብቆ እንደሚያወግዝ ገልፀዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Somalia
" ... የሶማሊያ ህዝብ ማብቂያ በሌለው የሀዘን መግለጫ እና ሀዘን መሰላቸቱን አውቃለሁ " - ሀሰን ሼክ ሞሐመድ
የጎረቤት ሀገር ሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሐመድ " አልሸባብ " ን ለማጥፋት ሁሉን አቀፍ ጦርነት ለመክፈት ቃል ገቡ።
ፕሬዝዳንቱ ስልጣን ከያዙ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ባወጡት መግለጫ የሶማሊያ ህዝብ የሰላም ጠላት በሆኑት ጨካኞች ላይ ለሚካሄድ አጠቃላይ ጦርነት ይዘጋጅ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
" የሶማሊያ ህዝብ ማብቂያ በሌለው የሀዘን መግለጫና ሀዘን መሰላቸቱን አውቃለሁ " ያሉት ፕሬዝዳንቱ አሸባሪው ቡድን በሚፈጽመው በእያንዳንዱ ግድያ እጅግ የተከበሩ ሰዎች እየሞቱ ነው ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ስልጣን ከያዙ ወዲህ ከባድ ነው የተባለው የአልሸባብ ጥቃት ባለፈው አርብ ሞቃዲሾ በሚገኘው በ " ሃያት ሆቴል " ውስጥ ተፈፅሟል። በዚሁ ጥቃትም 21 ሰዎች ሲገደሉ ሌሎች 117 ቆስለዋል።
የሶማሊያ ጠ/ሚ ፣ የሀገር ውስጥ ጉዳይ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተገኙበትን የብሔራዊ የፀጥታ ኮሚቴ ስብሰባ ያካሄዱት ፕሬዝዳንት ሞሐመድ " ህዝባችንን የሚያጠፉት አሸባሪዎች የሚቆጣጠሯቸው አካባቢዎች ነጻ እስኪወጡ ድረስ ቡድኑን ለማዳከም ቆርጠን ተነስተናል " ብለዋል።
ይህንንም ፤ መንግሥታት ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን ገልፀው የእቅዱ ዝግጅትና አተገባበሩ እየተካሄደ መሆኑን ማስታወቃቸውን ዶቼ ቨለ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
" ... የሶማሊያ ህዝብ ማብቂያ በሌለው የሀዘን መግለጫ እና ሀዘን መሰላቸቱን አውቃለሁ " - ሀሰን ሼክ ሞሐመድ
የጎረቤት ሀገር ሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሐመድ " አልሸባብ " ን ለማጥፋት ሁሉን አቀፍ ጦርነት ለመክፈት ቃል ገቡ።
ፕሬዝዳንቱ ስልጣን ከያዙ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ባወጡት መግለጫ የሶማሊያ ህዝብ የሰላም ጠላት በሆኑት ጨካኞች ላይ ለሚካሄድ አጠቃላይ ጦርነት ይዘጋጅ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
" የሶማሊያ ህዝብ ማብቂያ በሌለው የሀዘን መግለጫና ሀዘን መሰላቸቱን አውቃለሁ " ያሉት ፕሬዝዳንቱ አሸባሪው ቡድን በሚፈጽመው በእያንዳንዱ ግድያ እጅግ የተከበሩ ሰዎች እየሞቱ ነው ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ስልጣን ከያዙ ወዲህ ከባድ ነው የተባለው የአልሸባብ ጥቃት ባለፈው አርብ ሞቃዲሾ በሚገኘው በ " ሃያት ሆቴል " ውስጥ ተፈፅሟል። በዚሁ ጥቃትም 21 ሰዎች ሲገደሉ ሌሎች 117 ቆስለዋል።
የሶማሊያ ጠ/ሚ ፣ የሀገር ውስጥ ጉዳይ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተገኙበትን የብሔራዊ የፀጥታ ኮሚቴ ስብሰባ ያካሄዱት ፕሬዝዳንት ሞሐመድ " ህዝባችንን የሚያጠፉት አሸባሪዎች የሚቆጣጠሯቸው አካባቢዎች ነጻ እስኪወጡ ድረስ ቡድኑን ለማዳከም ቆርጠን ተነስተናል " ብለዋል።
