#USA
አሜሪካ በአውሮፕላን ከውጭ አገራት የሚገቡ ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመግባታቸው በፊት ሲጠየቅ የነበረው የኮቪድ-19 ምርመራ ማረጋገጫ እንዲቀር ማድረጓን ቢቢሲ አስነብቧል።
አገሪቱ ቫይረሱን ለመዋጋት ባደረገችው " ከፍተኛ መሻሻል " ምክንያት ከቫይረሱ ነጻ የመሆን የምርመራ ውጤት ማቅረብ አስፈላጊነት እንዲያበቃ ማድረጓን አሳውቃለች።
ይህ ቅድመ ሁኔታ እንዲቀር የጉዞ አገልግሎት ዘርፉ ግፊት ሲያደርግ ቆይቷል። በፖሊሲው ምክንያት ብዙዎች መጓዝ ስለሚፈሩ እንግልት ተፈጥሯል ብለዋል።
ለውጡ ከነገ እሁድ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል መባሉን የቢቢሲ መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
አሜሪካ በአውሮፕላን ከውጭ አገራት የሚገቡ ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመግባታቸው በፊት ሲጠየቅ የነበረው የኮቪድ-19 ምርመራ ማረጋገጫ እንዲቀር ማድረጓን ቢቢሲ አስነብቧል።
አገሪቱ ቫይረሱን ለመዋጋት ባደረገችው " ከፍተኛ መሻሻል " ምክንያት ከቫይረሱ ነጻ የመሆን የምርመራ ውጤት ማቅረብ አስፈላጊነት እንዲያበቃ ማድረጓን አሳውቃለች።
ይህ ቅድመ ሁኔታ እንዲቀር የጉዞ አገልግሎት ዘርፉ ግፊት ሲያደርግ ቆይቷል። በፖሊሲው ምክንያት ብዙዎች መጓዝ ስለሚፈሩ እንግልት ተፈጥሯል ብለዋል።
ለውጡ ከነገ እሁድ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል መባሉን የቢቢሲ መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
#MoE
የትምህት ሚኒስቴር ፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ ሆኖ የመመራት መብት የሚሰጥበት የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሄዷል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ÷ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲን ተከትሎ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በሂደት ወደ ነጻ ዩኒቨርሰቲነት እንደሚቀየሩ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ውጪ በመሆን ነጻ ተቋም እንዲሆን የተወሰነውም መንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በራስ ገዝ አስተዳደር እንዲተዳደሩ የሚያስችል ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ መሆኑን መግለፃቸውን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የትምህት ሚኒስቴር ፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ ሆኖ የመመራት መብት የሚሰጥበት የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሄዷል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ÷ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲን ተከትሎ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በሂደት ወደ ነጻ ዩኒቨርሰቲነት እንደሚቀየሩ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ውጪ በመሆን ነጻ ተቋም እንዲሆን የተወሰነውም መንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በራስ ገዝ አስተዳደር እንዲተዳደሩ የሚያስችል ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ መሆኑን መግለፃቸውን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
