TIKVAH-ETHIOPIA
#አሁን የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህዝብ ተወካዮች ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ ለመስጠት በምክር ቤቱ ተገኝተዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት የምክር ቤቱ አባላት የተለያዩ ጥያቄዎችን እያቀረቡ ይገኛሉ። @tikvahethiopia
" ነዳጁንም ቦቴውንም ውረሱት ብለናል " - ዶ/ር ዐቢይ አህመድ
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እየሰጡት ባለው ማብራሪያ " ነዳጅ ከኢትዮጵያ አውጥተው ወደ ጎረቤት ሃገር ወስደው የሚሸጡ ዘራፊዎች አሉ " ብለዋል።
" ከራሳችን አልፍ ጎረቤት ሀገር ልንደጉም አንችልም " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ " የሁሉም ክልል ሚሊሻዎች ልዩ ሃይሎች ፤ፖሊሶች ከሃገር የሚወጣ ነዳጅ ካገኛችሁ ነዳጁንም ቦቴውንም ውረሱ ብለናል " ሲሉ ለምክር ቤቱ ተናግረዋል።
@tikvahethiopia
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እየሰጡት ባለው ማብራሪያ " ነዳጅ ከኢትዮጵያ አውጥተው ወደ ጎረቤት ሃገር ወስደው የሚሸጡ ዘራፊዎች አሉ " ብለዋል።
" ከራሳችን አልፍ ጎረቤት ሀገር ልንደጉም አንችልም " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ " የሁሉም ክልል ሚሊሻዎች ልዩ ሃይሎች ፤ፖሊሶች ከሃገር የሚወጣ ነዳጅ ካገኛችሁ ነዳጁንም ቦቴውንም ውረሱ ብለናል " ሲሉ ለምክር ቤቱ ተናግረዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ' ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ' ትላንት በራሱ ቡድን የተተከለውን የመጀመሪያ የኔትዎርክ ጣቢያ በተሳካ ሁኔታ አጠናቆ ለሥራ ዝግጁ ማድረጉን አሳውቆናል። የመጀመሪያው ጣቢያ የተተከለው በአዲስ አበባ ነው። ድርጅቱ ፥ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ ውስጥ ለመግባት ፍቃድ ሲያገኝ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ኔትወርክ ለመገንባት ቃል ገብቶ እንደነበር አስታውሷል። በራሱ ቡድን የተተከለው የመጀመሪያ…
#አሁን
አሁን ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የመጀመሪውን ዳታ ሴንተሩን አስመልክቶ ለሚዲያዎች ገለፃ ያደርጋል።
በስፍራው የሚገኙ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት ገለፃውን ተከታትለው ዝርዝር መረጃው ይልኩላችኃል።
@tikvahethiopia
አሁን ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የመጀመሪውን ዳታ ሴንተሩን አስመልክቶ ለሚዲያዎች ገለፃ ያደርጋል።
በስፍራው የሚገኙ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት ገለፃውን ተከታትለው ዝርዝር መረጃው ይልኩላችኃል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ETHIOPIA የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነርነት ከቀረቡት ዕጩዎች መካከል 42ቱን መለየቱን የም/ቤቱ አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ ዛሬ አሳውቀዋል። አቶ ታገሰ ፥ ከመላው የሀገሪቱ ክፍሎች 632 የእጩ ኮሚሽነሮች ጥቆማ መቅረባቸውንና አብዛኛዎቹ ስራውን ለመስራት የሚያስችል ልምድና ዕውቀት ያላቸው መሆኑን መገንዘብ መቻሉን ጠቁመዋል፡፡ አዋጁ ለአፈ-ጉባኤውና ለአፈ…
