ፎቶ ፦ በአሜሪካ ሚኒሶታ ፤ በ " ኢማም አል ሻቲቢ " በሚዘጋጀው የቁርዓን ንባብ ውድድር ከኢትዮጵያ ቤተሰቦች የተገኘችው ፋርቱን አብዱልቃድር ዋቆ አሸናፊ መሆኗ ተሰምቷል።
ውድድሩ 8ኛ አመታዊ ውድድር መሆኑ ለማወቅ ተችሏል።
ፋርቱን ፤ ውድድሩን ያሸነፈችው ሚኒሶታን ወክላ ሲሆን 20,000 ዶላር የገንዘብ ዋጋ እና 46,000 ዶላር የሚያወጣ 2022 ቶዮታ ሃይላንደር መኪና እና ዑምራ ማሸነፏን ከሀሩን ሚዲያ የተገኘ መረጃ ያሳያል።
ፋርቱን አብዱልቃድር ፤ በትግል የሚታወቁት #የጄኔራል_ዋቆ_ጉቱ የልጅ ልጅ መሆኗ ታውቋል።
@tikvahethiopia
ውድድሩ 8ኛ አመታዊ ውድድር መሆኑ ለማወቅ ተችሏል።
ፋርቱን ፤ ውድድሩን ያሸነፈችው ሚኒሶታን ወክላ ሲሆን 20,000 ዶላር የገንዘብ ዋጋ እና 46,000 ዶላር የሚያወጣ 2022 ቶዮታ ሃይላንደር መኪና እና ዑምራ ማሸነፏን ከሀሩን ሚዲያ የተገኘ መረጃ ያሳያል።
ፋርቱን አብዱልቃድር ፤ በትግል የሚታወቁት #የጄኔራል_ዋቆ_ጉቱ የልጅ ልጅ መሆኗ ታውቋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ICRC #Tigray የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ (ICRC) በተለያዩ ክልሎች በግጭት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ማድረጉን ቀጥሏል። ኮሚቴው #በትግራይ_ክልል በግጭት የተጎዱ አርሶ አደሮችን ምርታማነት ለማሳደግ ፦ 👉 በማዕከላዊ፣ 👉 በምስራቅ ፣ 👉 በደቡብ ምስራቅ እና በደቡብ ዞኖች ለሚገኙ ለ20,000 አባውራዎች (120,000 ግለሰቦች) የአፈር ማዳበሪያ በማከፋፈል ላይ እንደሚገኝ ዛሬ አሳውቋል።…
#ICRC
ICRC ለተፈናቃይ አባወራዎች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ በግጭት የተፈናቀሉ አብዛኛዎቹ ሰዎች በሕይወት ለመቆየት በሰብአዊ እርዳታ ላይ ጥገኛ መሆናቸውን አመልክቷል።
በመጠለያ ካምፖች ውስጥ ያሉ ተፈናቃይ ሰዎች ደግሞ ምንም አይነት አስተማማኝ የኢኮኖሚ ምንጭ የላቸውም ሲል ገልጿል።
በዚህም ምክንያት በአማራ ክልል ፦ ሰሜን ወሎ ዞን፣ ሃብሩ ወረዳ፣ ጃራ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ ለሚገኙ 3,674 #ተፈናቃይ_አባወራዎች (22,044 ግለሰቦች) መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለማሟላት የሚያግዝ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
ICRC ለተፈናቃይ አባወራዎች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ በግጭት የተፈናቀሉ አብዛኛዎቹ ሰዎች በሕይወት ለመቆየት በሰብአዊ እርዳታ ላይ ጥገኛ መሆናቸውን አመልክቷል።
በመጠለያ ካምፖች ውስጥ ያሉ ተፈናቃይ ሰዎች ደግሞ ምንም አይነት አስተማማኝ የኢኮኖሚ ምንጭ የላቸውም ሲል ገልጿል።
በዚህም ምክንያት በአማራ ክልል ፦ ሰሜን ወሎ ዞን፣ ሃብሩ ወረዳ፣ ጃራ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ ለሚገኙ 3,674 #ተፈናቃይ_አባወራዎች (22,044 ግለሰቦች) መሰረታዊ ፍላጎቶችን ለማሟላት የሚያግዝ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
#ደሴ
ከደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተዘርፈው ሊወጡ የነበሩ የህክምና ቁሳቁሶች ተያዙ።
