#ZHAddis
እጆላይ ያለው ካሜራ ጊዜ በሄደ ቁጥር የሚሰጠው ጥቅም ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ዝቅ እንደሚል ያቃሉ ከማይፈለግ እቃጋ ሳይመደብ አሁኑኑ እኛ ዘንድ ይዘው ይምጡ እንዳይቆጩ አርገን በጥሩ ዋጋ እንገዞታለን።
ይደውሉልን : 091115 6257 ከታች ያለውንlink በመጫን የቴሌግራም አባል ይሁኑ https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEUTeB3LSYVFukiuQw
ቦሌ ወሎሰፈር HMM ህንፃ 2ኛ ፍቅ205
እጆላይ ያለው ካሜራ ጊዜ በሄደ ቁጥር የሚሰጠው ጥቅም ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ዝቅ እንደሚል ያቃሉ ከማይፈለግ እቃጋ ሳይመደብ አሁኑኑ እኛ ዘንድ ይዘው ይምጡ እንዳይቆጩ አርገን በጥሩ ዋጋ እንገዞታለን።
ይደውሉልን : 091115 6257 ከታች ያለውንlink በመጫን የቴሌግራም አባል ይሁኑ https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEUTeB3LSYVFukiuQw
ቦሌ ወሎሰፈር HMM ህንፃ 2ኛ ፍቅ205
TIKVAH-ETHIOPIA
#Sudan በጎረቤት ሀገር ሱዳን ፤ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር በሚቀርበው ብሉናይል ግዛት ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት በትንሹ 31 ሰዎች ሲገደሉ 39 ሰዎች ለጉዳት መዳረጋቸው በርካቶችም ሰላም ፍለጋ መሸሻቸው ተሰምቷል። ግጭቱ የጎሳ ግጭት እንደሆነ ተገልጿል። በበርቲ እና ሃውሳ ጎሳዎች መካከል በተነሳ የመሬት ውዝግብ ምክንያት በሮሰሪስ ከተማ ውስጥ ከትናንት በስቲያ በተፈጠረው ግጭት ቢያንስ 31 ሰዎች ሲገደሉ፣…
#Update #SUDAN
ለኢትዮጵያ ድንበር በሚቀርበው የሱዳን ብሉናይል ግዛት ውስጥ በተቀሰቀሰው ደም አፋሳሽ የጎሳ ግጭት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 70 መደረሱ ሪፖርት ተደርጓል።
በበርቲ እና ሃውሳ ጎሳዎች መካከል በተነሳው የመሬት ውዝግብ ምክንያት በተፈጠረው ግጭት ቢያንስ 70 ሰዎች ሲገደሉ ከ200 በላይ ሰዎች ቆስለዋል (አብዛኞቹ በጥይት እና በስለት የቆሰሉ ናቸው) በርካታ ሱቆች ተቃጥለዋል ፤ 150 ሰዎች ተፈናቅለዋል።
በሁለት ግለሰቦች መካከል የተነሳ አለመግባባት ሳቢያ አንድ ሰው (በግብርና ስራ የሚተዳደር) ከተገደለ በኃላ ግጭቱ ወደ ጎሳ ግጭት ተቀይሮ ነው የበርካቶችን ህይወት የቀጠፈው ተብሏል።
Photo Credit : Darfur Monitors
@tikvahethiopia
ለኢትዮጵያ ድንበር በሚቀርበው የሱዳን ብሉናይል ግዛት ውስጥ በተቀሰቀሰው ደም አፋሳሽ የጎሳ ግጭት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 70 መደረሱ ሪፖርት ተደርጓል።
በበርቲ እና ሃውሳ ጎሳዎች መካከል በተነሳው የመሬት ውዝግብ ምክንያት በተፈጠረው ግጭት ቢያንስ 70 ሰዎች ሲገደሉ ከ200 በላይ ሰዎች ቆስለዋል (አብዛኞቹ በጥይት እና በስለት የቆሰሉ ናቸው) በርካታ ሱቆች ተቃጥለዋል ፤ 150 ሰዎች ተፈናቅለዋል።
በሁለት ግለሰቦች መካከል የተነሳ አለመግባባት ሳቢያ አንድ ሰው (በግብርና ስራ የሚተዳደር) ከተገደለ በኃላ ግጭቱ ወደ ጎሳ ግጭት ተቀይሮ ነው የበርካቶችን ህይወት የቀጠፈው ተብሏል።
Photo Credit : Darfur Monitors