#አሁን
በቅርቡ ለተሾሙ የሚሲዮን መሪዎች የተዘጋጀ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፤ በቅርቡ በተለያዩ ሀገራት ለተሾሙ የሚሲዮን መሪዎች እንዲሁም በዋናው መ/ቤት በተለያዩ የስራ ኃላፊነት ላይ ለተመደቡ የስራ ኃላፊዎች ያዘጋጀው ስልጠና ዛሬ መሰጠት መጀመሩን ገልጿል።
በቅርቡ ጄነራል ባጫ ደበሌ ፣ ጄነራል ሀሰን ኢብራሂም ፣ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ፣ አቶ ደሴ ዳልኬ እና አቶ ተፈራ ደርበውን ጨምሮ ሌሎችም ግለሰቦች የባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት ሹመት እንደተሰጣቸው እንዲሁም ሌሎችም ግለሰቦች በአምባሳደርነት ሹመት እንደተሰጣቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
በቅርቡ ለተሾሙ የሚሲዮን መሪዎች የተዘጋጀ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፤ በቅርቡ በተለያዩ ሀገራት ለተሾሙ የሚሲዮን መሪዎች እንዲሁም በዋናው መ/ቤት በተለያዩ የስራ ኃላፊነት ላይ ለተመደቡ የስራ ኃላፊዎች ያዘጋጀው ስልጠና ዛሬ መሰጠት መጀመሩን ገልጿል።
በቅርቡ ጄነራል ባጫ ደበሌ ፣ ጄነራል ሀሰን ኢብራሂም ፣ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ፣ አቶ ደሴ ዳልኬ እና አቶ ተፈራ ደርበውን ጨምሮ ሌሎችም ግለሰቦች የባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት ሹመት እንደተሰጣቸው እንዲሁም ሌሎችም ግለሰቦች በአምባሳደርነት ሹመት እንደተሰጣቸው ይታወሳል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የምክር ቤት አባላት ምን ጠየቁ ? ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ከፓርላማ አባላት በርካታ ጥያቄ ተነስቶላቸው በአሁን ሰዓት ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ። ከፓርላማ አባላት መካከል አቶ ክርስቲያን ታደለ መንግስት በእነ አቶ ስብሃት ነጋ ላይ የተነሰረተውን ክስ ያቋረጠው ከህግ አግባብና ከህገመንግስቱ በሚጣረስ መልኩ ስለሆነ ማስተካከያ እንዲያደርግ ጠይቀዋል። አቶ ክርስቲያን ፥ " መንግስት መጀመሪያ ዜናውን…
ድርድርን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምን አሉ ?
ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፦
" እስካሁን የተደረገ ድርድር የለም፤ እስከዚህ ደቂቃ ድረስ ፤ ስለድርድር ብዙ ሲወራ ሰማለሁ ግን እስካሁን ድርድር አላደረግንም፤ አላደረግንም ማለት እስከነአካቴው ድርድር የሚባል ነገር አይኖርም ማለት አይደለም።
ድርድር ፣ ውይይት ማለት ችግር ተወግዷል ማለት ሳይሆን ችግር ለማስወገድ አማራጭ Alternative መንገድ አለው ወይ ብሎ ማየት ነው።
በድርድርም ኢትዮጵያን ነው የምናፀናው ፣በንትርክም ኢትዮጵያን ነው የምናፀናው በውጊያም ዋጋ የምንከፍለው ኢትዮጵያን ለማፅናት ነው። ኢትዮጵያን ለማፅናት ህይወታችንን ገንዘባችንን የምንገብር ከሆነ ኢትዮጵያን ለማፅናት ስሜቶቻችን አምቀን መነጋገር የሚቻል ከሆነ በደስታ ማየት ጥሩ ነው። "
