የሩስያ እና ዩክሬን ጦርነት ተፅእኖ በስፔን !
በስፔን ሀገር በ37 ዓመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ የዋጋ ግሽበት ተመዘገበ።
በሀገሪቱ በመጋቢት 9.8 % ግሽበት የተመዘገ ሲሆን ይህም በ37 ዓመት የታየ ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት ነው።
የሩስያ እና ዩክሬን ጦርነት ፤ ጦርነቱን ተከትሎ በሩስያ ላይ እየተጣሉ ያሉ ማዕቀቦች፣ ሩስያም ማዕቀብ በሚጥሉባት ላይ እየጣለች ያለው ማዕቀብ በበርካታ ሀገራት ላይ በግልፅ የሚታይ ተፅእኖ እሳደረ ይገኛል።
በስፔን በ37 ዓመታት ውስጥ የተመዘገበው ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት በሩስያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የኢነርጂ ዋጋ መጨመሩን ተከትሎ ሲሆን በሀገሪቱ መንግስት ላይ ጫና ፈጥሯል ተብሏል።
@tikvahethiopia
በስፔን ሀገር በ37 ዓመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ የዋጋ ግሽበት ተመዘገበ።
በሀገሪቱ በመጋቢት 9.8 % ግሽበት የተመዘገ ሲሆን ይህም በ37 ዓመት የታየ ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት ነው።
የሩስያ እና ዩክሬን ጦርነት ፤ ጦርነቱን ተከትሎ በሩስያ ላይ እየተጣሉ ያሉ ማዕቀቦች፣ ሩስያም ማዕቀብ በሚጥሉባት ላይ እየጣለች ያለው ማዕቀብ በበርካታ ሀገራት ላይ በግልፅ የሚታይ ተፅእኖ እሳደረ ይገኛል።
በስፔን በ37 ዓመታት ውስጥ የተመዘገበው ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት በሩስያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የኢነርጂ ዋጋ መጨመሩን ተከትሎ ሲሆን በሀገሪቱ መንግስት ላይ ጫና ፈጥሯል ተብሏል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የሩስያ እና ዩክሬን ጦርነት ተፅእኖ በስፔን ! በስፔን ሀገር በ37 ዓመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ የዋጋ ግሽበት ተመዘገበ። በሀገሪቱ በመጋቢት 9.8 % ግሽበት የተመዘገ ሲሆን ይህም በ37 ዓመት የታየ ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት ነው። የሩስያ እና ዩክሬን ጦርነት ፤ ጦርነቱን ተከትሎ በሩስያ ላይ እየተጣሉ ያሉ ማዕቀቦች፣ ሩስያም ማዕቀብ በሚጥሉባት ላይ እየጣለች ያለው ማዕቀብ በበርካታ ሀገራት ላይ በግልፅ…
ከፍተኛ የተባለ የዋጋ ግሽበት በጀርመን እና ቤልጂየም ተመዘገበ።
በጀርመን በመጋቢት ወር 7.3% የሆነ የዋጋ ግሽበት የተመዘገበ ሲሆን ይህም ከ30 ዓመት በኃላ (ከጀርመን ውህደት በኃላ) የተመዘገበ ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት ነው።
በቤልጂየም ደግሞ 8.31% የዋጋ ግሽበት የተመዘገበ ሲሆን ይህም ከ39 ዓመታት በኃላ የተመዘገበ ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት ነው።
እስካሁን ይህ ነው የሚባል ተጨባጭ መፍትሄ ያላገኘው የዩክሬን እና ሩስያ ጦርነት በዓለም ሀገራት ላይ እያሳደረ ያለው ተፅእኖ እየከፋ ነው፤ ጦርነቱ መቋጫ ካላገኘ ተፅእኖው አሁን ካለውም እጅግ ሊከፋ ይችላል ተብሎ ይገመታል።
በታዳጊ ሀገራት ላይ ይዞት እየመጣው ያለው መዘዝም ከባድ ነው።
@tikvahethiopia
በጀርመን በመጋቢት ወር 7.3% የሆነ የዋጋ ግሽበት የተመዘገበ ሲሆን ይህም ከ30 ዓመት በኃላ (ከጀርመን ውህደት በኃላ) የተመዘገበ ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት ነው።
በቤልጂየም ደግሞ 8.31% የዋጋ ግሽበት የተመዘገበ ሲሆን ይህም ከ39 ዓመታት በኃላ የተመዘገበ ከፍተኛው የዋጋ ግሽበት ነው።
እስካሁን ይህ ነው የሚባል ተጨባጭ መፍትሄ ያላገኘው የዩክሬን እና ሩስያ ጦርነት በዓለም ሀገራት ላይ እያሳደረ ያለው ተፅእኖ እየከፋ ነው፤ ጦርነቱ መቋጫ ካላገኘ ተፅእኖው አሁን ካለውም እጅግ ሊከፋ ይችላል ተብሎ ይገመታል።
በታዳጊ ሀገራት ላይ ይዞት እየመጣው ያለው መዘዝም ከባድ ነው።
@tikvahethiopia
#ETHIOPIA #KENYA
ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገር ኬንያ ጋር በሰላምና የደህንነት ጉዳዮች ለመተባበር ተስማምታለች።