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #Ethiopia #Sudan " መረጃው ውሸት ነው " - ዶ/ር ለገሰ ቱሉ " በእግረኛ የሚመጡ ከሆነ የአካባቢው ታጣቂ በተጠንቀቅ ቆሟል " - አቶ አብራራው ተስፋ " ሱዳን ትሪቡን " የተባለው የሱዳን ሚዲያ የሱዳን ጦር ሰራዊት ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ኃይሎች ተወሰደብኝ ያለውን እርምጃ ለመበቀል የይገባኛል ጥያቄ በሚናሳበት የአልፋሽጋ አካባቢ ቀደም ሲል በኢትዮጵያ ስር የነበሩ " ካላ…
#Update
ከ1 ወር በፊት ተዘግቶ የነበረው የጋላባት ድንበር ተከፈተ።
ሱዳን ከ1 ወር በፊት ዘግታው የነበረውን እና ከኢትዮጵያ የሚያዋስናትን ቁልፍ የድንበር በረ ከፍታለች።
ሱዳን ድንበሩ የተከፈተው ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር ገንቢ የሆነ ውይይት ከተደረገ በኋላ ነው ብላለች።
ከአንድ ወር በፊት ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በሚያወስነኝ አካባቢ በተፈጸመ ጥቃት የጦር አባላቶቼ ተገድለውበኛል ስትል ክስ ማሰማቷ ይታወሳል።
ሱዳን በኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት ተፈጽሟል ባለችው ጥቃት 6 ወታደሮቿ እና አንድ ሲቪል መገደሉን ገልጻ ነበር።
የኢትዮጵያ መንግሥት/የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሰዎች ህይወት መጥፋት ሀዘን እንደተሰማው ገልጾ ነገር ግን በሱዳን የተሰራጨው መረጃ ትክክል እንዳልነበር መግለፁ ይታወሳል።
በመጀመሪያ ደረጃ በቦታው በነበረው ግጭት የአገር መከላከያ ሠራዊት ተሳትፎ እንዳልነበረው የተገለፀ ሲሆን ጉዳቱ ያጋጠመው ደግሞ እራሳቸው የሱዳን ኃይሎች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሠው አልፈው ከገቡ በኋላ ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር በተደረገ ግጭት ነው።
አሁን የገላባት ድንበር በር እንዲከፈት የተወሰነው ድንበር ላይ ያጋጠመውን ችግር የሁለቱ አገራት መሪዎች ለመፍታት ከተስማሙ በኋላ መሆኑን ሱና የሱዳን ደኅንነት እና መከላከያ ምክር ቤት ቴክኒክ ኮሚቴን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል።
በድንበር አካባቢ የታጠቁ ኃይሎችን ለመቆጣጠር "በኢትዮጵያ በኩል የታየው በጎ ፍቃድ" የድንበር በሩ እንዲከፈት ምክንያት ከሆኑት መካከል አንዱ መሆኑ ተገልጿል።
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና የሱዳኑ መሪ ሌ/ጄኔራል አብደል ፋታህ አል ቡርሐን ከሳምንታት በፊት ለኢጋድ ስብሰባ በኬንያ በተገኙበት ወቅት ስለሁለቱ ሀገራት እና ቀጠናዊ ጉዳዮች የጎንዮሽ ውይይት ማድረጋቸው አይዘነጋም። #ሱና #ቢቢሲ
@tikvahethiopia
ከ1 ወር በፊት ተዘግቶ የነበረው የጋላባት ድንበር ተከፈተ።
ሱዳን ከ1 ወር በፊት ዘግታው የነበረውን እና ከኢትዮጵያ የሚያዋስናትን ቁልፍ የድንበር በረ ከፍታለች።
ሱዳን ድንበሩ የተከፈተው ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር ገንቢ የሆነ ውይይት ከተደረገ በኋላ ነው ብላለች።
ከአንድ ወር በፊት ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር በሚያወስነኝ አካባቢ በተፈጸመ ጥቃት የጦር አባላቶቼ ተገድለውበኛል ስትል ክስ ማሰማቷ ይታወሳል።