#icog
iCog-ACC ልጆችን በለጋ እድሜያቸዉ መሠረታዊ የኮምፒዉተር እና ኮዲንግ ስልጠና በመሰጠት ለወደፊት ለሚጠብቃቸዉ በዲጂታል የጎለበተ አለም ዝግጁ ያደርጋቸዋል፡፡
በአሜሪካ፥ ካናዳ እና በአዲስ አበባ ብቻ ሲሰጥ የነበረው ይህ የክረምት ፕሮግራም አሁን ደግሞ በባህር ዳር፣ ሃዋሳ፣ ጅማ እና ሐረር ይሰጣል ፡፡
ልጆቻችሁን በዚህ ፕሮግራም እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ወላጆች በስልክ ቁጥራችን +251904262728 በመደወል ይህንን ቦት @iCogACCBot ወይም ይህንንማስፈንጠሪያ በመጠቀም ከዛሬ ጅምሮ ማስመዝገብ ትችላላችሁ https://icogacc.com/register/summer+camp+program+2022
iCog-ACC ልጆችን በለጋ እድሜያቸዉ መሠረታዊ የኮምፒዉተር እና ኮዲንግ ስልጠና በመሰጠት ለወደፊት ለሚጠብቃቸዉ በዲጂታል የጎለበተ አለም ዝግጁ ያደርጋቸዋል፡፡
በአሜሪካ፥ ካናዳ እና በአዲስ አበባ ብቻ ሲሰጥ የነበረው ይህ የክረምት ፕሮግራም አሁን ደግሞ በባህር ዳር፣ ሃዋሳ፣ ጅማ እና ሐረር ይሰጣል ፡፡
ልጆቻችሁን በዚህ ፕሮግራም እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ወላጆች በስልክ ቁጥራችን +251904262728 በመደወል ይህንን ቦት @iCogACCBot ወይም ይህንንማስፈንጠሪያ በመጠቀም ከዛሬ ጅምሮ ማስመዝገብ ትችላላችሁ https://icogacc.com/register/summer+camp+program+2022
ፎቶ : እስካሁን ድረስ ከፍተኛ ነው የተባለ የሰብዓዊ ድጋፍ ኮንቮይ ትግራይ መግባቱን የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) አሳውቋል።
ድርጅቱ በዚህ ሳምንት 308 ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ትግራይ መግባታቸውን ያመለከተ ሲሆን 800 ሺህ ለሚደርሱ ወገኖች ተደራሽ ለማድረግ በቂ ምግብ የያዙ ናቸው ብሏል።
በሌላ በኩል አሁን በአማራ እና አፋር ክልል እየተካሄደ ያለው የምግብ ስርጭት እንደተጠናቀቀ በቀጣይ የ6 ሳምንት ዙር የምግብ ስርጭት እንደሚጀመር አሳውቋል።
በሌላ መረጃ #ትግራይ ፦ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ዛሬ ከሰዓት ለስድስተኛ ጊዜ የህክምና ቁሳቁሶችን፣ የውሃ ማጣሪያ ግብዓቶችን እና አስፈላጊ የቤት ውስጥ ቁሳቁሶችን ይዞ መቐለ ገብቷል።
@tikvahethiopia
ድርጅቱ በዚህ ሳምንት 308 ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ትግራይ መግባታቸውን ያመለከተ ሲሆን 800 ሺህ ለሚደርሱ ወገኖች ተደራሽ ለማድረግ በቂ ምግብ የያዙ ናቸው ብሏል።
በሌላ በኩል አሁን በአማራ እና አፋር ክልል እየተካሄደ ያለው የምግብ ስርጭት እንደተጠናቀቀ በቀጣይ የ6 ሳምንት ዙር የምግብ ስርጭት እንደሚጀመር አሳውቋል።