ዛሬ የኢፌዲሪ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የኬንያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ሮበርት ኪቢቹ ኬንያ፣ ናይሮቢ ውስጥ ተወያይተዋል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከኬንያ አቻቸው ጄኔራል ሮበርት ኪቢቹ ጋር ባደረጉት ምክክር ሁለቱ አገሮች በሁለትዮሽና በአካባቢያዊ የፀጥታ ጉዳይ ለመተባበር ተስማምተዋል፡፡
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ኢትዮጵያና ኬንያ በሠላም እና ደህንነት እንዲተባበሩ የተመቻቸ ሁኔታ እና ዕድል እንዳለ ገልፀዋል፡፡
ጄኔራል ኪቢቹ ፤ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በኬንያ ቆይታ በማድረጋቸው መደሰታቸውን ጠቅሰው '' አገሮቻችን የረⶵም ጊዜ ወዳጅ ናቸው ይህንን የበለጠ ማጠናከር ይገባናል '' ብለዋል፡፡
የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹምቹ ፦
👉 በስልጠና፣
👉 በሠላምና ደህንነት ማስከበር ዘርፎች ለመደጋገፍ ከመግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡
ኢትዮጵያና ኬንያ አባል የሆኑበትንን የምስራቅ አፍሪካ የተጠንቀቅ ኃይልን ለማጠናከር በግንባር ቀደምትነት ለመስራት ተስማምተዋል።
መረጃው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘ ነው።
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገር ኬንያ ጋር በሰላምና የደህንነት ጉዳዮች ለመተባበር ተስማምታለች።
ዛሬ የኢፌዲሪ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የኬንያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ሮበርት ኪቢቹ ኬንያ፣ ናይሮቢ ውስጥ ተወያይተዋል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከኬንያ አቻቸው ጄኔራል ሮበርት ኪቢቹ ጋር ባደረጉት ምክክር ሁለቱ አገሮች በሁለትዮሽና በአካባቢያዊ የፀጥታ ጉዳይ ለመተባበር ተስማምተዋል፡፡
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ኢትዮጵያና ኬንያ በሠላም እና ደህንነት እንዲተባበሩ የተመቻቸ ሁኔታ እና ዕድል እንዳለ ገልፀዋል፡፡
ጄኔራል ኪቢቹ ፤ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በኬንያ ቆይታ በማድረጋቸው መደሰታቸውን ጠቅሰው '' አገሮቻችን የረⶵም ጊዜ ወዳጅ ናቸው ይህንን የበለጠ ማጠናከር ይገባናል '' ብለዋል፡፡
የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹምቹ ፦
👉 በስልጠና፣
👉 በሠላምና ደህንነት ማስከበር ዘርፎች ለመደጋገፍ ከመግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡
ኢትዮጵያና ኬንያ አባል የሆኑበትንን የምስራቅ አፍሪካ የተጠንቀቅ ኃይልን ለማጠናከር በግንባር ቀደምትነት ለመስራት ተስማምተዋል።
መረጃው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA ኢትዮጵያ ከሳዑዲ ተመላሽ ዜጎቿን መቀበል ጀምራለች። በዛሬው ዕለትም 157 ህፃናት እና 314 ሴቶች በድምሩ 498 ዜጎች በሰላም ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። በቀጣይ ከ7 እስከ 11 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ዜጎችን ለመመለስ እቅድ ተይዟል። Via @tikvahethmagazine
#Update
ከሳኡዲ አረቢያ በሁለተኛ ዙር 438 ወገኖቻችን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።
ዛሬ ከሰዓት በሁለተኛው ዙር በረራ 438 ወገኖቻችን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ዛሬ ማለዳ በመጀመሪያ ዙር 498 ወገኖቻችን ወደሀገር መግባታቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
ከሳኡዲ አረቢያ በሁለተኛ ዙር 438 ወገኖቻችን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።
ዛሬ ከሰዓት በሁለተኛው ዙር በረራ 438 ወገኖቻችን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ዛሬ ማለዳ በመጀመሪያ ዙር 498 ወገኖቻችን ወደሀገር መግባታቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የኢትዮጵያ መንግስት እርዳታ ወደ' ትግራይ ክልል' እንዲገባ የህወሓት ታጣቂዎች የያዟቸውን የአፋር ክልል አካባቢዎች ለቀው ሊወጡ ይገባል ሲል አስገነዘበ። መንግስት ለሰብዓዊነት ሲባል መንግስት ግጭት የማቆም ውሳኔ ማሳለፉ ከትግራይ ክልል በኩልም በጎ ምላሽ መሰጠቱ ይታወሳል። ነገር ግን ውሳኔ ከተላላለፈበት ቀን አንስቶ እስከ ዛሬ ምንም አይነት ሰብዓዊ እርዳታ ወደ ትግራይ ክልል ሊገባ እንዳልቻለ…