ሱዳን በኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት ተፈጽሟል ባለችው ጥቃት 6 ወታደሮቿ እና አንድ ሲቪል መገደሉን ገልጻ ነበር።
የኢትዮጵያ መንግሥት/የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሰዎች ህይወት መጥፋት ሀዘን እንደተሰማው ገልጾ ነገር ግን በሱዳን የተሰራጨው መረጃ ትክክል እንዳልነበር መግለፁ ይታወሳል።
በመጀመሪያ ደረጃ በቦታው በነበረው ግጭት የአገር መከላከያ ሠራዊት ተሳትፎ እንዳልነበረው የተገለፀ ሲሆን ጉዳቱ ያጋጠመው ደግሞ እራሳቸው የሱዳን ኃይሎች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሠው አልፈው ከገቡ በኋላ ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር በተደረገ ግጭት ነው።
አሁን የገላባት ድንበር በር እንዲከፈት የተወሰነው ድንበር ላይ ያጋጠመውን ችግር የሁለቱ አገራት መሪዎች ለመፍታት ከተስማሙ በኋላ መሆኑን ሱና የሱዳን ደኅንነት እና መከላከያ ምክር ቤት ቴክኒክ ኮሚቴን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል።
በድንበር አካባቢ የታጠቁ ኃይሎችን ለመቆጣጠር "በኢትዮጵያ በኩል የታየው በጎ ፍቃድ" የድንበር በሩ እንዲከፈት ምክንያት ከሆኑት መካከል አንዱ መሆኑ ተገልጿል።
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና የሱዳኑ መሪ ሌ/ጄኔራል አብደል ፋታህ አል ቡርሐን ከሳምንታት በፊት ለኢጋድ ስብሰባ በኬንያ በተገኙበት ወቅት ስለሁለቱ ሀገራት እና ቀጠናዊ ጉዳዮች የጎንዮሽ ውይይት ማድረጋቸው አይዘነጋም። #ሱና #ቢቢሲ
@tikvahethiopia
#ችሎት
በአዲስ አበባ ከተማ ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ።
ከኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉ ስምንት ግለሰቦች ፦
- የቴክኒክ ሙያ ስልጠና አይሲቲ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሐም ሰርሞሌ
- የቤቶች ልማት ዳታ ቤዝ ቡድን መሪ አቶ ስመኘው አባተ
- የሶፍትዌር ባለሙያዎች ፦
• ሀብታሙ ከበደ
• ዮሴፍ ሙላት
• ጌታቸው በሪሁን
• ቃሲም ከድር
- የቤቶች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ሚኪያስ ቶሌራ
- የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ICT ኃላፊ አቶ ኩምሳ ቶላ ላይ የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ በፍርድ ቤት ተፈቅዷል።
የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 11/2014 የዋለው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው።
ችሎቱ የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ፖሊስ እና የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች ባለፈው ሳምንት አርብ ሐምሌ 8/2014 ያደረጉትን ክርክር ከመረመረ በኋላ ነው።
የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ በዛሬ ውሎው የተጠርጣሪዎቹ በዋስትና መውጣት “ምርመራው የተፈለገውን ውጤት እንዳያስገኝ ሊያደርግ ስለሚችል” በሚል ጠበቆች ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን " ኢትዮጵያ ኢንሳይደር " ዘግቧል።