ይህንንም ፤ መንግሥታት ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን ገልፀው የእቅዱ ዝግጅትና አተገባበሩ እየተካሄደ መሆኑን ማስታወቃቸውን ዶቼ ቨለ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ተመድ #አፍሪካ_ህብረት አንቶኒዮ ጉተሬዝ ግጭት እንዲቆም ተማፀኑ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ ፤ በኢትዮጵያ ዳግም ግጭት መቀስቀሱን በመስማታቸው ማዘናቸውንና መደንገጣቸውን ገልፀዋል። ይህን የገለፁት ፤ ዛሬ ከሚካሄድ የፀጥታው ም/ ቤት ስብሰባ አስቀድሞ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ነው። በኢትዮጵያ ዳግም ግጭት በመቀስቀሱ በጣም ማዘናቸውንና መደንገጣቸውን የገለፁት…
#USA
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ዳግም የተቀሰቀሰው ግጭት አሜሪካን ስጋት እንዳጫረባት ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ዘላቂ የሆነ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ እና በመጨረሻም ግጭቱን በዘላቂነት ለማስቆም ጥረታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
ብሊንከን ፤ ላለፉት 5 ወራት የነበረው የተኩስ አቁም የበርካቶችን ሕይወት መታደጉንና እርዳታ እንዲደርስ ማስቻሉንም ገልፀዋል።
በቅርብ ጊዜ የተቀሰቀው ጦርነት፣ ትንኮሳ የተሞላባቸው ትርክቶችና እና ዘላቂ የተኩስ አቁም እጦት እየታየ የነበረውን መሻሻል አደጋ ውስጥ መክተቱን ጠቁመዋል።
በተጨማሪ ለጋራ ደኅንነት እና ለመላው ኢትዮጵያውያን ብልጽግናና እድገት ለማምጣት ሁሉንም ያሳተፈ የፖለቲካ ሂደት እንዲፈጠር የሚደረገውን ጥረት እንደሚያዘገየው ገልፀዋል።
እንደገና ወደ ጦርነት መግባት የኢትዮጵያን ሰላምና ደኅንነት ለማደፍረስ በሚጥሩት ላይ ሚና እንደሚጫወት፣ የሰዎችን መጠነ ሰፊ ስቃይ፣ የሰብአዊ መብት ረገጣና ተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ያስከትላል ብለዋል።
ብሊንከን የኢትዮጵያ መንግሥት ተደራዳሪ ቡድን ማቋቋሙንና ለሰላም ውይይት ያለውን ፍላጎት መግለጹን መገንዘባቸውን ጠቁመዋል።
በዚህ ወቅት ሁሉም ወገኖች የሰብአዊ እርዳታ ምግብ እና የነዳጅ አቅርቦትን እንዲያስቀጥሉ፣ ከወታደራዊ ኃይል እንዲታቀቡና መሠረታዊ አገልግሎቶች ወደነበሩበት እንዲመለሱ ጠይቀዋል።
" አሜሪካ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት መጠበቅ እና ለአገሪቷ ሰላምና መረጋጋት እንዲመጣ ቁርጠኛ አቋም አላት። አገሪቷ ያጋጠሟትን ሁለንተናዊ ተግዳሮቶች ታሪካዊ ድርቅን ማሸነፍና ክልላዊ ደኅንነትን ማስፈንን ጨምሮ ከሁሉም ኢትዮጵያውያን ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ ነን " ብለዋል።
@tikvahethiopia
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ዳግም የተቀሰቀሰው ግጭት አሜሪካን ስጋት እንዳጫረባት ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ዘላቂ የሆነ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ እና በመጨረሻም ግጭቱን በዘላቂነት ለማስቆም ጥረታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።
ብሊንከን ፤ ላለፉት 5 ወራት የነበረው የተኩስ አቁም የበርካቶችን ሕይወት መታደጉንና እርዳታ እንዲደርስ ማስቻሉንም ገልፀዋል።
በቅርብ ጊዜ የተቀሰቀው ጦርነት፣ ትንኮሳ የተሞላባቸው ትርክቶችና እና ዘላቂ የተኩስ አቁም እጦት እየታየ የነበረውን መሻሻል አደጋ ውስጥ መክተቱን ጠቁመዋል።
በተጨማሪ ለጋራ ደኅንነት እና ለመላው ኢትዮጵያውያን ብልጽግናና እድገት ለማምጣት ሁሉንም ያሳተፈ የፖለቲካ ሂደት እንዲፈጠር የሚደረገውን ጥረት እንደሚያዘገየው ገልፀዋል።