@tikvahethiopia
ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፦
" እስካሁን የተደረገ ድርድር የለም፤ እስከዚህ ደቂቃ ድረስ ፤ ስለድርድር ብዙ ሲወራ ሰማለሁ ግን እስካሁን ድርድር አላደረግንም፤ አላደረግንም ማለት እስከነአካቴው ድርድር የሚባል ነገር አይኖርም ማለት አይደለም።
ድርድር ፣ ውይይት ማለት ችግር ተወግዷል ማለት ሳይሆን ችግር ለማስወገድ አማራጭ Alternative መንገድ አለው ወይ ብሎ ማየት ነው።
በድርድርም ኢትዮጵያን ነው የምናፀናው ፣በንትርክም ኢትዮጵያን ነው የምናፀናው በውጊያም ዋጋ የምንከፍለው ኢትዮጵያን ለማፅናት ነው። ኢትዮጵያን ለማፅናት ህይወታችንን ገንዘባችንን የምንገብር ከሆነ ኢትዮጵያን ለማፅናት ስሜቶቻችን አምቀን መነጋገር የሚቻል ከሆነ በደስታ ማየት ጥሩ ነው። "
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ድርድርን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምን አሉ ? ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ፦ " እስካሁን የተደረገ ድርድር የለም፤ እስከዚህ ደቂቃ ድረስ ፤ ስለድርድር ብዙ ሲወራ ሰማለሁ ግን እስካሁን ድርድር አላደረግንም፤ አላደረግንም ማለት እስከነአካቴው ድርድር የሚባል ነገር አይኖርም ማለት አይደለም። ድርድር ፣ ውይይት ማለት ችግር ተወግዷል ማለት ሳይሆን ችግር ለማስወገድ አማራጭ Alternative መንገድ አለው…
#ተጨማሪ
ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ስለ ድርድር የተናገሩት ፦
" ... አንድ የእስራኤል ፕሬዜዳንት በአንድ ወቅት ያሉትን ማስታወስ ፈልጋለሁ፤ እኚህ ፕሬዜዳንይ እስራኤል እየተዋጉ ከሀማሶች ጋር ከሂዝቦላህ ጋር ይደራደራሉ።
በነገራችን ላይ TPLF ከኦነግ ጋር ይደራደር ነበር፣ ደርግ ከሻዕቢያ እና TPLF ጋር ይደራደር ነበር ድርድር ማለት እርቅ ማለት አይደለም። ድርድር ውስጥ ብዙ የሚገኙ ነገሮች አሉ። ከምሳሌ ... ምሳሌው ይቅርብኝ ግን አሉ ጥቅሞች።
እናም እኚህ የእስራኤል ፕሬዜዳንት በጦርነት ጊዜ ምንም የሰላም ጫላንጭል እንደሌለ ሰላም ተስፋ እንደሌለው አስበን ጨክነን እንዋጋለን ፤ በድርድር ጊዜ ተጋጭተን እንደማናውቅ ጦርነት የሚባል እንዳልነበር በሰከነ መንፈስ እንደራደራለን ሁለቱንም የምናደርገው ለእስራኤል ጥቅም ነው ብለዋል።
እኛ በውጊያው ጊዜ የነበረን አቋም እና ሂደት ለምክር ቤት መግለፅ አይጠበቅብኝም አቋማችን ግልፅ ነው። በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ምንም የማንደራደር መሆኑ ግልፅ ነው።
አሁንም የምናደርገው የዛ ተገላቢጦሽ ሆኖ መታየት አለበት። ታስታውሳላችሁ በዝግ ስንወያይ ኢትዮጵያን አፍርሰው እነዚህ ሰዎች አዲስ አበባ አይገቡም ብያቹ ነበር በቲቪ አልተላለፈም ያ ውይይት ነበራችሁ ብዙዎቻችሁ ያኔ የተወያየነው ነገር ነው ተፈፅሞ ያየነው።
አሁንም #በድርድር የሚባል ነገር ካለ በዛው sprint ማየት ጥሩ ነው። የሰላም አማራጭ ካለ ፤ TPLF ቀልብ ከገዛ በጦርነት እንደማያዋጣው እንደማያሸንፍ ከተገነዘበ እኛ በደስታ ነው የምናየው። "
@tikvahethiopia
ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ስለ ድርድር የተናገሩት ፦