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ።
ከኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉ ስምንት ግለሰቦች ፦
- የቴክኒክ ሙያ ስልጠና አይሲቲ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሐም ሰርሞሌ
- የቤቶች ልማት ዳታ ቤዝ ቡድን መሪ አቶ ስመኘው አባተ
- የሶፍትዌር ባለሙያዎች ፦
• ሀብታሙ ከበደ
• ዮሴፍ ሙላት
• ጌታቸው በሪሁን
• ቃሲም ከድር
- የቤቶች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ሚኪያስ ቶሌራ
- የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ICT ኃላፊ አቶ ኩምሳ ቶላ ላይ የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ በፍርድ ቤት ተፈቅዷል።
የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 11/2014 የዋለው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው።
ችሎቱ የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ፖሊስ እና የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች ባለፈው ሳምንት አርብ ሐምሌ 8/2014 ያደረጉትን ክርክር ከመረመረ በኋላ ነው።
የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ በዛሬ ውሎው የተጠርጣሪዎቹ በዋስትና መውጣት “ምርመራው የተፈለገውን ውጤት እንዳያስገኝ ሊያደርግ ስለሚችል” በሚል ጠበቆች ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን " ኢትዮጵያ ኢንሳይደር " ዘግቧል።
@tikvahethiopia
#እቪኤላስ_ፈርኒቸር
በዘመናዊ መንገድና ጥራት የቤትና የቢሮ እቃዎችን እንደፍላጎትዎ የሚያመርተዉ አቪኤላስ የቤትና ቢሮ እቃ ማምረቻ ባዳዲስ ዲዛይን ቤትና ቢሮዎን ያስዉባል።
ኪችን፣ ቁምሳጥ፣ ቲቪ ስታንድ፣ በሮች፣ ፓርቲሽኖችና የተለያዩ የእንጨት ስራዎች ሲፈልጉ ይደውሉልን።
ቴሌግራም ቻናል ጆይንና ሼር በማድረግ አዲስ ምርት ማዬት ይችላሉ 👉 https://t.iss.one/furnituremakers
ስልክ 0118220767 / 0911427052 /0985931325 /
እድራሻ : ቦሌ ቡልቡላ 93 ማዞሪያ
ቅዱስ ቡዙአየሁ ኮሜርሻል ሴንተር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ 24
በዘመናዊ መንገድና ጥራት የቤትና የቢሮ እቃዎችን እንደፍላጎትዎ የሚያመርተዉ አቪኤላስ የቤትና ቢሮ እቃ ማምረቻ ባዳዲስ ዲዛይን ቤትና ቢሮዎን ያስዉባል።
ኪችን፣ ቁምሳጥ፣ ቲቪ ስታንድ፣ በሮች፣ ፓርቲሽኖችና የተለያዩ የእንጨት ስራዎች ሲፈልጉ ይደውሉልን።
ቴሌግራም ቻናል ጆይንና ሼር በማድረግ አዲስ ምርት ማዬት ይችላሉ 👉 https://t.iss.one/furnituremakers
ስልክ 0118220767 / 0911427052 /0985931325 /
እድራሻ : ቦሌ ቡልቡላ 93 ማዞሪያ
ቅዱስ ቡዙአየሁ ኮሜርሻል ሴንተር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ 24
#SFP
የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጊዚያዊ የምዝገባ ፈቃድ ማግኘቱን አመልክቷል።