እንደገና ወደ ጦርነት መግባት የኢትዮጵያን ሰላምና ደኅንነት ለማደፍረስ በሚጥሩት ላይ ሚና እንደሚጫወት፣ የሰዎችን መጠነ ሰፊ ስቃይ፣ የሰብአዊ መብት ረገጣና ተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ያስከትላል ብለዋል።
ብሊንከን የኢትዮጵያ መንግሥት ተደራዳሪ ቡድን ማቋቋሙንና ለሰላም ውይይት ያለውን ፍላጎት መግለጹን መገንዘባቸውን ጠቁመዋል።
በዚህ ወቅት ሁሉም ወገኖች የሰብአዊ እርዳታ ምግብ እና የነዳጅ አቅርቦትን እንዲያስቀጥሉ፣ ከወታደራዊ ኃይል እንዲታቀቡና መሠረታዊ አገልግሎቶች ወደነበሩበት እንዲመለሱ ጠይቀዋል።
" አሜሪካ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት መጠበቅ እና ለአገሪቷ ሰላምና መረጋጋት እንዲመጣ ቁርጠኛ አቋም አላት። አገሪቷ ያጋጠሟትን ሁለንተናዊ ተግዳሮቶች ታሪካዊ ድርቅን ማሸነፍና ክልላዊ ደኅንነትን ማስፈንን ጨምሮ ከሁሉም ኢትዮጵያውያን ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ ነን " ብለዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#USA የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ዳግም የተቀሰቀሰው ግጭት አሜሪካን ስጋት እንዳጫረባት ገልፀዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህወሓት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ዘላቂ የሆነ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ እና በመጨረሻም ግጭቱን በዘላቂነት ለማስቆም ጥረታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል። ብሊንከን ፤ ላለፉት 5 ወራት የነበረው የተኩስ አቁም የበርካቶችን ሕይወት መታደጉንና…
#EU
" ወቅቱ ለሰላም ውይይት የሚደረግበት ጊዜ ነው " - የአውሮፓ ኅብረት
የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና የደኅንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይና የአውሮፓ ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦሬል በሰሜን ኢትዮጵያ ዳግም ግጭት ማግርሸቱን የሚገልፁ ሪፖርቶች የሰላም ተስፋ ላይ ጥላ ያጠላል ብለዋል።
ሁሉም ወገኖች ሁኔታው ይበልጥ ከመባባሱ በፊት እና ወደ ለየለት ጦርነት ሳይገባ ግጭቱን እንዲያረግቡ ጠይቀዋል።
" ወቅቱ ለሰላም ውይይት የሚደረግበት ጊዜ ነው " ብለዋል።
@tikvahethiopia
" ወቅቱ ለሰላም ውይይት የሚደረግበት ጊዜ ነው " - የአውሮፓ ኅብረት
የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና የደኅንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይና የአውሮፓ ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦሬል በሰሜን ኢትዮጵያ ዳግም ግጭት ማግርሸቱን የሚገልፁ ሪፖርቶች የሰላም ተስፋ ላይ ጥላ ያጠላል ብለዋል።
ሁሉም ወገኖች ሁኔታው ይበልጥ ከመባባሱ በፊት እና ወደ ለየለት ጦርነት ሳይገባ ግጭቱን እንዲያረግቡ ጠይቀዋል።
" ወቅቱ ለሰላም ውይይት የሚደረግበት ጊዜ ነው " ብለዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ተመድ በመቐለ ነዳጅ መዘረፉን ገለፀ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ ቃል አቀባይ ስቴፋን ዱጃሪች በሰጡት መግለጫ ዛሬ ነሀሴ 18 ቀን 2014 ዓ/ም ጥዋት በትግራይ ክልል መዲና ፤ መቐለ ከተማ የሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) መጋዘን መዘረፉን ገልፀዋል። ዱጃሪች ፤ " ዛሬ ጥዋት የትግራይ ኃይሎች መቐለ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን በኃይል በመግባት 12 ቦቴ…