ትላንት ነሀሴ 2 በግምት ከሌሊቱ 6 ሰአት ከደሴ ከተማ አጠቃላይ ስፔሻለይዝድ ሆስፒታል ከ638 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ማሽን ተሠርቀው ሊወጡ ሲሉ እጅ ከፍንጅ መያዛቸው ተገለፀ።
ተሰርቆ ሊወጣ የነበረው ፦
- የላብራቶሪ ማሽን 4 ኦሎምፐስ (olomps) ማይክሮስኮፕ፣
- 1 ላቦመድ (labomed) ማይክሮስኮፕ፣
- 1 የኬሚስትሪ ማሽን(ዲያሚንሽን ማሽን ትንሿ ፕሪንተር፣
- 1 NEO-BIL የቢል ማሽን፣
- 5 አዲስ ዶግለር የበር ቁልፍና የተለያዩ የኤሌትሪክ ገመድና ቁሳቁስ ነው።
የህክምና ቁሳቁሶቹ ሰርቀው ሊወጡ ሲሉ እጅ ከፍንጅ በጥበቃ ሰራተኞች የተያዙ ግለሰቦች መኖራቸው የተገለፀ ሲሆን በህግ ቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ነው።
ድርጊቱን የፈፀሙ ግለሰቦችን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ አልተገለፀም።
የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሃይማኖት አየለ ፤ ከአሁን በፊትም #በሆስፒታሉ_ሰራተኞች ከ6 መቶ ሺ ብር በላይ የሚገመቱ ለክሮኒክ በሽታ የሚታዘዙ መድሀኒትና ሌሎች መድሀኒቶች መዘረፉን ተነግረዋል።
ዘረፋ ያካሄዱ 3 ሰራተኞች ከስራ ተባረው በህግ እንዲጠየቁ ሲደረገ አንድ ባለሙያ ላይ ከደረጀ ዝቅ እንዲል መደረጉን ገልፀዋል።
ዶ/ር ሃይማኖት ፤ " የጥበቃ ስራውን አጠናክረን ስንቀሳቀስ የስርቆት ወንጀሉ ከውጭና ከውስጥ የተያያዘ ቁርኝት ያላቸው የሌብነት ሰንሰለት እንዳለ ተረድተናልና ህብረተሠቡ ሊያግዘንና ሊተባበረን ይገባል " ብለዋል።
መረጃውን ከደሴ ኮሚኒኬሽን ነው ያገኘነው።
@tikvahethiopia
ከደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተዘርፈው ሊወጡ የነበሩ የህክምና ቁሳቁሶች ተያዙ።
ትላንት ነሀሴ 2 በግምት ከሌሊቱ 6 ሰአት ከደሴ ከተማ አጠቃላይ ስፔሻለይዝድ ሆስፒታል ከ638 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ማሽን ተሠርቀው ሊወጡ ሲሉ እጅ ከፍንጅ መያዛቸው ተገለፀ።
ተሰርቆ ሊወጣ የነበረው ፦
- የላብራቶሪ ማሽን 4 ኦሎምፐስ (olomps) ማይክሮስኮፕ፣
- 1 ላቦመድ (labomed) ማይክሮስኮፕ፣
- 1 የኬሚስትሪ ማሽን(ዲያሚንሽን ማሽን ትንሿ ፕሪንተር፣
- 1 NEO-BIL የቢል ማሽን፣
- 5 አዲስ ዶግለር የበር ቁልፍና የተለያዩ የኤሌትሪክ ገመድና ቁሳቁስ ነው።
የህክምና ቁሳቁሶቹ ሰርቀው ሊወጡ ሲሉ እጅ ከፍንጅ በጥበቃ ሰራተኞች የተያዙ ግለሰቦች መኖራቸው የተገለፀ ሲሆን በህግ ቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው ነው።
ድርጊቱን የፈፀሙ ግለሰቦችን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ አልተገለፀም።
የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሃይማኖት አየለ ፤ ከአሁን በፊትም #በሆስፒታሉ_ሰራተኞች ከ6 መቶ ሺ ብር በላይ የሚገመቱ ለክሮኒክ በሽታ የሚታዘዙ መድሀኒትና ሌሎች መድሀኒቶች መዘረፉን ተነግረዋል።
ዘረፋ ያካሄዱ 3 ሰራተኞች ከስራ ተባረው በህግ እንዲጠየቁ ሲደረገ አንድ ባለሙያ ላይ ከደረጀ ዝቅ እንዲል መደረጉን ገልፀዋል።
ዶ/ር ሃይማኖት ፤ " የጥበቃ ስራውን አጠናክረን ስንቀሳቀስ የስርቆት ወንጀሉ ከውጭና ከውስጥ የተያያዘ ቁርኝት ያላቸው የሌብነት ሰንሰለት እንዳለ ተረድተናልና ህብረተሠቡ ሊያግዘንና ሊተባበረን ይገባል " ብለዋል።
መረጃውን ከደሴ ኮሚኒኬሽን ነው ያገኘነው።
@tikvahethiopia
#USAirstrike
የአሜሪካ አየር ጥቃት - በጎረቤት ሶማሊያ !
