የኢትዮጵያ እና የጋና ፍልሚያ !
የሀገራችን የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን ከደቂቃዎች በኃላ የጋና ብሄራዊ ቡድንን ይገጥማል።
ግጥሚያው ለዓለም ዋንጫ ለማለፍ የሚደረግ #ማጣሪያ ሲሆን በጋና ኬፕ ኮስት በተባለው ስታዲየም ነው የሚደረገው።
በቋሚ አሰላለፍ ሀገራችን #ኢትዮጵያን የሚወክሉት ተጫዋቾች የታወቁ ሲሆን እነማን ናቸው የሚለውን በ https://t.iss.one/tikvahethsport/20410 መመልከት ይቻላል።
የሀገራችን ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን አረጓንዴ ቁምጣ ፣ ቢጫ ካሶተኒ ቀይ የሚለብሱ ሲሆን ተፋላሚያችን ጋና ሙሉ ነጭ መለያ ይለብሳል።
ጨዋታውን ጥሩ የኢንተርኔት ግንኙነት ያላችሁ በFIFA ይፋዊ የዩቲዩብ ገፅ በዚህ 👉 https://t.co/j55uaSRXkI መመልከት ትችላላችሁ።
@tikvahethsport ደግሞ የጨዋታውን ሁኔታ እየተከታተለ በፅሁፍ ያሳውቃል።
መልካም ዕድል ለኢትዮጵያችን !
@tikvahethiopia
የሀገራችን የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን ከደቂቃዎች በኃላ የጋና ብሄራዊ ቡድንን ይገጥማል።
ግጥሚያው ለዓለም ዋንጫ ለማለፍ የሚደረግ #ማጣሪያ ሲሆን በጋና ኬፕ ኮስት በተባለው ስታዲየም ነው የሚደረገው።
በቋሚ አሰላለፍ ሀገራችን #ኢትዮጵያን የሚወክሉት ተጫዋቾች የታወቁ ሲሆን እነማን ናቸው የሚለውን በ https://t.iss.one/tikvahethsport/20410 መመልከት ይቻላል።
የሀገራችን ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን አረጓንዴ ቁምጣ ፣ ቢጫ ካሶተኒ ቀይ የሚለብሱ ሲሆን ተፋላሚያችን ጋና ሙሉ ነጭ መለያ ይለብሳል።
ጨዋታውን ጥሩ የኢንተርኔት ግንኙነት ያላችሁ በFIFA ይፋዊ የዩቲዩብ ገፅ በዚህ 👉 https://t.co/j55uaSRXkI መመልከት ትችላላችሁ።
@tikvahethsport ደግሞ የጨዋታውን ሁኔታ እየተከታተለ በፅሁፍ ያሳውቃል።
መልካም ዕድል ለኢትዮጵያችን !
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የኢትዮጵያ እና የጋና ፍልሚያ ! የሀገራችን የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን ከደቂቃዎች በኃላ የጋና ብሄራዊ ቡድንን ይገጥማል። ግጥሚያው ለዓለም ዋንጫ ለማለፍ የሚደረግ #ማጣሪያ ሲሆን በጋና ኬፕ ኮስት በተባለው ስታዲየም ነው የሚደረገው። በቋሚ አሰላለፍ ሀገራችን #ኢትዮጵያን የሚወክሉት ተጫዋቾች የታወቁ ሲሆን እነማን ናቸው የሚለውን በ https://t.iss.one/tikvahethsport/20410 መመልከት ይቻላል።…
#Update
ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ለማለፍ የምድባቸውን የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታ ከጋና ብሄራዊ ቡድን ጋር ያደረጉት ዋልያዎቹ 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት ተሸንፈዋል።
ዋካሶ ብቸኛዋን የጋና ብሔራዊ ቡድን ጎል በመጀመሪያው አጋማሽ ማስቆጥር ችሏል።
ዋልያዎቹ በነገው ዕለት አዲስ አበባ እንደሚገቡ ሲጠበቅ ወደ ባህር ዳር በዚሁ ዕለት የሚያቀኑ ይሆናል።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከቀናት በኋላ ማክሰኞ #ከዙምቧቡዌ አቻቸው ጋር በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ።
More : @tikvahethsport
ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ለማለፍ የምድባቸውን የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታ ከጋና ብሄራዊ ቡድን ጋር ያደረጉት ዋልያዎቹ 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት ተሸንፈዋል።
ዋካሶ ብቸኛዋን የጋና ብሔራዊ ቡድን ጎል በመጀመሪያው አጋማሽ ማስቆጥር ችሏል።
ዋልያዎቹ በነገው ዕለት አዲስ አበባ እንደሚገቡ ሲጠበቅ ወደ ባህር ዳር በዚሁ ዕለት የሚያቀኑ ይሆናል።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከቀናት በኋላ ማክሰኞ #ከዙምቧቡዌ አቻቸው ጋር በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ።
More : @tikvahethsport
#HappeningNow
የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት የሁርሶ የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ምልምል አባላትን እያስመረቀ ይገኛል።
በሀገር መከላከያ ሚኒሰቴር የሰላም ማስከበር ማዕከል የሁርሶ የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ዛሬ እያስመረቀ የሚገኘው ሶስተኛው ዙር በመሠረታዊ ወታደርነት ያሰለጠናቸውን ምልምል አባላትን ነው።
በምርቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪ የመከላከያ ሰራዊት ኢታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ እንዲሁም ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትእ አቶ ደመቀ መኮንን እንደሚገኙ ኢብኮ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት የሁርሶ የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ምልምል አባላትን እያስመረቀ ይገኛል።
በሀገር መከላከያ ሚኒሰቴር የሰላም ማስከበር ማዕከል የሁርሶ የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ዛሬ እያስመረቀ የሚገኘው ሶስተኛው ዙር በመሠረታዊ ወታደርነት ያሰለጠናቸውን ምልምል አባላትን ነው።
በምርቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪ የመከላከያ ሰራዊት ኢታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ እንዲሁም ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትእ አቶ ደመቀ መኮንን እንደሚገኙ ኢብኮ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#GERD #FDREDefenseForce ሀገር መከላከያ ሰራዊት፥ ኢትዮጵያ እየገነባች ያለውን ግዙፉን የታላቁ ሕዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን የህወሓት ቅጥረኛ ሃይል ደመሰስኩኝ አለ። የግድቡን ግንባታ ለማደናቀፍ ተልዕኮ ውስደው የተንቀሳቀሱና ሰራዊቱ የማያዳግም እርምጃ የወሰደባቸው ኃይሎች (የተገደሉ) በቁጥር 50 ሲሆኑ ፤ ከ70 በላይ የሚሆኑት…
ሱዳን ምላሽ ሰጠች...
ሱዳን በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል በኩል የኢትዮጵያ መንግስትን እየተዋጉ ለሚገኙት የትግራይ አማፅያን ድጋፍ ታደርጋለች መባሉን አጥብቃ አስተባበለች።
ትላንት ሀገር መከላከያ ሰራዊት ኢትዮጵያ እየገነባች ያለውን ግዙፉን የታላቁ ሕዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን የህወሓት ቅጥረኛ ሃይል መደምሰሱን (50 መግደሉን፤ 70 ደግሞ ማቁሰሉን) ሪፖርት ማድረጉ ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ የሱዳን ጦር ቃል አቀባይ ብርጋዴር አል-ታሂር አቡ ሀጃ "መሰረተ ቢስ ውንጀላ" ሲሉ ውድቅ አድርገዋል።
አቡ ሃጃ ፥ "ሱዳን እና ሰራዊቷ በአጎራባች ኢትዮጵያ ወይም በሌሎች ሀገሮችን የውስጥ ጉዳይ ጣልቀ አይገቡም" ሲሉ ተናግረዋል።
አክለው፤ "ይህ መግለጫ የኢትዮጵያ ህዝብ የመብት ጥሰቶች በመቀጠላቸው ምክንያት የኢትዮጵያ አገዛዝ የገጠመውን ከባድ እውነታ ያንፀባርቃል” ብለዋል።
ከዚህ ቀደም ሱዳን ለአማፅያን የተለያዩ ድጋፎችን እያደረገችን እንደሆነ ሲገልፅ ነበር።
በትላንትናው ዕለት የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከገለፀው በተጨማሪ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ፤ የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የታጣቂዎች እንቅስቃሴ #የሱዳን_እጅ በጣም ረጅም መሆኑን ገልጿል።
የክልሉ ም/ኮሚሽነር "በሱዳን አካባቢ የነበረው የፀረ ሰላም እንቅስቃሴ ከፍተኛ ነው፤ በመሳሪያ በሃሳብ፣ እዛ አካባቢ ያሉ ወጣቶችን መልምሎ ሱዳን አስቀምጦ የሚደግፉበትና ሽፋን የሚሰጡበት ሁኔታ አለ" ሲሉ አስረድተዋል።
ከሰሞኑን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ፤ በካማሺ ዞን ፤ በሎ ጅጋንፎይ ወረዳ በታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ከ50 በላይ ሴቶች በጅምላ በግፍ መገደላቸውን የክልሉ ፖሊስ ሪፖርት ማድረጉ፤ ለጥቃቱ ደግሞ "ጉህዴን"ን ተጠያቂ ማድረጉ አይዘነጋም።
@tikvahethiopia