#USA
አሜሪካ በመቐለ የህወሓት ኃይሎች 12 የነዳጅ ቦቴዎች " መውሰዳቸው " እንደሚያሳስባት ገለፀች።
ሀገሪቱ በአፍሪካ ጉዳዮች ቢሮ በኩል ባወጣችው አጭር መግለጫ ፤ " ነዳጁ አስፈላጊ የነፍስ አድን ሰብዓዊ እርዳታ ለማድረስ የሚውል ነው ፤ ለኢትዮጵያውያን የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳይደርስ የሚያደርጉ ማንኛውም አይነት ድርጊት እናወግዛለን " ብላለች።
@tikvahethiopia
አሜሪካ በመቐለ የህወሓት ኃይሎች 12 የነዳጅ ቦቴዎች " መውሰዳቸው " እንደሚያሳስባት ገለፀች።
ሀገሪቱ በአፍሪካ ጉዳዮች ቢሮ በኩል ባወጣችው አጭር መግለጫ ፤ " ነዳጁ አስፈላጊ የነፍስ አድን ሰብዓዊ እርዳታ ለማድረስ የሚውል ነው ፤ ለኢትዮጵያውያን የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳይደርስ የሚያደርጉ ማንኛውም አይነት ድርጊት እናወግዛለን " ብላለች።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#USA አሜሪካ በመቐለ የህወሓት ኃይሎች 12 የነዳጅ ቦቴዎች " መውሰዳቸው " እንደሚያሳስባት ገለፀች። ሀገሪቱ በአፍሪካ ጉዳዮች ቢሮ በኩል ባወጣችው አጭር መግለጫ ፤ " ነዳጁ አስፈላጊ የነፍስ አድን ሰብዓዊ እርዳታ ለማድረስ የሚውል ነው ፤ ለኢትዮጵያውያን የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳይደርስ የሚያደርጉ ማንኛውም አይነት ድርጊት እናወግዛለን " ብላለች። @tikvahethiopia
" አሁኑኑ የተሰረቀውን ነዳጅ መልሱ " - WFP
የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ድርጅታቸው ለእርዳታ ሥራው የሚያውለውን 570,000 ሊትር ነዳጅ " የትግራይ ባለሥልጣናት ሰርቀዋል " ብለዋል።
" ምግብ ለማድረስ ነዳጅ ከሌለን በሚሊዮኖች ይራባሉ " ያሉት ቢዝሊ ድርጊቱን " የሚያስቆጣ እና አሳፋሪ " ብለውታል።
አሁኑን የተሰረቀው ነዳጅ እንዲመለስ ጠይቀዋል።
@tikvahethiopia
የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ድርጅታቸው ለእርዳታ ሥራው የሚያውለውን 570,000 ሊትር ነዳጅ " የትግራይ ባለሥልጣናት ሰርቀዋል " ብለዋል።
" ምግብ ለማድረስ ነዳጅ ከሌለን በሚሊዮኖች ይራባሉ " ያሉት ቢዝሊ ድርጊቱን " የሚያስቆጣ እና አሳፋሪ " ብለውታል።
አሁኑን የተሰረቀው ነዳጅ እንዲመለስ ጠይቀዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#GurageZone በደቡብ ክልል ያሉ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ለሁለት ተከፍለው በሁለት አዲስ ክልሎች ለመደራጀት በየም/ቤቶቻቸው ወስነው ውሳኔውን ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ካቀረቡ ቀናት ተቆጥሯል። በጋራ በአዲስ ክልል እንደራጃለን ብለው በምክር ቤት ውሳኔ አሳልፈው ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ጥያቄውን ካቀረቡት መካከል ግን የጉራጌ ዞን እንደሌለበት ይታወቃል። ዞኑ ከአጎራባቾቹ ስልጤ ፣ ከምባታ ጠምባሮ ፣…
#Wolkite : የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከተማ ውስጥ ለ2ኛ ጊዜ የስራ ማቆም እና ከቤት ያለመውጣት አድማ ተመቶ መዋሉን ነዋሪዎች ገልፀዋል።
የንግድ እንቅስቃሴ እና ትራንስፖርትም ተቋርጦ ነው የዋለው።