አስተባባሪ ኮሚቴው በላከው መግለጫ ክልሉ በፖለቲካዊ፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በማህበራዊ ፣በባህላዊና በፍትህ ዘርፎች ትክክለኛ መስመር አለመያዙን ተገንዝቢያለሁኝ ያለ ሲሆን በተለይ ምክንያታዊ ያልሆኑ የስራ አጥነት ቀውስ፣ ፍትህ እጦት፣ ሙስና፣ ጎሰኝነት፣ አድሎአዊ አሰራር፣ ጥሎ የማለፍ ፖለቲካ ስርዓታዊ (systemic) እየሆነ መጥቷል ብሏል።
በሌላ በኩል ፤ በክልሉ ውስጥ ህዝቡን አደራጅቶ የሚታገል ጠንካራ ተፎካካሪ ፖርቲ እንደሌለ መገንዘቡን ገልጾ ፦
- ሁሉን የህብረተሰብ ክፍል ያቀፈ ፣
- የሲዳማ እሴቶችን መርህ ያደረገ፣
- በዴሞክራሲያዊና የህዝብ ስልጣን ባለቤትነትን ተግባራዊ እንዲሆን የሚታገል፣
- በሀሳብ ብዙሃነትና በመነጋገር የሚያምን፣
- እውነተኛ የሆነ ህብረብሔራዊ ፌደራሊዝም የሚከተልና እውን ለማድረግ ተመሳሳይ ዓላማ ካላቸው ሀገራዊ ፖርቲዎች ጋር የሚሰራ ክልላዊ የፖለቲካ ፖርቲ ማቋቋም አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት ጊዜያዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ጊዜያዊ ፈቃድ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አግኝቶ የማቋቋሙን ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።
በአሁኑ ጊዜ ኮሚቴው ሙሉ ፈቃድ ለማግኘት የሚያስፈልጉ ስራዎች እያጠናቀቀ እንደግሚገኝና የአባላት ምዝገባ እያካሄደ መሆኑን አመልክቷል።
በዚህ ሂደት ሚመዘግቡ ወጣቶችና አስተባባሪዎች ላይ የማስፈራሪያ ዘመቻ እየተካሄደ ነው ያለው ሲፌፓ ለድርጊቱን የክልሉን መንግስት አመራሮችን ወቅሷል፤ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡም አሳስቧል።
@tikvahethiopia
የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጊዚያዊ የምዝገባ ፈቃድ ማግኘቱን አመልክቷል።
አስተባባሪ ኮሚቴው በላከው መግለጫ ክልሉ በፖለቲካዊ፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በማህበራዊ ፣በባህላዊና በፍትህ ዘርፎች ትክክለኛ መስመር አለመያዙን ተገንዝቢያለሁኝ ያለ ሲሆን በተለይ ምክንያታዊ ያልሆኑ የስራ አጥነት ቀውስ፣ ፍትህ እጦት፣ ሙስና፣ ጎሰኝነት፣ አድሎአዊ አሰራር፣ ጥሎ የማለፍ ፖለቲካ ስርዓታዊ (systemic) እየሆነ መጥቷል ብሏል።
በሌላ በኩል ፤ በክልሉ ውስጥ ህዝቡን አደራጅቶ የሚታገል ጠንካራ ተፎካካሪ ፖርቲ እንደሌለ መገንዘቡን ገልጾ ፦
- ሁሉን የህብረተሰብ ክፍል ያቀፈ ፣
- የሲዳማ እሴቶችን መርህ ያደረገ፣
- በዴሞክራሲያዊና የህዝብ ስልጣን ባለቤትነትን ተግባራዊ እንዲሆን የሚታገል፣
- በሀሳብ ብዙሃነትና በመነጋገር የሚያምን፣
- እውነተኛ የሆነ ህብረብሔራዊ ፌደራሊዝም የሚከተልና እውን ለማድረግ ተመሳሳይ ዓላማ ካላቸው ሀገራዊ ፖርቲዎች ጋር የሚሰራ ክልላዊ የፖለቲካ ፖርቲ ማቋቋም አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት ጊዜያዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ጊዜያዊ ፈቃድ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አግኝቶ የማቋቋሙን ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።