" አፋር ውስጥ ጦርነቱ ቀጥሎ በሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ሰላም ሊኖር አይችልም " - አቶ ሰዒድ ሙሳ ኢብራሒም (የኤሬብቲ ጎሣ መሪ)
አፋር ክልል ውስጥ የቀጠለው ጦርነት " ለሰብዓዊነት ሲባል በታወጀው ግጭት ማቆም ውሳኔ " ላይ አደጋ መደቀኑን ዲፕሎማቶች ተናግረዋል።
ሮይተርስ ፤ አፋር ውስጥ ጦርነቱ መቀጠሉን 2 የሰብአዊ ርዳታ ሠራተኞች እንዳረጋገጡለት አስነብቧል።
በአፋር 6 ወረዳዎች በትግራይ ኃይሎች መያዛቸውን ዘገባው ገልጿል።
የአፋር ኤሬብቲ ጎሣ መሪ አቶ ሰዒድ ሙሳ ኢብራሒም ለሮይተርስ በሰጡት ቃል፥ " አፋር ውስጥ ጦርነቱ ቀጥሎ በሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ሰላም ሊኖር አይችልም " ሲሉ ተናግረዋል።
የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር አህመድ ሃሪፍ ፤ በትግራይ ኃይሎች ተይዘዋል ካሉት 6 ወረዳዎች 2ቱ ውስጥ ጦርነቱ መቀጠሉን፤ በክልሉ መዳረሻ ላይም በከፍተኛ ሁኔታ የትግራይ ኃይሎች እየተበራከቱ መሆናቸውን ተናግረዋል።
የህወሓት ቃል አቀባይ የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ በሰጡት ቃል በተጠቀሱት አካባቢዎች ውጊያ የለም ሲሉ አስተባብለዋል።
በአፋር ክልል አቅራቢያ ተዋጊዎቻቸውን እያሰፈሩ ነው ስለመባሉ ግን ማስተባበያ አልሰጡም ሲል ሮይተርስ ገልጿል። (Reuters.com / Deutsche Welle)
በሌላ መረጃ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ አስፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ከአፋር ክልል ፕሬዜዳንት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸው ታውቋል።
አምባሳደር ጃኮብሰን ፤ አሜሪካ በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል የገለፁ ሲሆን አቶ አወል አርባ ህወሓት እያደረሰ ነው ያሉትን ስቃይ የዓለም ህብረተሰብ በፅኑ ሊያወግዘው ይገባል ብለዋል።
@tikvahethiopia
አፋር ክልል ውስጥ የቀጠለው ጦርነት " ለሰብዓዊነት ሲባል በታወጀው ግጭት ማቆም ውሳኔ " ላይ አደጋ መደቀኑን ዲፕሎማቶች ተናግረዋል።
ሮይተርስ ፤ አፋር ውስጥ ጦርነቱ መቀጠሉን 2 የሰብአዊ ርዳታ ሠራተኞች እንዳረጋገጡለት አስነብቧል።
በአፋር 6 ወረዳዎች በትግራይ ኃይሎች መያዛቸውን ዘገባው ገልጿል።
የአፋር ኤሬብቲ ጎሣ መሪ አቶ ሰዒድ ሙሳ ኢብራሒም ለሮይተርስ በሰጡት ቃል፥ " አፋር ውስጥ ጦርነቱ ቀጥሎ በሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ሰላም ሊኖር አይችልም " ሲሉ ተናግረዋል።
የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር አህመድ ሃሪፍ ፤ በትግራይ ኃይሎች ተይዘዋል ካሉት 6 ወረዳዎች 2ቱ ውስጥ ጦርነቱ መቀጠሉን፤ በክልሉ መዳረሻ ላይም በከፍተኛ ሁኔታ የትግራይ ኃይሎች እየተበራከቱ መሆናቸውን ተናግረዋል።
የህወሓት ቃል አቀባይ የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ በሰጡት ቃል በተጠቀሱት አካባቢዎች ውጊያ የለም ሲሉ አስተባብለዋል።
በአፋር ክልል አቅራቢያ ተዋጊዎቻቸውን እያሰፈሩ ነው ስለመባሉ ግን ማስተባበያ አልሰጡም ሲል ሮይተርስ ገልጿል። (Reuters.com / Deutsche Welle)
በሌላ መረጃ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ አስፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ከአፋር ክልል ፕሬዜዳንት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸው ታውቋል።
አምባሳደር ጃኮብሰን ፤ አሜሪካ በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል የገለፁ ሲሆን አቶ አወል አርባ ህወሓት እያደረሰ ነው ያሉትን ስቃይ የዓለም ህብረተሰብ በፅኑ ሊያወግዘው ይገባል ብለዋል።
@tikvahethiopia
#GreyImport
ውፍረትን እና ቦርጭን መቀነስ ይፈልጋሉ?
ሙሉ ከወገብ በላይ (ቦዲ) - 950ብር
የቦርጭ ብቻ -650 ብር
ቦርጭን በአጭር ጊዜ የሚቀንስ እና ማራኪ-ቁመና የሚያላብስ ።
ስልክ፦ 0913979706 ያሉበት ድረስ ከነፃ ማድረሻ ጋር!
ተጨማሪ : የቴሌግራም አድራሻችን ይጎብኙ
( ክልል ከተሞች እንገኛለን ) @አ.አ = ቦሌ መዳሃንያለም
ውፍረትን እና ቦርጭን መቀነስ ይፈልጋሉ?