ዓድማው ከጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ጋር የተያያዘ ነበር።
ምንም እንኳን በዞኑ ውስጥ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት መሰል የድማ እንቅስቃሴ እንዳይካሄድ ቢያሳውቅም ዛሬ ከተማይቱ በእንቅስቃሴ ውጭ ሆና መዋሏ ተገልጿል።
አሁን ከክልልነት ጥያቄ ጋር ያለው ጥያቄ የቀጠለ ሲሆን በዚህ ሳቢያ ከሰሞኑን ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች በመግለፅ ላይ ይገኛሉ።
የደቡብ ክልል ፖሊስ ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን አረጋግጦ የሚታሰሩት ህዝብ ከህዝብ ለማጋጨት እንቅስቃሴ የሚያደርጉ አካላት (በዞን ደረጃ በኃላፊነት ደረጃም ጭምር ያሉ) ናቸው ሲል ምላሽ ሰጥቶ ነበር።
@tikvahethiopia
የንግድ እንቅስቃሴ እና ትራንስፖርትም ተቋርጦ ነው የዋለው።
ዓድማው ከጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ጋር የተያያዘ ነበር።
ምንም እንኳን በዞኑ ውስጥ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት መሰል የድማ እንቅስቃሴ እንዳይካሄድ ቢያሳውቅም ዛሬ ከተማይቱ በእንቅስቃሴ ውጭ ሆና መዋሏ ተገልጿል።
አሁን ከክልልነት ጥያቄ ጋር ያለው ጥያቄ የቀጠለ ሲሆን በዚህ ሳቢያ ከሰሞኑን ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች እየታሰሩ መሆኑን ነዋሪዎች በመግለፅ ላይ ይገኛሉ።
የደቡብ ክልል ፖሊስ ሰዎች እየታሰሩ መሆኑን አረጋግጦ የሚታሰሩት ህዝብ ከህዝብ ለማጋጨት እንቅስቃሴ የሚያደርጉ አካላት (በዞን ደረጃ በኃላፊነት ደረጃም ጭምር ያሉ) ናቸው ሲል ምላሽ ሰጥቶ ነበር።
@tikvahethiopia
#ባህርዳር_ዩኒቨርሲቲ
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ለኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ ነው።
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሃይማኖት አባትነታቸው የተማሩትንና ያስተማሩትን በተግባር ለሚኖሩት፤ ሰውን በሰውነቱ ብቻ ላከበሩት ታላቁ ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ኢትዮጵያን ብሎም አፍሪካን በስፖርቱ ዓለም በማስጠራት ጀምራ ለኅብረሰተብ ፍቅርና አንድነት መጎልበት ለምትተጋው ኮሎኔል አትሌት ደራርቱ ቱሉ የዓመቱን የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ መሆኑን ዛሬ አሳውቋል።
ዩኒቨርሲቲው የክብር ዶክትሬቱን የሚያበረክተው ነሐሴ 21 ቀን 2014 በሚያካሂደው የተማሪዎች ምረቃ ላይ ነው።
@tikvahethiopia
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ለኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ ነው።
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሃይማኖት አባትነታቸው የተማሩትንና ያስተማሩትን በተግባር ለሚኖሩት፤ ሰውን በሰውነቱ ብቻ ላከበሩት ታላቁ ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ እና ኢትዮጵያን ብሎም አፍሪካን በስፖርቱ ዓለም በማስጠራት ጀምራ ለኅብረሰተብ ፍቅርና አንድነት መጎልበት ለምትተጋው ኮሎኔል አትሌት ደራርቱ ቱሉ የዓመቱን የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ መሆኑን ዛሬ አሳውቋል።
ዩኒቨርሲቲው የክብር ዶክትሬቱን የሚያበረክተው ነሐሴ 21 ቀን 2014 በሚያካሂደው የተማሪዎች ምረቃ ላይ ነው።
@tikvahethiopia