በሌላ መረጃ #ትግራይ ፦ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ዛሬ ከሰዓት ለስድስተኛ ጊዜ የህክምና ቁሳቁሶችን፣ የውሃ ማጣሪያ ግብዓቶችን እና አስፈላጊ የቤት ውስጥ ቁሳቁሶችን ይዞ መቐለ ገብቷል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ዛሬ በአዲስ አበባ ሀርመኒ ሆቴል ለዓለም ዓቀፉ የቁርዓን ውድድር ማጣሪያ ሲካሄድ ውሏል። የፊታችን እሁድ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ የቁርኣን ሂፍዝ ውድድር እንደሚካሄድ ይታወቃል። በዚህ ልዩ ውድድር ላይ ከተለያዩ የአለም ክፍሎች የመጡ ተወዳዳሪዎች መካከል ዛሬ የማጣሪያ ውድድሩ እየተካሄደ ሲሆን ውድድሩ በዓለም ዓቀፍ ዳኞች የተመራ ነበር። በእሁዱ ውድድር የሶማሌ ክልሉ ተወላጅ…
#እጅግ_በጣም_አስቸኳይ
በነገው ዕለት የዓለምዓቀፍ የቁርዓን ሂፍዝ ውድድር መዝጊያ ፕሮግራም በስታድየም ይደረጋል ተብሎ የተገለጸ መሆኑ ይታወቃል።
ይሁንና አንዳንድ ዶክመንቶች በጊዜ ባለማሟላታቸው እንዲሁም አዲስ አበባ ስታዲየም በእድሳት ምክንያት የተቆፋፈረና ምቹ ባለመሆኑ የመዝጊያው ፕሮግራም ከስታዲየም ውጪ እንዲደረግ ተወስኗል።
ስለዚህም ህዝቡን ይቅርታ እየጠየቅን ከዚህ ጋር የተያያዙ ዝርዝር ጉዳዮችን በቀጣይ ጊዜያት የምናሳውቅ ይሆናል።
ማሳሰቢያ ፦ ከሀገሪቱ ጫፍ እስከ ጫፍ ወደ አዲስ አበባ እየመጣችሁ ያላችሁ እንግዶች እና የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ይህንን በመገንዘብ ሳትለፉ ባላችሁበት እንድትከታታሉ እንጠይቃለን።
(አዘጋጅ ፦ ዘይድ እብን ሳቢት የቁርዓን ማህበር)
የነገውን ፕሮግራም ተካፋይ ለመሆን ስትጠብቁ የነበራችሁ ውድ ቤተሰቦቻችን የአዘጋጆቹን መልዕክት ያልሰሙ ካሉ #ሼር አድርጓቸው / ላኩላቸው።
@tikvahethiopia
በነገው ዕለት የዓለምዓቀፍ የቁርዓን ሂፍዝ ውድድር መዝጊያ ፕሮግራም በስታድየም ይደረጋል ተብሎ የተገለጸ መሆኑ ይታወቃል።
ይሁንና አንዳንድ ዶክመንቶች በጊዜ ባለማሟላታቸው እንዲሁም አዲስ አበባ ስታዲየም በእድሳት ምክንያት የተቆፋፈረና ምቹ ባለመሆኑ የመዝጊያው ፕሮግራም ከስታዲየም ውጪ እንዲደረግ ተወስኗል።
ስለዚህም ህዝቡን ይቅርታ እየጠየቅን ከዚህ ጋር የተያያዙ ዝርዝር ጉዳዮችን በቀጣይ ጊዜያት የምናሳውቅ ይሆናል።
ማሳሰቢያ ፦ ከሀገሪቱ ጫፍ እስከ ጫፍ ወደ አዲስ አበባ እየመጣችሁ ያላችሁ እንግዶች እና የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ይህንን በመገንዘብ ሳትለፉ ባላችሁበት እንድትከታታሉ እንጠይቃለን።
(አዘጋጅ ፦ ዘይድ እብን ሳቢት የቁርዓን ማህበር)
የነገውን ፕሮግራም ተካፋይ ለመሆን ስትጠብቁ የነበራችሁ ውድ ቤተሰቦቻችን የአዘጋጆቹን መልዕክት ያልሰሙ ካሉ #ሼር አድርጓቸው / ላኩላቸው።
@tikvahethiopia
#icog
iCog-ACC ልጆችን በለጋ እድሜያቸዉ መሠረታዊ የኮምፒዉተር እና ኮዲንግ ስልጠና በመሰጠት ለወደፊት ለሚጠብቃቸዉ በዲጂታል የጎለበተ አለም ዝግጁ ያደርጋቸዋል፡፡
በአሜሪካ፥ ካናዳ እና በአዲስ አበባ ብቻ ሲሰጥ የነበረው ይህ የክረምት ፕሮግራም አሁን ደግሞ በባህር ዳር፣ ሃዋሳ፣ ጅማ እና ሐረር ይሰጣል ፡፡
ልጆቻችሁን በዚህ ፕሮግራም እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ወላጆች በስልክ ቁጥራችን +251904262728 በመደወል ይህንን ቦት @iCogACCBot ወይም ይህንንማስፈንጠሪያ በመጠቀም ከዛሬ ጅምሮ ማስመዝገብ ትችላላችሁ https://icogacc.com/register/summer+camp+program+2022