ሙሉ ከወገብ በላይ (ቦዲ) - 950ብር
የቦርጭ ብቻ -650 ብር
ቦርጭን በአጭር ጊዜ የሚቀንስ እና ማራኪ-ቁመና የሚያላብስ ።
ስልክ፦ 0913979706 ያሉበት ድረስ ከነፃ ማድረሻ ጋር!
ተጨማሪ : የቴሌግራም አድራሻችን ይጎብኙ
( ክልል ከተሞች እንገኛለን ) @አ.አ = ቦሌ መዳሃንያለም
#AtoGelesaDilbo
በኢህአዴግ የሽግግር ወቅት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀ መንበር የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የፓርላማ አባሉ አቶ ገላሳ ዲልቦ በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት መለያታቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀዋል።
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንዱ መስራች የሆኑት አቶ ገላሳ ዲልቦ ባለፈው ዓመት በነበረው ምርጫ የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ጎላኦዳ ቁምቢ መልካ በሎ ወረዳዎችን በመወከል በግል ተወዳድረው በማሸነፍ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ነበሩ።
አቶ ገላሳ ዲልቦ ፤ ለረጅም ዓመታት በስደት ኑሯቸውን በለንደን አድርገው የነበሩ ሲሆን ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ በውጭ አገራት የነበሩ ተቃዋሚ ኃይሎች ጥሪ ማድረጋቸውን ተከትሎ ወደ አገር ቤት ከተመለሱ አንጋፋ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ነበሩ።
አቶ ገላሳ ፤ የተወለዱት ምሥራቅ ወለጋ ነቀምቴ ከተማ ሲሆን አንደኛ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዚያው ነበር የተከታሉት።
በአውሮፓውያኑ 1974 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የገቡ ቢሆንም የመጀመሪያ ዓመት ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ ደርግ ሥልጣን መቆጣጠሩን ተከትሎ ለትግል ወደ ሶማሊያ መሄዳቸውን በወቅቱ ተናግረው ነበር።
ሆኖም የሶማሊያ መንግስት ወደ ሀገር ስለመለሳቸው በአገር ቤት የነበረውን የትጥቅ ትግል መቀላቀላቸውንና የትግል ሕይወታቸውም በዚያው እንደተጠነሰሰ በአንድ ወቅት ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በሽግግሩ ወቅት የኦነግ ሊቀ መንበር የነበሩት አቶ ገለሳ ፤ ከኦነግ ፓርቲ የወጡት በአውሮፓውያኑ 1998 የኦነግ መከፋፈልን ተከትሎ ሲሆን፣ "አባኦ ቃማ ጨኡምሳ" የሚባል ሌላኛውን የኦነግ ፓርቲን መስርተው በሊቀ መንበርነት ለረጅም ዓመታት ማገልግለላቸውን ቢቢሲ አስታውሷል።
አቶ ገለሳ ትላንት ለሊት በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
@tikvahethiopia
በኢህአዴግ የሽግግር ወቅት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀ መንበር የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የፓርላማ አባሉ አቶ ገላሳ ዲልቦ በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት መለያታቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀዋል።
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንዱ መስራች የሆኑት አቶ ገላሳ ዲልቦ ባለፈው ዓመት በነበረው ምርጫ የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ጎላኦዳ ቁምቢ መልካ በሎ ወረዳዎችን በመወከል በግል ተወዳድረው በማሸነፍ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ነበሩ።
አቶ ገላሳ ዲልቦ ፤ ለረጅም ዓመታት በስደት ኑሯቸውን በለንደን አድርገው የነበሩ ሲሆን ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ በውጭ አገራት የነበሩ ተቃዋሚ ኃይሎች ጥሪ ማድረጋቸውን ተከትሎ ወደ አገር ቤት ከተመለሱ አንጋፋ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ነበሩ።
አቶ ገላሳ ፤ የተወለዱት ምሥራቅ ወለጋ ነቀምቴ ከተማ ሲሆን አንደኛ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዚያው ነበር የተከታሉት።