" ... አንድ የእስራኤል ፕሬዜዳንት በአንድ ወቅት ያሉትን ማስታወስ ፈልጋለሁ፤ እኚህ ፕሬዜዳንይ እስራኤል እየተዋጉ ከሀማሶች ጋር ከሂዝቦላህ ጋር ይደራደራሉ።
በነገራችን ላይ TPLF ከኦነግ ጋር ይደራደር ነበር፣ ደርግ ከሻዕቢያ እና TPLF ጋር ይደራደር ነበር ድርድር ማለት እርቅ ማለት አይደለም። ድርድር ውስጥ ብዙ የሚገኙ ነገሮች አሉ። ከምሳሌ ... ምሳሌው ይቅርብኝ ግን አሉ ጥቅሞች።
እናም እኚህ የእስራኤል ፕሬዜዳንት በጦርነት ጊዜ ምንም የሰላም ጫላንጭል እንደሌለ ሰላም ተስፋ እንደሌለው አስበን ጨክነን እንዋጋለን ፤ በድርድር ጊዜ ተጋጭተን እንደማናውቅ ጦርነት የሚባል እንዳልነበር በሰከነ መንፈስ እንደራደራለን ሁለቱንም የምናደርገው ለእስራኤል ጥቅም ነው ብለዋል።
እኛ በውጊያው ጊዜ የነበረን አቋም እና ሂደት ለምክር ቤት መግለፅ አይጠበቅብኝም አቋማችን ግልፅ ነው። በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ምንም የማንደራደር መሆኑ ግልፅ ነው።
አሁንም የምናደርገው የዛ ተገላቢጦሽ ሆኖ መታየት አለበት። ታስታውሳላችሁ በዝግ ስንወያይ ኢትዮጵያን አፍርሰው እነዚህ ሰዎች አዲስ አበባ አይገቡም ብያቹ ነበር በቲቪ አልተላለፈም ያ ውይይት ነበራችሁ ብዙዎቻችሁ ያኔ የተወያየነው ነገር ነው ተፈፅሞ ያየነው።
አሁንም #በድርድር የሚባል ነገር ካለ በዛው sprint ማየት ጥሩ ነው። የሰላም አማራጭ ካለ ፤ TPLF ቀልብ ከገዛ በጦርነት እንደማያዋጣው እንደማያሸንፍ ከተገነዘበ እኛ በደስታ ነው የምናየው። "
@tikvahethiopia
" ወሬው ሀሰት ነው " - የአሜሪካ ኤምባሲ
የአሜሪካን ኤምባሲ በትግራይ ክልል መዲና መቐለ ጊዜያዊ የቆንፅላ ፅኅፈት ቤት ከፍቷል ተብሎ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ የተሰራጨው መረጃ ሀሰት ነው ሲል አሳውቋል።
ኤምባሲው ይህንን ያለው ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ በሰጠው ቃል ነው።
ከዛሬ ጥዋት ጀምሮ የአሜሪካ ኤምባሲ በ #መቐለ የቆንፅላ አገልግሎት የሚሰጥ ጊዜያዊ ቢሮ ከፍቷል የሚል ወሬ ሲሰራጭ ነበር።
የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ፅ/ቤት ወሬ ሀሰት ነው ሲል አሳውቋል።
@tikvahethiopia
የአሜሪካን ኤምባሲ በትግራይ ክልል መዲና መቐለ ጊዜያዊ የቆንፅላ ፅኅፈት ቤት ከፍቷል ተብሎ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ የተሰራጨው መረጃ ሀሰት ነው ሲል አሳውቋል።
ኤምባሲው ይህንን ያለው ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ በሰጠው ቃል ነው።
ከዛሬ ጥዋት ጀምሮ የአሜሪካ ኤምባሲ በ #መቐለ የቆንፅላ አገልግሎት የሚሰጥ ጊዜያዊ ቢሮ ከፍቷል የሚል ወሬ ሲሰራጭ ነበር።
የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ፅ/ቤት ወሬ ሀሰት ነው ሲል አሳውቋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#አሁን አሁን ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የመጀመሪውን ዳታ ሴንተሩን አስመልክቶ ለሚዲያዎች ገለፃ ያደርጋል። በስፍራው የሚገኙ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት ገለፃውን ተከታትለው ዝርዝር መረጃው ይልኩላችኃል። @tikvahethiopia