በአሁኑ ጊዜ ኮሚቴው ሙሉ ፈቃድ ለማግኘት የሚያስፈልጉ ስራዎች እያጠናቀቀ እንደግሚገኝና የአባላት ምዝገባ እያካሄደ መሆኑን አመልክቷል።
በዚህ ሂደት ሚመዘግቡ ወጣቶችና አስተባባሪዎች ላይ የማስፈራሪያ ዘመቻ እየተካሄደ ነው ያለው ሲፌፓ ለድርጊቱን የክልሉን መንግስት አመራሮችን ወቅሷል፤ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡም አሳስቧል።
@tikvahethiopia
#አቶ_ተወልደ_ገብረማርያም
አቶ ተወልደ ገ/ማርያም የህይወት ዘመን ሽልማት ተበረከተላቸው።
የቀድሞ የኢትዮጲያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገ/ማርያም በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ ላሳዩት የላቀ አመራር ፍላይት ግሎባል የተሰኘ የእንግሊዝ ኩባንያ የህይወት ዘመን ሽልማት አበርክቶላቸዋል፡፡
ፍላይት ግሎባል " ኤርላይን ቢዝነስ " የተሰኘ ዓለምአቀፍ የአቪዬሽን መጽሔት አሳታሚ ኩባንያ ሲሆን እ.ኤ.አ 2002 ዓ.ም ጀምሮ " ኤርላይን ስትራቴጂ አዋርድ " በየአመቱ በማዘጋጀት ለአየር ትራንስፖርት ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ ግለሰቦች እና ኩባንያዎች እውቅና ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
አቶ ተወልደ የተዘጋጀላቸውን ሽልማት እሑድ ሐምሌ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ለንደን በተዘጋጀው የሽልማት ፕሮግራም ላይ በመታደም ተቀብለዋል፡፡
አቶ ተወልደ እውቅናውን በማግኘታቸው ደስ እንደተሰኙ ገልፀው በአገልግሎት ዘመናቸው አብረው ለደከሙ ሁሉ ባልደረቦቻቸው ምስጋና አቅርበዋል።
ፍላይት ግሎባል ባወጣው መግለጫ አቶ ተወልደ ገ/ማርያም የተሸለሙት የኢትዮጵያ አየርመንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው ባገለገሉባቸው 11 አመታት ላሳዩት የረጅም ጊዜ መርሀ ግብር እቅድ ዝግጅት እና ቀውስን የመቆጣጠር ክህሎት እውቅና ለመስጠት እንደሆነ አስታውቋል፡፡
በእርሳቸው አመራር አየርመንገዱ በአራት እጥፍ ማደጉን ፍላይት ግሎባል ጠቅሷል፡፡
የኢትዮጲያ አየርመንገድ የአውሮፕላን ብዛት ከ33 ወደ 130 ፤ የመንገደኞች ቁጥር ከ3 ሚሊዮን ወደ 12 ሚሊዮን እንዳደገ ኩባንያው ጠቁሟል፡፡
አቶ ተወልደ አየርመንገዱን ለ37 አመታት ካገለገሉ በኋላ ባለፈው የካቲት ወር ከጤና ጋር በተያያዘ ከሃላፊነታቸው መልቀቃቸው ይታወሳል፡፡
መረጃው የኢትዮ ንግድና ኢንቨስትመንት መድረክ ነው።
@tikvahethiopia
አቶ ተወልደ ገ/ማርያም የህይወት ዘመን ሽልማት ተበረከተላቸው።
የቀድሞ የኢትዮጲያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገ/ማርያም በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ ላሳዩት የላቀ አመራር ፍላይት ግሎባል የተሰኘ የእንግሊዝ ኩባንያ የህይወት ዘመን ሽልማት አበርክቶላቸዋል፡፡
ፍላይት ግሎባል " ኤርላይን ቢዝነስ " የተሰኘ ዓለምአቀፍ የአቪዬሽን መጽሔት አሳታሚ ኩባንያ ሲሆን እ.ኤ.አ 2002 ዓ.ም ጀምሮ " ኤርላይን ስትራቴጂ አዋርድ " በየአመቱ በማዘጋጀት ለአየር ትራንስፖርት ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ ግለሰቦች እና ኩባንያዎች እውቅና ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