በአውሮፓውያኑ 1974 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የገቡ ቢሆንም የመጀመሪያ ዓመት ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ ደርግ ሥልጣን መቆጣጠሩን ተከትሎ ለትግል ወደ ሶማሊያ መሄዳቸውን በወቅቱ ተናግረው ነበር።
ሆኖም የሶማሊያ መንግስት ወደ ሀገር ስለመለሳቸው በአገር ቤት የነበረውን የትጥቅ ትግል መቀላቀላቸውንና የትግል ሕይወታቸውም በዚያው እንደተጠነሰሰ በአንድ ወቅት ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በሽግግሩ ወቅት የኦነግ ሊቀ መንበር የነበሩት አቶ ገለሳ ፤ ከኦነግ ፓርቲ የወጡት በአውሮፓውያኑ 1998 የኦነግ መከፋፈልን ተከትሎ ሲሆን፣ "አባኦ ቃማ ጨኡምሳ" የሚባል ሌላኛውን የኦነግ ፓርቲን መስርተው በሊቀ መንበርነት ለረጅም ዓመታት ማገልግለላቸውን ቢቢሲ አስታውሷል።
አቶ ገለሳ ትላንት ለሊት በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#AtoGelesaDilbo በኢህአዴግ የሽግግር ወቅት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀ መንበር የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የፓርላማ አባሉ አቶ ገላሳ ዲልቦ በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት መለያታቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀዋል። የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንዱ መስራች የሆኑት አቶ ገላሳ ዲልቦ ባለፈው ዓመት በነበረው ምርጫ የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ጎላኦዳ ቁምቢ መልካ በሎ ወረዳዎችን በመወከል በግል ተወዳድረው…
#DrAbiyAhmed
የአቶ ገለሳ ዲልቦ ህልፈትን ተከትሎ የኢትዮጵያው ጠ/ሚ ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
" አቶ ገለሳ ከተማሪዎች ንቅናቄ ጀምሮ ለኦሮሞ ሕዝብ ነጻነት እና እኩልነት ታግለዋል ያሉት " ዶ/ር ዐቢይ ፤ " በተለይ ሶማሌ በነበራቸው የትግል ቆይታ ብዙ መከራ እና ችግር እንዳሳለፉ አጫውተውኝ ነበር " ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ " በቅርቡ በለውጡ አመራር በተደረገላቸው ግብዣ የሰላማዊ ትግል ጉዞ መርጠው ወደ ሀገራቸው ተመልሰው በሰላማዊ መንገድ መታገል ከመጀመራቸውም ባሻገር በ2013 ምርጫ በግል ተወዳድረው የፓርላማ አባል ለመሆንም ችለዋል " ሲሉ ገልፀዋል።
" በትግል ውጣ ውረድ ውስጥ የገጠማቸውን በጎ እና ክፉ ለማሄስ እና ወጣቶች ከሁለቱም እንዲማሩ ለማድረግ ይተጉ ነበር " ያሉት ዶ/ር ዐቢይ ፤ " አቶ ገላሳ ዝምተኛ፤ አስተዋይ፤ ምክንያታዊ እና ለሰላማዊ ንግግር እጅግ የሚያመች ሰብእና የተላበሱ ግለሰብ ነበሩ ፤ ያጣናቸው ይበልጥ በሚያስፈልጉን ጊዜ ነው። " ሲሉ ገልፀዋቸዋልም
@tikvahethiopia
የአቶ ገለሳ ዲልቦ ህልፈትን ተከትሎ የኢትዮጵያው ጠ/ሚ ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
" አቶ ገለሳ ከተማሪዎች ንቅናቄ ጀምሮ ለኦሮሞ ሕዝብ ነጻነት እና እኩልነት ታግለዋል ያሉት " ዶ/ር ዐቢይ ፤ " በተለይ ሶማሌ በነበራቸው የትግል ቆይታ ብዙ መከራ እና ችግር እንዳሳለፉ አጫውተውኝ ነበር " ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፥ " በቅርቡ በለውጡ አመራር በተደረገላቸው ግብዣ የሰላማዊ ትግል ጉዞ መርጠው ወደ ሀገራቸው ተመልሰው በሰላማዊ መንገድ መታገል ከመጀመራቸውም ባሻገር በ2013 ምርጫ በግል ተወዳድረው የፓርላማ አባል ለመሆንም ችለዋል " ሲሉ ገልፀዋል።
" በትግል ውጣ ውረድ ውስጥ የገጠማቸውን በጎ እና ክፉ ለማሄስ እና ወጣቶች ከሁለቱም እንዲማሩ ለማድረግ ይተጉ ነበር " ያሉት ዶ/ር ዐቢይ ፤ " አቶ ገላሳ ዝምተኛ፤ አስተዋይ፤ ምክንያታዊ እና ለሰላማዊ ንግግር እጅግ የሚያመች ሰብእና የተላበሱ ግለሰብ ነበሩ ፤ ያጣናቸው ይበልጥ በሚያስፈልጉን ጊዜ ነው። " ሲሉ ገልፀዋቸዋልም