#Update
ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ መግለጫ ፦
• ከፊታችን ሚያዝያ 1ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ የተመረጡ የቴሌኮም አገልግሎቶችን መስጠት ይጀምራል። ከሚጀመሩ አገልግሎቶች መካከል ፦
- የጽሁፍ አገልግሎት፣
- የዳታ፣
- የድምጽ በአገር ውስጥ እና በአለም አቀፍ የቴሎኮም አገልግሎቶች ናቸው።
• ከሰኔ በኋላ ሁሉንም የቴሌኮም አገልግሎቶችን መስጠት ይጀመራል።
• አዲስ አበባ ፣ ባህርዳር ፣ ጎንደር ፣ ደሴ ኮምቦልቻ ፣ ሀረር ፣ ድሬዳዋና ጅግጅጋ አገልግሎቶቹ ከሚጀመርባቸው አካባቢዎች ዋነኞቹ ናቸው።
• በ07 መነሻ ኮድ አገልግሎት ይሰጣል።
• የኢትዮ ቴሌኮምን የቴሌኮሙንኬሽን መሰረተ ልማቶች ለመጠቀም ድርድሮች እየተደረጉ ነው።
• በያዝነው የፈረንጆቹ 2022 ዓመት ውስጥ 2 ተጨማሪ የመረጃ ማዕከላት በአዲስ አበባ እና አዳማ ከተሞች ይገነባል።
• በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ ከኢትዮጵያ አጠቃላይ የህዝብ ብዛት ውስጥ ለግማሹ ህዝብ የቴሌኮም አገልግሎት ለመስጠት እቅድ አለው። በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ውስጥ 98% ለሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን አገልግሎት የመስጠት እቅድ ተይዟል።
#አልዓይን
ፎቶ ፦ ከቲክቫህ ቤተሰብ አባላት
@tikvahethiopia
ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ መግለጫ ፦
• ከፊታችን ሚያዝያ 1ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ የተመረጡ የቴሌኮም አገልግሎቶችን መስጠት ይጀምራል። ከሚጀመሩ አገልግሎቶች መካከል ፦
- የጽሁፍ አገልግሎት፣
- የዳታ፣
- የድምጽ በአገር ውስጥ እና በአለም አቀፍ የቴሎኮም አገልግሎቶች ናቸው።
• ከሰኔ በኋላ ሁሉንም የቴሌኮም አገልግሎቶችን መስጠት ይጀመራል።
• አዲስ አበባ ፣ ባህርዳር ፣ ጎንደር ፣ ደሴ ኮምቦልቻ ፣ ሀረር ፣ ድሬዳዋና ጅግጅጋ አገልግሎቶቹ ከሚጀመርባቸው አካባቢዎች ዋነኞቹ ናቸው።
• በ07 መነሻ ኮድ አገልግሎት ይሰጣል።
• የኢትዮ ቴሌኮምን የቴሌኮሙንኬሽን መሰረተ ልማቶች ለመጠቀም ድርድሮች እየተደረጉ ነው።
• በያዝነው የፈረንጆቹ 2022 ዓመት ውስጥ 2 ተጨማሪ የመረጃ ማዕከላት በአዲስ አበባ እና አዳማ ከተሞች ይገነባል።
• በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ ከኢትዮጵያ አጠቃላይ የህዝብ ብዛት ውስጥ ለግማሹ ህዝብ የቴሌኮም አገልግሎት ለመስጠት እቅድ አለው። በቀጣዮቹ 10 ዓመታት ውስጥ 98% ለሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን አገልግሎት የመስጠት እቅድ ተይዟል።
#አልዓይን
ፎቶ ፦ ከቲክቫህ ቤተሰብ አባላት
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የምክር ቤት አባላት ምን ጠየቁ ? ኡስታዝ ከሚል ሸምሱ ፦ " እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ሀገራችን ከሌሎች ሀገራት ያላትን ዲፕሎማሲ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለማሻሻል እና ዲፕሎማሲውም የሀገራትን የጋራ ጥቅም ያስጠበቀ እንዲሁም የሀገሩን ክብር እና ሉዓላዊነት በጠበቀ መልኩ እንዲጎለበት ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛሉ። ሆኖም ግን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የሀገራትን የፖለቲካ አስተላለፍ በመከተል ወዳጅ የነበሩ ሀገራት ጎራቸውን…