iCog-ACC ልጆችን በለጋ እድሜያቸዉ መሠረታዊ የኮምፒዉተር እና ኮዲንግ ስልጠና በመሰጠት ለወደፊት ለሚጠብቃቸዉ በዲጂታል የጎለበተ አለም ዝግጁ ያደርጋቸዋል፡፡
በአሜሪካ፥ ካናዳ እና በአዲስ አበባ ብቻ ሲሰጥ የነበረው ይህ የክረምት ፕሮግራም አሁን ደግሞ በባህር ዳር፣ ሃዋሳ፣ ጅማ እና ሐረር ይሰጣል ፡፡
ልጆቻችሁን በዚህ ፕሮግራም እንዲሳተፉ የምትፈልጉ ወላጆች በስልክ ቁጥራችን +251904262728 በመደወል ይህንን ቦት @iCogACCBot ወይም ይህንንማስፈንጠሪያ በመጠቀም ከዛሬ ጅምሮ ማስመዝገብ ትችላላችሁ https://icogacc.com/register/summer+camp+program+2022
የኮቪድ - 19 ወረርሽኝ እጅግ አስከፊ በነበረበት ወቅት በኮንትራንት ተቀጥረው ሀገራቸውን እና ህዝባቸውን ሲያገለግሉ የነበሩ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት የጤና ባለሞያዎች ፦
" እኛ በጤና ሚኒስትር በኩል በኮቪድ ላይ በኮንትራት ተቀጥረን የምንሰራ ባለሙያዎች ነን።
ኮቪድ ከጀመረ አንስቶ እስከ አሁን ድረስ በተለያዩ ሆስፒታሎች ስናገለግል ቆይተናል።
የጤና ሚኒሰትር እና ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በቋሚነት እንደተቀጠርን በደብዳቤ ገለፀው ነበር ከአንድ አመት በፊት ፤ አሁን ግን ኮንትራት ጨርሳችዋል ምንም የምናደርገው ነገር የለም ብለው ደብዳቤ ደረሰን።
ምንም አንኳን ባንመሰገን ሲያልቅ መወርወር አልነበረብንም።
ሰው እያገለለን ከቤተሰብ ተለይተን ህዝብ አገልግለን እንዲ መሆኑ ያሳዝናል።
ደብዳቤዎችን ከላይይ አያይዘናል፤ ህዝብ እንዲሰማው ብቻ ነው ምንፈልገው ፤ ጉዳዩን በተመለከተ በሲቪል ሰርቪስ በኩል ያለውን ምላሽ ሰምተን ወደ ፍርድ ቤት ለመሔድ በዝግጅት ላይ ባለንበት ሰዐት ነው የላኩት።
ከኮንትራት ደሞዝ 13k ወደ 9k ለውጠው ወጪ ለመቀነስ ነበር ፤ ነገር ግን በህጉ መሠረት ቋሚ ሠራተኛ ሳንሆን በኮንትራት እየሠራን ነው አመቱን የጨረስነው። የአሁን ምላሻቸው ግን አንገት ያስደፋል 520 ባለሙያ ከስራ ገበታው በደብዳቤ እየተባረረ ይገኛል።
መፍትሄ እንሻለን !!! "
[ከሚመለከታቸው አካላት ምላሽ ስናገኝ እናሳውቃለን / እንልካለን]
@tikvahethiopia
" እኛ በጤና ሚኒስትር በኩል በኮቪድ ላይ በኮንትራት ተቀጥረን የምንሰራ ባለሙያዎች ነን።
ኮቪድ ከጀመረ አንስቶ እስከ አሁን ድረስ በተለያዩ ሆስፒታሎች ስናገለግል ቆይተናል።
የጤና ሚኒሰትር እና ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በቋሚነት እንደተቀጠርን በደብዳቤ ገለፀው ነበር ከአንድ አመት በፊት ፤ አሁን ግን ኮንትራት ጨርሳችዋል ምንም የምናደርገው ነገር የለም ብለው ደብዳቤ ደረሰን።
ምንም አንኳን ባንመሰገን ሲያልቅ መወርወር አልነበረብንም።
ሰው እያገለለን ከቤተሰብ ተለይተን ህዝብ አገልግለን እንዲ መሆኑ ያሳዝናል።
ደብዳቤዎችን ከላይይ አያይዘናል፤ ህዝብ እንዲሰማው ብቻ ነው ምንፈልገው ፤ ጉዳዩን በተመለከተ በሲቪል ሰርቪስ በኩል ያለውን ምላሽ ሰምተን ወደ ፍርድ ቤት ለመሔድ በዝግጅት ላይ ባለንበት ሰዐት ነው የላኩት።
ከኮንትራት ደሞዝ 13k ወደ 9k ለውጠው ወጪ ለመቀነስ ነበር ፤ ነገር ግን በህጉ መሠረት ቋሚ ሠራተኛ ሳንሆን በኮንትራት እየሠራን ነው አመቱን የጨረስነው። የአሁን ምላሻቸው ግን አንገት ያስደፋል 520 ባለሙያ ከስራ ገበታው በደብዳቤ እየተባረረ ይገኛል።