በጎረቤታችን ሶማሊያ ሂራን ክልል የሶማሊያ ብሄራዊ ጦር ኃይል የፀረ ሽብር ዘመቻ እያካሄደ ሲሆን ጦሩን ለመደገፍ #አሜሪካ የአየር ጥቃት መሰንዘር መጀመሯ ተገልጿል።
አሜሪካ የአየር ላይ ጥቃቱን እንድትሰነዝር የተጠየቀችው በሶማሊያ መንግስት መሆኑን የሀገሪቱ ብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል።
በክስተቱ ንፁሀን ዜጎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት አልደረሰም የተባለ ሲሆን አሜሪካ ለሶማሊያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
@tikvahethiopia
የአሜሪካ አየር ጥቃት - በጎረቤት ሶማሊያ !
በጎረቤታችን ሶማሊያ ሂራን ክልል የሶማሊያ ብሄራዊ ጦር ኃይል የፀረ ሽብር ዘመቻ እያካሄደ ሲሆን ጦሩን ለመደገፍ #አሜሪካ የአየር ጥቃት መሰንዘር መጀመሯ ተገልጿል።
አሜሪካ የአየር ላይ ጥቃቱን እንድትሰነዝር የተጠየቀችው በሶማሊያ መንግስት መሆኑን የሀገሪቱ ብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል።
በክስተቱ ንፁሀን ዜጎች ላይ ምንም አይነት ጉዳት አልደረሰም የተባለ ሲሆን አሜሪካ ለሶማሊያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
@tikvahethiopia
#WeCare
የ @WecareET የስልክ መተግበሪያ ስመጥር እና የ አመታት ልምድ ያላቸውን የህጻናት ስፔሻሊስት ሀኪሞችን በቀላሉ ካሉበት ቦታ ሁነው ማግኘት የሚችሉበት መተግበሪያ ነው።
መተግበሪያውን ያውርዱና ይሞክሩት https://play.google.com/store/apps/details?id=com.icare.patient
👨🏽⚕️👩⚕️ ጤና ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ወይንም ሃኪሞችን ለማማከር 📞 9394 ላይ ይደውሉ ።
YouTube: https://tinyurl.com/rv4zjmwk
Tiktok: https://vm.tiktok.com/ZMLbbyTXr
Facebook https://www.facebook.com/WeCareET/
የ @WecareET የስልክ መተግበሪያ ስመጥር እና የ አመታት ልምድ ያላቸውን የህጻናት ስፔሻሊስት ሀኪሞችን በቀላሉ ካሉበት ቦታ ሁነው ማግኘት የሚችሉበት መተግበሪያ ነው።
መተግበሪያውን ያውርዱና ይሞክሩት https://play.google.com/store/apps/details?id=com.icare.patient
👨🏽⚕️👩⚕️ ጤና ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ወይንም ሃኪሞችን ለማማከር 📞 9394 ላይ ይደውሉ ።
YouTube: https://tinyurl.com/rv4zjmwk
Tiktok: https://vm.tiktok.com/ZMLbbyTXr
Facebook https://www.facebook.com/WeCareET/
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#አቡበከር_ናስር 🇪🇹
#Nasir_is_Yellow 🟡
የዋልያዎቹ የፊት መስመር አጥቂ አቡበከር ናስር ወደ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ያደርገውን ዝውውር ክለቡ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ይፋ አድርጓል።
More : @tikvahethsport
#Nasir_is_Yellow 🟡
የዋልያዎቹ የፊት መስመር አጥቂ አቡበከር ናስር ወደ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ያደርገውን ዝውውር ክለቡ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ይፋ አድርጓል።
More : @tikvahethsport
#Ethiopia #US
የማይክ ሐመር ስለ ኢትዮጵያ ቆይታቸው ምን አሉ ?