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በሳዑዲ ስላሉ ዜጎች ጉዳይ የተናገሩት ፦
" ... ባለፉት ወራት ችግር ውስጥ እያለንም ቢሆን በርካታ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር መልሰናል ከሳዑዲ።
አሁን ችግሩ ምንድነው ሳዑዲ አረቢያ እንደመንግስት ሪፎርም እየሰሩ ነው። የሀገሬው ዜጋ ስራ እንዲሰራ ፣ እና ኢኮኖሚያቸውን ለማሻሻል ከውጭ የመጡ ሰዎች ከዚህ ቀደም የሚሰሯቸውን ስራዎች በራሳቸው ለመስራት እና ለመቀነስ ፍላጎት አላቸው። መብታቸውም ነው ትክክልም ናቸው፤ ተገቢ ነው ከእነሱ አንፃር።
ከእኛ አንፃር ፈተና አለብን። ፈተናው ምንድነው ሰዎቹ illegal /በህገወጥ/ የሄዱ ናቸው። ሁሉም ፓስፖርት ያለው አይደለም፤ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለመሆኑ እርግጠኛ አይደለሁም፤ ሁሉም ከዚህ ሳዑዲ የሄደ መሆኑን ማወቅ ያስቸግራል፤ የሰለጠኑ ገዳዮች አሉበት ይባላል ብዙ ጉዳይ ነው የሚወራው ቁጥሩ ግን ከፍተኛ ነው መቶ ሺዎች ነው።
ዝም ብለም ብናመጣ የኢትዮጵያ ህዝብ እንደተለመደው የራሱን ዜጎች ተቸግሮም ቢሆን ቂጣም ጎመኑንም ተካፍሎ ይኖራል የሚለው ጠፍቶን ሳይሆን መከራ አብሮ እንዳይነጣ ቆም ብሎ ማጥናት ማስላት ስለሚፈልግ ነው።
ከሳዑዲ አረቢያ መንግስት ጋር በቅርበት እየሰራን ነው። Delegation ሄዷል በቅርቡ ሚኒስትሪያል ኮሚቴ በክቡር ምክትል ጠ/ሚ ሚመራ ተቋቁሟል በደንብ አጥንተን ዜጎቻንን እንመልሳለን።
ስንመልስ ጥፋት የሚያስከትሉ ሰዎች ካሉ ጥንቃቄ እናደርጋለን ፣ እንደዛ አይነት ምልክቶች ስላሉ ስጋት ስላለብን ነው ነገሩን ያዝ አድርገን ቆም አድርገን እየሰራን ያልነው። ንፁሃን አሉ የሚጎዱ ለምሳሌ መቶ ሰዎች አብሯቸው አስር ሰዎች ካሉ አብረው ከመጡ በኃላ የሚደርሰው ጥፋት እና አደጋ በተለይ በነበርንበት ሁኔታ አደገኛ ነበር ለዛ ነው ትንሽ የተቸገርነው። እያየን መስመር የሚይዝ ይሆናል። "
@tikvahethiopia
" ... ባለፉት ወራት ችግር ውስጥ እያለንም ቢሆን በርካታ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር መልሰናል ከሳዑዲ።
አሁን ችግሩ ምንድነው ሳዑዲ አረቢያ እንደመንግስት ሪፎርም እየሰሩ ነው። የሀገሬው ዜጋ ስራ እንዲሰራ ፣ እና ኢኮኖሚያቸውን ለማሻሻል ከውጭ የመጡ ሰዎች ከዚህ ቀደም የሚሰሯቸውን ስራዎች በራሳቸው ለመስራት እና ለመቀነስ ፍላጎት አላቸው። መብታቸውም ነው ትክክልም ናቸው፤ ተገቢ ነው ከእነሱ አንፃር።
ከእኛ አንፃር ፈተና አለብን። ፈተናው ምንድነው ሰዎቹ illegal /በህገወጥ/ የሄዱ ናቸው። ሁሉም ፓስፖርት ያለው አይደለም፤ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለመሆኑ እርግጠኛ አይደለሁም፤ ሁሉም ከዚህ ሳዑዲ የሄደ መሆኑን ማወቅ ያስቸግራል፤ የሰለጠኑ ገዳዮች አሉበት ይባላል ብዙ ጉዳይ ነው የሚወራው ቁጥሩ ግን ከፍተኛ ነው መቶ ሺዎች ነው።