መፍትሄ እንሻለን !!! "
[ከሚመለከታቸው አካላት ምላሽ ስናገኝ እናሳውቃለን / እንልካለን]
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የኮቪድ - 19 ወረርሽኝ እጅግ አስከፊ በነበረበት ወቅት በኮንትራንት ተቀጥረው ሀገራቸውን እና ህዝባቸውን ሲያገለግሉ የነበሩ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት የጤና ባለሞያዎች ፦ " እኛ በጤና ሚኒስትር በኩል በኮቪድ ላይ በኮንትራት ተቀጥረን የምንሰራ ባለሙያዎች ነን። ኮቪድ ከጀመረ አንስቶ እስከ አሁን ድረስ በተለያዩ ሆስፒታሎች ስናገለግል ቆይተናል። የጤና ሚኒሰትር እና ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በቋሚነት…
#ተጨማሪ
" የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሃገራችን ከተከሠተበት ጊዜ ጀምሮ ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በኮንትራት የተቀጠርን ባለሙያዎች ተፈላጊውን ውጤት አስመዝግበናል።
ወረርሽኙን በሚገ’ባ ተቆጣጥረን ጉዳቱን ቀንሰናል።
የኮንትራት ጊዜያችን ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ሲያበቃ ማሠናበቱ አስቸጋሪነቱን በማመን (ወረርሽኙ ስላልተገታ እና የባለሙያዎችን ሞራል ለመጠበቅ) ጤና ሚኒስቴር አምኖበት ሐምሌ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ለየክልል ጤና ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ በ2014 በጀት ዓመት ቋሚ ቅጥር እንዲያዝልን ገልጾ ነበር።
ነገር ግን ላለፉት 11 ወራት የክልል ጤና ቢሮዎች ወደ ቋሚ ቅጥር አላዛወሩንም። ከሥራ ያሠናበቱም ክልሎች አሉ። ለምንጠይቀው የመብት ጥያቄም ተገቢ መልስ አልተሠጠንም።
አሁንም አበርክቶታችን ታይቶ በ2015 በጀት ዓመት የቋሚ ቅጥር በጀት ተይዞልን ቅጥር ይፈጸምልን ዘንድ እንጠይቃለን! "
[ በኮቪድ19 መከላከል በኮንትራት የተቀጠርን ባለሙያዎች ]
@tikvahethiopia
" የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሃገራችን ከተከሠተበት ጊዜ ጀምሮ ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በኮንትራት የተቀጠርን ባለሙያዎች ተፈላጊውን ውጤት አስመዝግበናል።
ወረርሽኙን በሚገ’ባ ተቆጣጥረን ጉዳቱን ቀንሰናል።
የኮንትራት ጊዜያችን ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ሲያበቃ ማሠናበቱ አስቸጋሪነቱን በማመን (ወረርሽኙ ስላልተገታ እና የባለሙያዎችን ሞራል ለመጠበቅ) ጤና ሚኒስቴር አምኖበት ሐምሌ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ለየክልል ጤና ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ በ2014 በጀት ዓመት ቋሚ ቅጥር እንዲያዝልን ገልጾ ነበር።
ነገር ግን ላለፉት 11 ወራት የክልል ጤና ቢሮዎች ወደ ቋሚ ቅጥር አላዛወሩንም። ከሥራ ያሠናበቱም ክልሎች አሉ። ለምንጠይቀው የመብት ጥያቄም ተገቢ መልስ አልተሠጠንም።
አሁንም አበርክቶታችን ታይቶ በ2015 በጀት ዓመት የቋሚ ቅጥር በጀት ተይዞልን ቅጥር ይፈጸምልን ዘንድ እንጠይቃለን! "
[ በኮቪድ19 መከላከል በኮንትራት የተቀጠርን ባለሙያዎች ]
@tikvahethiopia
የDKT ሰራተኞች ቅሬታ !