ሱዳን በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል በኩል የኢትዮጵያ መንግስትን እየተዋጉ ለሚገኙት የትግራይ አማፅያን ድጋፍ ታደርጋለች መባሉን አጥብቃ አስተባበለች።
ትላንት ሀገር መከላከያ ሰራዊት ኢትዮጵያ እየገነባች ያለውን ግዙፉን የታላቁ ሕዳሴ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ ለማደናቀፍ ከሱዳን በአልምሃል ሰርጎ ለመግባት የሞከረውን የህወሓት ቅጥረኛ ሃይል መደምሰሱን (50 መግደሉን፤ 70 ደግሞ ማቁሰሉን) ሪፖርት ማድረጉ ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ የሱዳን ጦር ቃል አቀባይ ብርጋዴር አል-ታሂር አቡ ሀጃ "መሰረተ ቢስ ውንጀላ" ሲሉ ውድቅ አድርገዋል።
አቡ ሃጃ ፥ "ሱዳን እና ሰራዊቷ በአጎራባች ኢትዮጵያ ወይም በሌሎች ሀገሮችን የውስጥ ጉዳይ ጣልቀ አይገቡም" ሲሉ ተናግረዋል።
አክለው፤ "ይህ መግለጫ የኢትዮጵያ ህዝብ የመብት ጥሰቶች በመቀጠላቸው ምክንያት የኢትዮጵያ አገዛዝ የገጠመውን ከባድ እውነታ ያንፀባርቃል” ብለዋል።
ከዚህ ቀደም ሱዳን ለአማፅያን የተለያዩ ድጋፎችን እያደረገችን እንደሆነ ሲገልፅ ነበር።
በትላንትናው ዕለት የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከገለፀው በተጨማሪ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ፤ የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የታጣቂዎች እንቅስቃሴ #የሱዳን_እጅ በጣም ረጅም መሆኑን ገልጿል።
የክልሉ ም/ኮሚሽነር "በሱዳን አካባቢ የነበረው የፀረ ሰላም እንቅስቃሴ ከፍተኛ ነው፤ በመሳሪያ በሃሳብ፣ እዛ አካባቢ ያሉ ወጣቶችን መልምሎ ሱዳን አስቀምጦ የሚደግፉበትና ሽፋን የሚሰጡበት ሁኔታ አለ" ሲሉ አስረድተዋል።
ከሰሞኑን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ፤ በካማሺ ዞን ፤ በሎ ጅጋንፎይ ወረዳ በታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ከ50 በላይ ሴቶች በጅምላ በግፍ መገደላቸውን የክልሉ ፖሊስ ሪፖርት ማድረጉ፤ ለጥቃቱ ደግሞ "ጉህዴን"ን ተጠያቂ ማድረጉ አይዘነጋም።
@tikvahethiopia
ICRC በደሴ ድጋፍ እያደረገ ነው።
ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰሜን ኢትዮጵያ በተከሰተው ግጭት ከቆቦ፣ ወልዲያ፣ መርሳ እና ላሊበላ ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ 36,000 ሰዎች መሰረታዊ የቤት ውስጥ መገልገያ ቁሳቁስ ፣ የንጽህና መጠበቂያዎችን እና መጠለያን ያካተተ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
#ICRCEthiopia
@tikvahethiopia
ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰሜን ኢትዮጵያ በተከሰተው ግጭት ከቆቦ፣ ወልዲያ፣ መርሳ እና ላሊበላ ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ 36,000 ሰዎች መሰረታዊ የቤት ውስጥ መገልገያ ቁሳቁስ ፣ የንጽህና መጠበቂያዎችን እና መጠለያን ያካተተ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
#ICRCEthiopia
@tikvahethiopia
#AddisAbaba
በአዲስ አበባ ከተማ 108 የመገበያያ ቦታዎችን እና ከ250 ሺህ ኩንታል በላይ ተጨማሪ የግብርና ምርት መዘጋጀቱን ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አሳወቁ።
ምክትል ከንቲባዋ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ስራ የጀመሩት መሸጫዎቹ በከተማዋ የሚስተዋለዉን የኑሮ ዉድነት በማረጋጋት በተለይ የግብርና ውጤት የሆኑ የሰብል፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን እንዲሁም እንደ እንቁላል ያሉ የእንስሳ ተዋጽኦ አቅርቦትን ይበጥል በማሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች ፥ በከተማዋ 56 የቁም እንሰሳት መገበያያ እንዲሁም 52 የአትክልትና ፍራፍሬ መሸጫዎች በሁሉም ክፍለከተሞች ስራ መጀመራቸውን ገልፀው ፤ መሸጫ ማዕከላቱ ለሸማቹ ህብረተሰብ ምርት በቀጥታ ከአርሶ አደሩ ማሳ ከማቅረባቸው በተጨማሪ ምርቶቻቸውን በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረባቸው ተመራጭ ያደርጋቸዋል ሲሉ አክለዋል።