ዝም ብለም ብናመጣ የኢትዮጵያ ህዝብ እንደተለመደው የራሱን ዜጎች ተቸግሮም ቢሆን ቂጣም ጎመኑንም ተካፍሎ ይኖራል የሚለው ጠፍቶን ሳይሆን መከራ አብሮ እንዳይነጣ ቆም ብሎ ማጥናት ማስላት ስለሚፈልግ ነው።
ከሳዑዲ አረቢያ መንግስት ጋር በቅርበት እየሰራን ነው። Delegation ሄዷል በቅርቡ ሚኒስትሪያል ኮሚቴ በክቡር ምክትል ጠ/ሚ ሚመራ ተቋቁሟል በደንብ አጥንተን ዜጎቻንን እንመልሳለን።
ስንመልስ ጥፋት የሚያስከትሉ ሰዎች ካሉ ጥንቃቄ እናደርጋለን ፣ እንደዛ አይነት ምልክቶች ስላሉ ስጋት ስላለብን ነው ነገሩን ያዝ አድርገን ቆም አድርገን እየሰራን ያልነው። ንፁሃን አሉ የሚጎዱ ለምሳሌ መቶ ሰዎች አብሯቸው አስር ሰዎች ካሉ አብረው ከመጡ በኃላ የሚደርሰው ጥፋት እና አደጋ በተለይ በነበርንበት ሁኔታ አደገኛ ነበር ለዛ ነው ትንሽ የተቸገርነው። እያየን መስመር የሚይዝ ይሆናል። "
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ተጨማሪ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ስለ ድርድር የተናገሩት ፦ " ... አንድ የእስራኤል ፕሬዜዳንት በአንድ ወቅት ያሉትን ማስታወስ ፈልጋለሁ፤ እኚህ ፕሬዜዳንይ እስራኤል እየተዋጉ ከሀማሶች ጋር ከሂዝቦላህ ጋር ይደራደራሉ። በነገራችን ላይ TPLF ከኦነግ ጋር ይደራደር ነበር፣ ደርግ ከሻዕቢያ እና TPLF ጋር ይደራደር ነበር ድርድር ማለት እርቅ ማለት አይደለም። ድርድር ውስጥ ብዙ የሚገኙ ነገሮች አሉ።…
#የተጠቃለለ
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የሰጧቸው ምላሾች [ የተጠቃለለ ] በአጭሩ ቀርበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለም/ቤት አባላቱ ምላሽ ከሰጡባቸው ጉዳዮች መካከል የኢኮኖሚ ሁኔታ ፣ የዋጋ ግሽበት / የኑሮ ውድነት፣ ሙስና ፣ የተፈቱ እስረኞችን በተመለከተ ፣ አፋርን በተመለከተ፣ ኦነግ ሸኔን በተመለከተ ፣ የልዩ ሀይሎች ጉዳይ ፣ ድርቅን በተመለከተ ፣ የዲፕሎማሲ ምደባ ይገኙበታል።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Dr-Abiy-Ahmed-02-22
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የሰጧቸው ምላሾች [ የተጠቃለለ ] በአጭሩ ቀርበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለም/ቤት አባላቱ ምላሽ ከሰጡባቸው ጉዳዮች መካከል የኢኮኖሚ ሁኔታ ፣ የዋጋ ግሽበት / የኑሮ ውድነት፣ ሙስና ፣ የተፈቱ እስረኞችን በተመለከተ ፣ አፋርን በተመለከተ፣ ኦነግ ሸኔን በተመለከተ ፣ የልዩ ሀይሎች ጉዳይ ፣ ድርቅን በተመለከተ ፣ የዲፕሎማሲ ምደባ ይገኙበታል።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Dr-Abiy-Ahmed-02-22
Telegraph
Dr. Abiy Ahmed
(የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢህ አህመድ ምላሾች ፤ የተጠቃለለ) የኢኮኖሚ ሁኔታ ፦ ያለፉት ስድስት ወራት ኢኮኖሚ ከነበረብን የውዴታ ግዴታ ጦርነት የድርቅና የክረምት ጎርፍ እንዲሁም ከኮቪድ ጫና አንጻር ሊታይ ያስፈልጋል። የበጀት ክፍተትን ለመሙላት ከፍተኛ የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጦችን ማካሄድን ይጠይቃል። ወደ ውጪ የምንልካቸው ምርቶች መጠን ከውጪ ከምናስገባቸው መብለጥ ሲችሉ እንደ ሀገር ተጠቃሚ ያደርገናል። የባንኮች…
#ታላቁ_የኢድ_ስግደት !