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#AtoGelesaDilbo በኢህአዴግ የሽግግር ወቅት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀ መንበር የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የፓርላማ አባሉ አቶ ገላሳ ዲልቦ በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት መለያታቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀዋል። የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንዱ መስራች የሆኑት አቶ ገላሳ ዲልቦ ባለፈው ዓመት በነበረው ምርጫ የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ጎላኦዳ ቁምቢ መልካ በሎ ወረዳዎችን በመወከል በግል ተወዳድረው…
#Update
የአቶ ገለሳ ዲልቦ ስርዓተ ቀብር የፊታችን ቅዳሜ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈፀም የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ገለፀ።
አቶ ገላሳ ከኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባልነታቸው ባለፈ በምክር ቤቱ የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ም/ሰብሳቢም ነበሩ።
በአቶ ገላሳ ዲልቦ ህልፈት ሀዘኑን የገለፀው ም/ቤቱ የቀብር ስነ-ስርዓታቸው የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 24/ 2014 ዓ.ም በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
የአቶ ገለሳ ዲልቦ ስርዓተ ቀብር የፊታችን ቅዳሜ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈፀም የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ገለፀ።
አቶ ገላሳ ከኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባልነታቸው ባለፈ በምክር ቤቱ የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ም/ሰብሳቢም ነበሩ።
በአቶ ገላሳ ዲልቦ ህልፈት ሀዘኑን የገለፀው ም/ቤቱ የቀብር ስነ-ስርዓታቸው የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 24/ 2014 ዓ.ም በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
#CHINA #USA
ቻይና ለአሜሪካ ባለስልጣት የቪዛ አገልግሎት ላለመስጠት ወሰነች።
ይህ ውሳኔ አሜሪካ ለቻይና ባለሰልጣናት ቪዛ እንደማትሰጥ ከገለፀች በኃላ በቻይና የተሰጠ ተመሳሳይ የአፀፋ ምላሽ ነው።
አሜሪካ ሰኞ ዕለት በሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ረገጣዎች ላይ እጃቸው አለበት ባለቻቸው የቻይና ባለስልጣናት ላይ ነው የቪዛ እገዳ ጥላ ነበር።
መረጃው የአል ዓይን ኒውስ ነው።
@tikvahethiopia
ቻይና ለአሜሪካ ባለስልጣት የቪዛ አገልግሎት ላለመስጠት ወሰነች።
ይህ ውሳኔ አሜሪካ ለቻይና ባለሰልጣናት ቪዛ እንደማትሰጥ ከገለፀች በኃላ በቻይና የተሰጠ ተመሳሳይ የአፀፋ ምላሽ ነው።
አሜሪካ ሰኞ ዕለት በሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ረገጣዎች ላይ እጃቸው አለበት ባለቻቸው የቻይና ባለስልጣናት ላይ ነው የቪዛ እገዳ ጥላ ነበር።
መረጃው የአል ዓይን ኒውስ ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#MinjarShenkora📍 በምንጃር ሸንኮራ በተፈፀመ ጥቃት የሰው ህይወት አለፈ። በወረዳው " አሞራ ቤት ቀበሌ " ላይ ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለው ጥቃት በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል። ጥቃቱ ከኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ በሆነዉ አሞራቤት ቀበሌ " አዉራ ጎዳና መንደር ትናንት ከሰዓት የተፈፀመ ሲሆን የሰው ህይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል ከሚል መረጃ ውጭ ምን ያህል የሚለው አልታወቀም። …
የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ምን አሉ ?
የኦሮሚያ ክልል ባወጣው መግለጫ መጋቢት 20 ቀን 2014 በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ቆርኬ/አውራ ጎዳና ምንጃር ውስጥ ይንቀሳቀሳሉ ያላቸው " ጽንፈኛ ኃይሎች " በጉዞ ላይ በነበሩ የህዝብ ሚሊሻና የፌዴራል ፖሊስ ላይ ዘግናኝ ጥቃት ፈፅመዋል ብሏል።