አቶ ተወልደ የተዘጋጀላቸውን ሽልማት እሑድ ሐምሌ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ለንደን በተዘጋጀው የሽልማት ፕሮግራም ላይ በመታደም ተቀብለዋል፡፡
አቶ ተወልደ እውቅናውን በማግኘታቸው ደስ እንደተሰኙ ገልፀው በአገልግሎት ዘመናቸው አብረው ለደከሙ ሁሉ ባልደረቦቻቸው ምስጋና አቅርበዋል።
ፍላይት ግሎባል ባወጣው መግለጫ አቶ ተወልደ ገ/ማርያም የተሸለሙት የኢትዮጵያ አየርመንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው ባገለገሉባቸው 11 አመታት ላሳዩት የረጅም ጊዜ መርሀ ግብር እቅድ ዝግጅት እና ቀውስን የመቆጣጠር ክህሎት እውቅና ለመስጠት እንደሆነ አስታውቋል፡፡
በእርሳቸው አመራር አየርመንገዱ በአራት እጥፍ ማደጉን ፍላይት ግሎባል ጠቅሷል፡፡
የኢትዮጲያ አየርመንገድ የአውሮፕላን ብዛት ከ33 ወደ 130 ፤ የመንገደኞች ቁጥር ከ3 ሚሊዮን ወደ 12 ሚሊዮን እንዳደገ ኩባንያው ጠቁሟል፡፡
አቶ ተወልደ አየርመንገዱን ለ37 አመታት ካገለገሉ በኋላ ባለፈው የካቲት ወር ከጤና ጋር በተያያዘ ከሃላፊነታቸው መልቀቃቸው ይታወሳል፡፡
መረጃው የኢትዮ ንግድና ኢንቨስትመንት መድረክ ነው።
@tikvahethiopia
#ማስታወሻ
በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ4ኛ ቀን ውድድር ዛሬ ይካሄዳል። የሀገራችን ልጆች የሚካፈሉበት ውድድር የሚከተሉት ናቸው።
🏟️ በማራቶን የሴቶች ፍፃሜ ፦
🇪🇹 ጎይቶቶም ገ/ስላሴ
🇪🇹 አባበል የሻነህ
🇪🇹 አሸቴ በክሬ
(ሰዓት - ቀን 10:15)
🏟️ 3,000 ሜትር መሰናክል የወንዶች ፍፃሜ ፦
🇪🇹 ለሜቻ ግርማ
🇪🇹 ሀይለማርያም አማረ
🇪🇹 ጌትነት ዋለ
(ሰዓት - ለሊት 11:20)
🏟️ 1,500 ሜትር የሴቶች ፍፃሜ
🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ
🇪🇹 ሂሩት መሸሻ
🇪🇹 ፍሬወይኒ ሀይሉ
(ሰዓት - ለሊት 11:50)
ድል ለሀገራችን🇪🇹❤️ !
@tikvahethiopia
በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ4ኛ ቀን ውድድር ዛሬ ይካሄዳል። የሀገራችን ልጆች የሚካፈሉበት ውድድር የሚከተሉት ናቸው።
🏟️ በማራቶን የሴቶች ፍፃሜ ፦
🇪🇹 ጎይቶቶም ገ/ስላሴ
🇪🇹 አባበል የሻነህ
🇪🇹 አሸቴ በክሬ
(ሰዓት - ቀን 10:15)
🏟️ 3,000 ሜትር መሰናክል የወንዶች ፍፃሜ ፦
🇪🇹 ለሜቻ ግርማ
🇪🇹 ሀይለማርያም አማረ
🇪🇹 ጌትነት ዋለ
(ሰዓት - ለሊት 11:20)
🏟️ 1,500 ሜትር የሴቶች ፍፃሜ
🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ
🇪🇹 ሂሩት መሸሻ
🇪🇹 ፍሬወይኒ ሀይሉ
(ሰዓት - ለሊት 11:50)
ድል ለሀገራችን🇪🇹❤️ !
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ማስታወሻ በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ4ኛ ቀን ውድድር ዛሬ ይካሄዳል። የሀገራችን ልጆች የሚካፈሉበት ውድድር የሚከተሉት ናቸው። 🏟️ በማራቶን የሴቶች ፍፃሜ ፦ 🇪🇹 ጎይቶቶም ገ/ስላሴ 🇪🇹 አባበል የሻነህ 🇪🇹 አሸቴ በክሬ (ሰዓት - ቀን 10:15) 🏟️ 3,000 ሜትር መሰናክል የወንዶች ፍፃሜ ፦ 🇪🇹 ለሜቻ ግርማ 🇪🇹 ሀይለማርያም አማረ 🇪🇹 ጌትነት ዋለ (ሰዓት - ለሊት 11:20)…
#ኢትዮጵያ🇪🇹
የትላንቱን የወንዶቹን ማራቶን ድል ለመድገም ቆርጦ የተነሳው የሴቶቹ የማራቶን ቡድናችን !
👉 ቡድናችን አስተማማኝ ሁኔታ ላይ ነው ያለው !