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በፓርላማ የተናገሩት ፦
" ... ከፊታችን ረመዳን እየመጣ ነው። ያው እንደምታውቁት የመጀመሪያው ሂጅራ የሚባለው ፣ የመጀመሪያው የእስልምና እንቅስቃሴ የተጀመረው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው / የነበረው እንቅስቃሴ የመጣው ወደ ኢትዮጵያ ነው።
የሚቀጥለው ረመዳን ኢድ ታላቁ የኢድ ስግደት በኢትዮጵያ ይደረጋል። ይሄንን ታላቁን የኢድ ስግደት ከሁሉም ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን መጥተው ድምቀት እንዲሰጡት ይጠበቃል።
ብዙ የአረብ ሀገራት በቂ ሙስሊም ያለን አይመስላቸውም። ግማሽ የሚያህለው ሙስሊም ያለበት ሀገር እናም በእምነቱ ጠንካራ Values ያለው ህዝብ መሆኑን ለዓለም ለማሳየት እስካሁን የነበረው ጥረት እንደተጠበቀ ሆኖ አሁን ሰፋ ባለ ደረጃ የሚታሰብ ነገር አለ።
ዳያስፖራ መጥቶ ኢድን ከእኛ ጋር እንዲያከብር ሀገር ውስጥ ያላችሁ ሙስሊም ወንድሞቻችን በየሀገሩ ያሉ ኢትዮጵያውያን መጥተው ከእኛ ጋር በጋራ ኢድን እንዲያከብሩ ብታደርጉ በጣም ጠቃሚ ይሆናል "
@tikvahethiopia
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በፓርላማ የተናገሩት ፦
" ... ከፊታችን ረመዳን እየመጣ ነው። ያው እንደምታውቁት የመጀመሪያው ሂጅራ የሚባለው ፣ የመጀመሪያው የእስልምና እንቅስቃሴ የተጀመረው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው / የነበረው እንቅስቃሴ የመጣው ወደ ኢትዮጵያ ነው።
የሚቀጥለው ረመዳን ኢድ ታላቁ የኢድ ስግደት በኢትዮጵያ ይደረጋል። ይሄንን ታላቁን የኢድ ስግደት ከሁሉም ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን መጥተው ድምቀት እንዲሰጡት ይጠበቃል።
ብዙ የአረብ ሀገራት በቂ ሙስሊም ያለን አይመስላቸውም። ግማሽ የሚያህለው ሙስሊም ያለበት ሀገር እናም በእምነቱ ጠንካራ Values ያለው ህዝብ መሆኑን ለዓለም ለማሳየት እስካሁን የነበረው ጥረት እንደተጠበቀ ሆኖ አሁን ሰፋ ባለ ደረጃ የሚታሰብ ነገር አለ።
ዳያስፖራ መጥቶ ኢድን ከእኛ ጋር እንዲያከብር ሀገር ውስጥ ያላችሁ ሙስሊም ወንድሞቻችን በየሀገሩ ያሉ ኢትዮጵያውያን መጥተው ከእኛ ጋር በጋራ ኢድን እንዲያከብሩ ብታደርጉ በጣም ጠቃሚ ይሆናል "
@tikvahethiopia
#CHINA
ሹዌ ቢንግ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ።
#ቻይና በአሁኑ ወቅት በግጭት እየታመሰ ላለው የአፍሪካ ቀንድ ሹዌ ቢንግን ልዩ መልዕክተኛ አድርጋ መሾሟ ታውቋል።
ሹዌ ቢንግ ቀደም ሲል በፓፑዋ ኒው ጊኒ የቻይና አምባሳደር በመሆን አገልግለዋል። በአፍሪካ፣ በአሜሪካ እና በኦሺንያ የመሥራት ልምድ እንዳላቸው የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ዛሬ ማክሰኞ አስታውቋል።
@tikvahethiopia
ሹዌ ቢንግ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ።
#ቻይና በአሁኑ ወቅት በግጭት እየታመሰ ላለው የአፍሪካ ቀንድ ሹዌ ቢንግን ልዩ መልዕክተኛ አድርጋ መሾሟ ታውቋል።
ሹዌ ቢንግ ቀደም ሲል በፓፑዋ ኒው ጊኒ የቻይና አምባሳደር በመሆን አገልግለዋል። በአፍሪካ፣ በአሜሪካ እና በኦሺንያ የመሥራት ልምድ እንዳላቸው የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ዛሬ ማክሰኞ አስታውቋል።
@tikvahethiopia