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ 108 የመገበያያ ቦታዎችን እና ከ250 ሺህ ኩንታል በላይ ተጨማሪ የግብርና ምርት መዘጋጀቱን ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አሳወቁ።
ምክትል ከንቲባዋ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ስራ የጀመሩት መሸጫዎቹ በከተማዋ የሚስተዋለዉን የኑሮ ዉድነት በማረጋጋት በተለይ የግብርና ውጤት የሆኑ የሰብል፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችን እንዲሁም እንደ እንቁላል ያሉ የእንስሳ ተዋጽኦ አቅርቦትን ይበጥል በማሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች ፥ በከተማዋ 56 የቁም እንሰሳት መገበያያ እንዲሁም 52 የአትክልትና ፍራፍሬ መሸጫዎች በሁሉም ክፍለከተሞች ስራ መጀመራቸውን ገልፀው ፤ መሸጫ ማዕከላቱ ለሸማቹ ህብረተሰብ ምርት በቀጥታ ከአርሶ አደሩ ማሳ ከማቅረባቸው በተጨማሪ ምርቶቻቸውን በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረባቸው ተመራጭ ያደርጋቸዋል ሲሉ አክለዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#HijraBank ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የሆነው ሂጅራ ባንክ ነገ ቅዳሜ ነሐሴ 29 ቀን 2013 የመክፈቻ ፕሮግራሙን እንደሚያካሂድ ታውቋል። ባንኩ በዚህ የመክፈቻ ፕሮግራም የመጀመሪያውን ኦሎምፒያ-ነጃሺ ቅርንጫፍ የሚከፍት ሲሆን በተጨማሪም በዚሁ የመጀመሪያው ሳምንት በተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባና በተለያዩ የክልል ከተሞች 11 ቅርንጫፎቹን እንደሚከፍት ሪፖርት አድርጓል። በሌላ በኩል ሂጅራ ባንክ…
#HijraBank
ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የሆነው ሂጅራ ባንክ ዛሬ የመክፈቻ ፕሮግራሙን አካሄደ።
ባንኩ በዛሬው የመክፈቻ ፕሮግራም የመጀመሪያውን ኦሎምፒያ - ነጃሺ ቅርንጫፍ የከፈተ ሲሆን በቀጣይ በተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የክልል ከተሞች 11 ቅርንጫፎቹን ይከፍታል።
Photo Credit : Hijra Bank
@tikvahethiopia
ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የሆነው ሂጅራ ባንክ ዛሬ የመክፈቻ ፕሮግራሙን አካሄደ።
ባንኩ በዛሬው የመክፈቻ ፕሮግራም የመጀመሪያውን ኦሎምፒያ - ነጃሺ ቅርንጫፍ የከፈተ ሲሆን በቀጣይ በተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የክልል ከተሞች 11 ቅርንጫፎቹን ይከፍታል።
Photo Credit : Hijra Bank
@tikvahethiopia
Congratulations !
በዛሬው ዕለት የተለያዩ የመንግስት እንዲሁም የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን አስመርቀዋል።
- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
- ሠመራ ዩኒቨርሲቲ
- ሚዛን ቴፒ (ቴፒ ካንፓስ) ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቻቸውን ዛሬ ካስመረቁ ተቋማት መካከል ይጠቀሳሉ።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጉዳዮችን በCARD እገዛ በሚንቀሳቀሰው የቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ገፅ መከታተል ይቻላል 👉 t.iss.one/joinchat/RYD_4tbNBwRoKR2h
@tikvahuniversity
በዛሬው ዕለት የተለያዩ የመንግስት እንዲሁም የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን አስመርቀዋል።
- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
- ሠመራ ዩኒቨርሲቲ
- ሚዛን ቴፒ (ቴፒ ካንፓስ) ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቻቸውን ዛሬ ካስመረቁ ተቋማት መካከል ይጠቀሳሉ።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጉዳዮችን በCARD እገዛ በሚንቀሳቀሰው የቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ገፅ መከታተል ይቻላል 👉 t.iss.one/joinchat/RYD_4tbNBwRoKR2h
@tikvahuniversity