🇪🇹 በ2021 እና በ2022 ውድድር ላይ ምርጥ ብቃት አሳይታ ማለትም በበርሊን 2021 ማራቶን 1ኛ በ2022 የቶኪዮ ማራቶን 3ኛ የወጣችው በሁለቱ አመት ባስመዘገበች ውጤት በወርልድ ራንኪንግ ደረጃዋ ከአለማችን በ5ኛ ደረጃ የተቀመጠችው የኢትዮኤሌክትሪክ አትሌት የሆነችው ጎይቶቶም ገ/ስላሴን፤
🇪🇹 የ2021 ለንደን ማራቶን 3ኛ በ2022 ቶኪዮ 2ኛ የሆነችው በወርልድ ራንኪንግ ደረጃዋ 6ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው የኦሮሚያ ፖሊስ ክለብ አትሌት የሆነችው አሸቴ በከሪ፤
🇪🇹 በ2021 የኒዎርክ ማራቶን 3ኛ ፡ በ2022 የቦስተን ማራቶን 2ኛ የወጣችው በአለም አቀፍ ደረጃዋ በ12ኛ ደረጃ የተቀመጠችው የአማራ ፖሊስ ክለብ አትሌት የሆነችው አባበል የሻነውን እና ከተላይ የተዘረዘሩትን ሁለቱን አትሌቶች ኢትዮጵያ በ18ኛው የአለም አትሌትክስ ሻምፒዮና ታሰልፋለች።
ኢትዮጵያኖቹ አትሌቶች በምርጥ ብቃትና አቋም ላይ ይገኛሉ፤ የቅርብ ተፎካካሪያችን ኬኒያም በወንዶች ማራቶን ስለተሸነፉ በዚህኛው ውድድር ለማሸነፍ ይገዳደራሉ ተብሎ ይታሰባል፤ ውድድሩ ከረር ያለ እንደሚሆን ይጠበቃል።
የሀገራችን ልጆች በአሁን ሰዓት ያሉበትን የወቅቱ ብቃት ከፍ ያለ ነው። ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳሊያ ከምትጠብቅባቸው አንዱ ይኸው የሴቶች ማራቶን ውድድር ነው።
(ውድድሩ ቀን 10:15 ይጀምራል)
ድል ለሀገራችን 🇪🇹 !
#ከEthioRunner የተወሰደ !
@tikvahethiopia
የትላንቱን የወንዶቹን ማራቶን ድል ለመድገም ቆርጦ የተነሳው የሴቶቹ የማራቶን ቡድናችን !
👉 ቡድናችን አስተማማኝ ሁኔታ ላይ ነው ያለው !
🇪🇹 በ2021 እና በ2022 ውድድር ላይ ምርጥ ብቃት አሳይታ ማለትም በበርሊን 2021 ማራቶን 1ኛ በ2022 የቶኪዮ ማራቶን 3ኛ የወጣችው በሁለቱ አመት ባስመዘገበች ውጤት በወርልድ ራንኪንግ ደረጃዋ ከአለማችን በ5ኛ ደረጃ የተቀመጠችው የኢትዮኤሌክትሪክ አትሌት የሆነችው ጎይቶቶም ገ/ስላሴን፤
🇪🇹 የ2021 ለንደን ማራቶን 3ኛ በ2022 ቶኪዮ 2ኛ የሆነችው በወርልድ ራንኪንግ ደረጃዋ 6ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው የኦሮሚያ ፖሊስ ክለብ አትሌት የሆነችው አሸቴ በከሪ፤
🇪🇹 በ2021 የኒዎርክ ማራቶን 3ኛ ፡ በ2022 የቦስተን ማራቶን 2ኛ የወጣችው በአለም አቀፍ ደረጃዋ በ12ኛ ደረጃ የተቀመጠችው የአማራ ፖሊስ ክለብ አትሌት የሆነችው አባበል የሻነውን እና ከተላይ የተዘረዘሩትን ሁለቱን አትሌቶች ኢትዮጵያ በ18ኛው የአለም አትሌትክስ ሻምፒዮና ታሰልፋለች።
ኢትዮጵያኖቹ አትሌቶች በምርጥ ብቃትና አቋም ላይ ይገኛሉ፤ የቅርብ ተፎካካሪያችን ኬኒያም በወንዶች ማራቶን ስለተሸነፉ በዚህኛው ውድድር ለማሸነፍ ይገዳደራሉ ተብሎ ይታሰባል፤ ውድድሩ ከረር ያለ እንደሚሆን ይጠበቃል።
የሀገራችን ልጆች በአሁን ሰዓት ያሉበትን የወቅቱ ብቃት ከፍ ያለ ነው። ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳሊያ ከምትጠብቅባቸው አንዱ ይኸው የሴቶች ማራቶን ውድድር ነው።
(ውድድሩ ቀን 10:15 ይጀምራል)
ድል ለሀገራችን 🇪🇹 !
#ከEthioRunner የተወሰደ !
@tikvahethiopia