አሜሪካ የኢትዮጵያን #ሉዓላዊነቷን እና #የግዛት_አንድነቷን_በማክበር ኢትዮጵያን ለመደገፍ ያላትን ፍላጎት እንደሚያረጋገጡ የሀገራቸውን አቋም ገልፀዋል።
በአሜሪካ ህዝብ ለጋስነት ሀገሪቱ ለተቸገሩ ኢትዮጵያውያን ሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገች መሆኑን አመልክተዋል።
ሰላምን በማረጋገጥ በኩል የጋራ ፍላጎቶችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ ከመንግስት ጋር የመነጋገር እድሉን ማግኘታቸውን እንደሚያደንቁ ገልፀዋል።
ሀመር በኢትዮጵያ ቆይታቸው ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት እቅዶች ይበልጥ እንዳወቁና እንደተማሩ አሳውቀዋል።
በአፍሪካ ኅብረት ጥላ ስር ባለ ዲፕሎማሲ፣ በናይል ወንዝ ዳር የሚኖሩትን ሁሉ የሚያገለግል ስምምነት ላይ መድረስ ይቻላል ብለዋል።
ሀመር በኢትዮጵያ ለሁለት ሳምንት የሚጠጋ ጊዜ የቆዩ ሲሆን ቆይታቸው አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ረጅም የግንኙነት ታሪክ እና በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን ለአፍሪካ ህብረት የምታደርገውን ጥረት የሚያንፀባርቅ መሆኑን በአ/አ የአሜሪካ ኤምባሲ ገልጿል።
ሀመር በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከእነማን ጋር ተገናኙ ?
- ከፕ/ት ሳህለወርቅ ዘውዴ
- ከም/ጠ/ሚ እና ውጭ ጉዳይ ሚ/ር አቶ ደመቀ መኮንን
- ከኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሌንሳ ቢየን
- ከተለያዩ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድኖች
- ከተመድ መርማሪዎች (በአ/አ)
- ከAU የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦባሳንጆ
- ከመንግስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች
- ወደ ትግራይ ተጉዘው ክልሉን እያስተዳደሩ ካሉት ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል እና ሌሎች የህወሓት አመራሮች ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
https://telegra.ph/US-08-09
@tikvahethiopia
የማይክ ሐመር ስለ ኢትዮጵያ ቆይታቸው ምን አሉ ?
አሜሪካ የኢትዮጵያን #ሉዓላዊነቷን እና #የግዛት_አንድነቷን_በማክበር ኢትዮጵያን ለመደገፍ ያላትን ፍላጎት እንደሚያረጋገጡ የሀገራቸውን አቋም ገልፀዋል።
በአሜሪካ ህዝብ ለጋስነት ሀገሪቱ ለተቸገሩ ኢትዮጵያውያን ሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገች መሆኑን አመልክተዋል።
ሰላምን በማረጋገጥ በኩል የጋራ ፍላጎቶችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ ከመንግስት ጋር የመነጋገር እድሉን ማግኘታቸውን እንደሚያደንቁ ገልፀዋል።
ሀመር በኢትዮጵያ ቆይታቸው ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት እቅዶች ይበልጥ እንዳወቁና እንደተማሩ አሳውቀዋል።
በአፍሪካ ኅብረት ጥላ ስር ባለ ዲፕሎማሲ፣ በናይል ወንዝ ዳር የሚኖሩትን ሁሉ የሚያገለግል ስምምነት ላይ መድረስ ይቻላል ብለዋል።
ሀመር በኢትዮጵያ ለሁለት ሳምንት የሚጠጋ ጊዜ የቆዩ ሲሆን ቆይታቸው አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ረጅም የግንኙነት ታሪክ እና በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን ለአፍሪካ ህብረት የምታደርገውን ጥረት የሚያንፀባርቅ መሆኑን በአ/አ የአሜሪካ ኤምባሲ ገልጿል።
ሀመር በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከእነማን ጋር ተገናኙ ?
- ከፕ/ት ሳህለወርቅ ዘውዴ
- ከም/ጠ/ሚ እና ውጭ ጉዳይ ሚ/ር አቶ ደመቀ መኮንን
- ከኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሌንሳ ቢየን
- ከተለያዩ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድኖች
- ከተመድ መርማሪዎች (በአ/አ)
- ከAU የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦባሳንጆ
- ከመንግስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች
- ወደ ትግራይ ተጉዘው ክልሉን እያስተዳደሩ ካሉት ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል እና ሌሎች የህወሓት አመራሮች ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።
https://telegra.ph/US-08-09
@tikvahethiopia