የዲኬቲ (DKT) ኢትዮጵያ ሠራተኞች ተቋሙ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከ50 በመቶ በላይ ሠራተኞቹን በሕገወጥ መንገድ ከሥራ አፈናቅሏል ሲሉ ቅሬታቸውን ገለፁ።
🗣አንዲት ሥማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ ሠራተኛ፦
" በዚህ የኑሮ ውድነትና ሥራ አጥነት ባስቸገረበት ሰዓት፣ በሚያስደነግጥ ሁኔታ ከ50 በመቶ በላይ ሠራተኞቹን ከሥራ እንዲፈናቀሉ አድርጓል።
ተቋሙ ዓለም ዐቀፍ ተቋም በመሆኑ፣ ከሥራ የሚያባርርበት ምክንያት ለጋሽ (donor) የለም በሚል ነው። ሆኖም ለጋሽ ቢኖርም ባይኖርም በራሱ መቆም የሚችል ነው።
ሥራው ጤና ላይ ያተኮሩ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ለሆስፒታሎች፣ ክሊኒኮችና ፋርማሲዎች መሸጥ ነው። በዚህ ወቅት በምርቶች ላይ አስደንጋጭ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ ሕገወጥ ሥራ እየሠራ ነው።
ከአሽከሪካሪዎች ጀምሮ እስከ አስተዳደር ሠራተኞችም በመላ አገሪቱ በሚገኙ ሠራተኞች ላይ ሕገወጥ የሥራ ማፈናቀል እየደረሰባቸው ነው።
በተጨማሪም ይህን ተግባር እየፈጸሙ ያሉት በትውልድ ፓኪስታናዊ የሆነው አሜሪካዊ የማዕከላዊ ቢሮ ኃላፊ (country director) እና የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ኃላፊው (area office manager) በጋራ በመሆን ነው "
🗣 ሥማቸውን ሳይጠቅሱ ቅሬታ ያቀረቡ ሠራተኛ ፦
" ከ5 ዓመት በላይ በቋሚነት ሰርቻለሁ። ሆኖም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተነሳ ታስሬ ስመለስ ከሥራ ታገድኩ።
በዚህም ፍ/ ቤት ከስሼ የነበረ ቢሆንም ከዚህ በፊት ከሥራችን ውጪ በዓመት 10 ሚሊዮን ዶላር ፈንድ ነበረን። አሁን በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ወደ 2 ሚሊዮን ዶላር ስለወረደ ሠራተኛ እየቀነስን፣ አዲስ መዋቅርም እየሠራን ነው የሚል ምላሽ አቅርበዋል...
ያንብቡ telegra.ph/Addis-Maleda-06-12
Credit : www.addismaleda.com
@tikvahethiopia
የዲኬቲ (DKT) ኢትዮጵያ ሠራተኞች ተቋሙ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከ50 በመቶ በላይ ሠራተኞቹን በሕገወጥ መንገድ ከሥራ አፈናቅሏል ሲሉ ቅሬታቸውን ገለፁ።
🗣አንዲት ሥማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ ሠራተኛ፦
" በዚህ የኑሮ ውድነትና ሥራ አጥነት ባስቸገረበት ሰዓት፣ በሚያስደነግጥ ሁኔታ ከ50 በመቶ በላይ ሠራተኞቹን ከሥራ እንዲፈናቀሉ አድርጓል።
ተቋሙ ዓለም ዐቀፍ ተቋም በመሆኑ፣ ከሥራ የሚያባርርበት ምክንያት ለጋሽ (donor) የለም በሚል ነው። ሆኖም ለጋሽ ቢኖርም ባይኖርም በራሱ መቆም የሚችል ነው።
ሥራው ጤና ላይ ያተኮሩ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ለሆስፒታሎች፣ ክሊኒኮችና ፋርማሲዎች መሸጥ ነው። በዚህ ወቅት በምርቶች ላይ አስደንጋጭ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ ሕገወጥ ሥራ እየሠራ ነው።
ከአሽከሪካሪዎች ጀምሮ እስከ አስተዳደር ሠራተኞችም በመላ አገሪቱ በሚገኙ ሠራተኞች ላይ ሕገወጥ የሥራ ማፈናቀል እየደረሰባቸው ነው።
በተጨማሪም ይህን ተግባር እየፈጸሙ ያሉት በትውልድ ፓኪስታናዊ የሆነው አሜሪካዊ የማዕከላዊ ቢሮ ኃላፊ (country director) እና የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ኃላፊው (area office manager) በጋራ በመሆን ነው "
🗣 ሥማቸውን ሳይጠቅሱ ቅሬታ ያቀረቡ ሠራተኛ ፦
" ከ5 ዓመት በላይ በቋሚነት ሰርቻለሁ። ሆኖም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተነሳ ታስሬ ስመለስ ከሥራ ታገድኩ።
በዚህም ፍ/ ቤት ከስሼ የነበረ ቢሆንም ከዚህ በፊት ከሥራችን ውጪ በዓመት 10 ሚሊዮን ዶላር ፈንድ ነበረን። አሁን በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ወደ 2 ሚሊዮን ዶላር ስለወረደ ሠራተኛ እየቀነስን፣ አዲስ መዋቅርም እየሠራን ነው የሚል ምላሽ አቅርበዋል...
ያንብቡ telegra.ph/Addis-Maleda-06-12
Credit : www.addismaleda.com
@tikvahethiopia