ክልሉ ፤ " ...እነዚህ ጽንፈኛ ኃይሎች የፈፀሙት እኩይ ተግባርና ሴራ የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች ዘላቂ አብሮነትና ሁለንተናዊ ብልጽግና ጉዞን ለማደናቀፍ የተወጠነ የጥፋት ዕቅድ አካል መሆኑን እንገነዘባለን " ብሏል።
ከሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ጋር በመተባበርም በህግ ፊት አቅርበን ተገቢና ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ለማድረግ በቁርጠኛ ነን ሲል አሳውቋል።
ከአማራ ክልል ጋር በመሆንም ጥቃቱ በደረሰበት ቦታ ላይ ክትትል በማድረግ ወንጀለኞችን ህግ ፊት ለማቅረብ እየተሠራ ነው ብሏል።
የአማራ ክልል በበኩሉ " ጽንፈኞችና ፀረ ሰላም " ናቸው ያላቸው የጥፋት ኃይሎች በአማራ ክልል ሕዝብ እና በአጎራባች ክልል ህዝብ መካከል ግጭት ለመፍጠርና የክልሉን ህዝብ ማኅበራዊ እረፍት ለመንሳት በክልሉ አንዳንድ አካባቢዎች ግጭት ለማጫር ተንቀሳቅሰዋል፤ እየተንቀሳቀሱም ይገኛሉ ብሏል።
እነዚህ ኃይሎች ፦
👉 በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ጃዊ ወረዳ ክልሉ በሚዋሰንባቸው የቤኒሻንጉል ክልል መተከል ዞን በላያ እና አካባቢው፤
👉 በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በመልካ ጅሎና ሲናናጆ ቀበሌ
👉 በማእከላዊ ጎንደር ዞን በአንድ አንድ አካባቢዎች በወንድማማቾችና እህትማማቾች መካከል በአንድነትና በፍቅር ለሺ ዘመናት አብሮ በኖረው የአማራ ህዝብ መካከል እንዲሁም ከኦሮሞ እና ከጉሙዝ ሕዝብ ጋር የግጭት ሙከራ አድርገዋል ብሏል።
ያንብቡ : telegra.ph/Oromia-Amhara-03-30
@tikvahethiopia
የኦሮሚያ ክልል ባወጣው መግለጫ መጋቢት 20 ቀን 2014 በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ቆርኬ/አውራ ጎዳና ምንጃር ውስጥ ይንቀሳቀሳሉ ያላቸው " ጽንፈኛ ኃይሎች " በጉዞ ላይ በነበሩ የህዝብ ሚሊሻና የፌዴራል ፖሊስ ላይ ዘግናኝ ጥቃት ፈፅመዋል ብሏል።
ክልሉ ፤ " ...እነዚህ ጽንፈኛ ኃይሎች የፈፀሙት እኩይ ተግባርና ሴራ የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች ዘላቂ አብሮነትና ሁለንተናዊ ብልጽግና ጉዞን ለማደናቀፍ የተወጠነ የጥፋት ዕቅድ አካል መሆኑን እንገነዘባለን " ብሏል።
ከሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ጋር በመተባበርም በህግ ፊት አቅርበን ተገቢና ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ለማድረግ በቁርጠኛ ነን ሲል አሳውቋል።
ከአማራ ክልል ጋር በመሆንም ጥቃቱ በደረሰበት ቦታ ላይ ክትትል በማድረግ ወንጀለኞችን ህግ ፊት ለማቅረብ እየተሠራ ነው ብሏል።
የአማራ ክልል በበኩሉ " ጽንፈኞችና ፀረ ሰላም " ናቸው ያላቸው የጥፋት ኃይሎች በአማራ ክልል ሕዝብ እና በአጎራባች ክልል ህዝብ መካከል ግጭት ለመፍጠርና የክልሉን ህዝብ ማኅበራዊ እረፍት ለመንሳት በክልሉ አንዳንድ አካባቢዎች ግጭት ለማጫር ተንቀሳቅሰዋል፤ እየተንቀሳቀሱም ይገኛሉ ብሏል።
እነዚህ ኃይሎች ፦
👉 በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ጃዊ ወረዳ ክልሉ በሚዋሰንባቸው የቤኒሻንጉል ክልል መተከል ዞን በላያ እና አካባቢው፤
👉 በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በመልካ ጅሎና ሲናናጆ ቀበሌ
👉 በማእከላዊ ጎንደር ዞን በአንድ አንድ አካባቢዎች በወንድማማቾችና እህትማማቾች መካከል በአንድነትና በፍቅር ለሺ ዘመናት አብሮ በኖረው የአማራ ህዝብ መካከል እንዲሁም ከኦሮሞ እና ከጉሙዝ ሕዝብ ጋር የግጭት ሙከራ አድርገዋል ብሏል።
ያንብቡ : telegra.ph/Oromia-Amhara-03-30
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች ምን አሉ ? የኦሮሚያ ክልል ባወጣው መግለጫ መጋቢት 20 ቀን 2014 በምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ቆርኬ/አውራ ጎዳና ምንጃር ውስጥ ይንቀሳቀሳሉ ያላቸው " ጽንፈኛ ኃይሎች " በጉዞ ላይ በነበሩ የህዝብ ሚሊሻና የፌዴራል ፖሊስ ላይ ዘግናኝ ጥቃት ፈፅመዋል ብሏል። ክልሉ ፤ " ...እነዚህ ጽንፈኛ ኃይሎች የፈፀሙት እኩይ ተግባርና ሴራ የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች ዘላቂ አብሮነትና…
#Update
🗣 የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ቦሰት ለቪኦኤ ፦
" አውራ ጎዳና የምትባለው የአሞራ ቤት ቀበሌ መንደር ነች። ሰው ከፊል አርሶ አደር የሆነ በንግድም ጭምር የሚተዳደር ነው።
በዕለቱ ጥዋት አካባቢ አንዳንድ ምልክቶች ነበሩ 4 ሰዓት አካባቢ ጀምሮ ከዛ በኃላ ወደ ቀን 7 ሰዓት አካባቢ ጀምሮ መሳሪያ የጫኑ በልዩ ልዩ በአይሱዙ ፣ በመሳሰሉ መኪናዎች ጭነው የመጡ ሰዎች አልፍ ሲልም የመንግስት ተሽከርካሪ ጭምር የተጠቀሙ ሰዎች ናቸው የመጡት።
የቡድን መሳሪያም አጥምደው ነው የመጡት መጀመሪያ ላይ በአውራ ጎዳና ከተማ ውስጥ አለፉ ከዛ መጨረሻ ላይ ዳር ላይ ሲደርሱ የፌዴራል ፖሊስ ምንድነው ሲላቸው መጀመሪያ እሱን ገደሉ ከዛ ተመልሰው ወደ ማህበረስቡ ገቡና ወደ 8 ሰዓት አካባቢ በጣም የጦፈ ጦርነት ውስጥ ነበር የተገባው።
አመሻሽ 12 ሰዓት አካባቢ ነው ተኩስ እየቆመ የመጣው ፤ ድንገቴ ስለሆነ ሰውም ባላሰበበት ሰዓት ስለሆነ ከባድ ችግር ነበር የነበረው።
እንደምንም ብሎ የአካባቢው ማህበረሰብ እራሱን ለማዳን ጥረት አድርጎ ሴቶች እና ህፃናትን አሽሽቶ ሌላውን አካል እዛው ባለበት ለማድረግ ተሞክሯል።
የአካል ጉዳት ፣ የሞት ፣ የንብረት ጉዳት ና መፈናቀል ጭምር ነው የተፈጠረው። "
🗣 በኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አባቡ ዋቆ ለቢቢሲ ፦
" ... ከአጎራባቹ የአማራ ክልል አካባቢ የመጣ ታጣቂ ቡድን በዞኑ የፀጥታ ኃይሎች ላይ ጥቃት ፈጽሞ ጉዳት አድርሷል።
የብሔር ግጭት መፍጠር የሚፈልጉ በኦሮሚያ እና አማራ ድንበር ላይ የሚንቀሳቀስ የተደራጀ ጽንፈኛ ኃይል ሊሆን ይችላል።
ጥቃት ፈጻሚው ቡድን ማንነቱ የማይታወቅ ነው።
በጥቃቱ ጉዳት የደረሰባቸው የፀጥታ አባላት ለሥራ ጉዳይ ተሰማርተው በቡድን እየተመለሱ ሳለ ነው በተፈጸመባቸው ድንገተኛ ጥቃት ከመካከላቸው 18ቱ የተገደሉት እና 15 ደግሞ የቆሰሉት። "
🗣 የምሥራቅ ሸዋ ፖሊስ አዛዥ ኤቢሳ አሰፋ ለኦቢኤን ፦
አዛዡ ፤ በጥቃቱ 26 ሰዎች ተገድለዋል ብለዋል ፤ ጥቃቱን ያደረሰውን ቡድን ማንነት አልገለፁም። ነገር ግን የተደራጀ እና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ የታጠቀ ነው " ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
@tikvahethiopia
🗣 የምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ቦሰት ለቪኦኤ ፦
" አውራ ጎዳና የምትባለው የአሞራ ቤት ቀበሌ መንደር ነች። ሰው ከፊል አርሶ አደር የሆነ በንግድም ጭምር የሚተዳደር ነው።
በዕለቱ ጥዋት አካባቢ አንዳንድ ምልክቶች ነበሩ 4 ሰዓት አካባቢ ጀምሮ ከዛ በኃላ ወደ ቀን 7 ሰዓት አካባቢ ጀምሮ መሳሪያ የጫኑ በልዩ ልዩ በአይሱዙ ፣ በመሳሰሉ መኪናዎች ጭነው የመጡ ሰዎች አልፍ ሲልም የመንግስት ተሽከርካሪ ጭምር የተጠቀሙ ሰዎች ናቸው የመጡት።
የቡድን መሳሪያም አጥምደው ነው የመጡት መጀመሪያ ላይ በአውራ ጎዳና ከተማ ውስጥ አለፉ ከዛ መጨረሻ ላይ ዳር ላይ ሲደርሱ የፌዴራል ፖሊስ ምንድነው ሲላቸው መጀመሪያ እሱን ገደሉ ከዛ ተመልሰው ወደ ማህበረስቡ ገቡና ወደ 8 ሰዓት አካባቢ በጣም የጦፈ ጦርነት ውስጥ ነበር የተገባው።
አመሻሽ 12 ሰዓት አካባቢ ነው ተኩስ እየቆመ የመጣው ፤ ድንገቴ ስለሆነ ሰውም ባላሰበበት ሰዓት ስለሆነ ከባድ ችግር ነበር የነበረው።
እንደምንም ብሎ የአካባቢው ማህበረሰብ እራሱን ለማዳን ጥረት አድርጎ ሴቶች እና ህፃናትን አሽሽቶ ሌላውን አካል እዛው ባለበት ለማድረግ ተሞክሯል።
የአካል ጉዳት ፣ የሞት ፣ የንብረት ጉዳት ና መፈናቀል ጭምር ነው የተፈጠረው። "
🗣 በኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አባቡ ዋቆ ለቢቢሲ ፦
" ... ከአጎራባቹ የአማራ ክልል አካባቢ የመጣ ታጣቂ ቡድን በዞኑ የፀጥታ ኃይሎች ላይ ጥቃት ፈጽሞ ጉዳት አድርሷል።
የብሔር ግጭት መፍጠር የሚፈልጉ በኦሮሚያ እና አማራ ድንበር ላይ የሚንቀሳቀስ የተደራጀ ጽንፈኛ ኃይል ሊሆን ይችላል።
ጥቃት ፈጻሚው ቡድን ማንነቱ የማይታወቅ ነው።
በጥቃቱ ጉዳት የደረሰባቸው የፀጥታ አባላት ለሥራ ጉዳይ ተሰማርተው በቡድን እየተመለሱ ሳለ ነው በተፈጸመባቸው ድንገተኛ ጥቃት ከመካከላቸው 18ቱ የተገደሉት እና 15 ደግሞ የቆሰሉት። "
🗣 የምሥራቅ ሸዋ ፖሊስ አዛዥ ኤቢሳ አሰፋ ለኦቢኤን ፦
አዛዡ ፤ በጥቃቱ 26 ሰዎች ተገድለዋል ብለዋል ፤ ጥቃቱን ያደረሰውን ቡድን ማንነት አልገለፁም። ነገር ግን የተደራጀ እና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ የታጠቀ ነው " ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
@tikvahethiopia