አጭር መረጃ ስለየየኤካ ኮተቤ ሆስፒታል፦
- ሆስፒታሉ በአለም የጤና ድርጅት መስፈርት መሰረት የህክምና ቁሳቁስ፣ የመድሃኒት፣ የጤ ባለሙያዎች አልባሳት፣ ንጽህና መጠበቂያና ሌሎች ቁሳቁሶች ተሟልተዋል።
- ሆስፒታሉ አጠቃላይ ከ500 በላይ አልጋ መያዝ የሚችል ሲሆን አሁን ላይ የኮሮና ህመም ቢያጋጥም አገልግሎት የሚሰጡ 90 አልጋዎች ተዘጋጅተዋል።
- ከ70 በላይ የጤና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ ስልጠና ወስደው ለህክምና እርዳታ ዝግጁ ሆነዋል።
- በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] የተያዘ ሰው ጉዳት ሳይደርስበት ማከም የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል።
- በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] በጽኑ ታመው የመጡ በሽተኞች እንዲያገግሙ የ24 ሰዓት ጽኑ ክትትል ማድረግ የሚያስችሉ ዝግጅቶች ተደርገዋል።
#ENA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- ሆስፒታሉ በአለም የጤና ድርጅት መስፈርት መሰረት የህክምና ቁሳቁስ፣ የመድሃኒት፣ የጤ ባለሙያዎች አልባሳት፣ ንጽህና መጠበቂያና ሌሎች ቁሳቁሶች ተሟልተዋል።
- ሆስፒታሉ አጠቃላይ ከ500 በላይ አልጋ መያዝ የሚችል ሲሆን አሁን ላይ የኮሮና ህመም ቢያጋጥም አገልግሎት የሚሰጡ 90 አልጋዎች ተዘጋጅተዋል።
- ከ70 በላይ የጤና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ ስልጠና ወስደው ለህክምና እርዳታ ዝግጁ ሆነዋል።
- በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] የተያዘ ሰው ጉዳት ሳይደርስበት ማከም የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል።
- በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] በጽኑ ታመው የመጡ በሽተኞች እንዲያገግሙ የ24 ሰዓት ጽኑ ክትትል ማድረግ የሚያስችሉ ዝግጅቶች ተደርገዋል።
#ENA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
አንድ ሆስፒታል ብቻ በቂ ነው ?
የጤና የሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ አስቻለው አባይነህ ከየኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል በተጨማሪ የግልና የመንግስት ሆስፒታሎች በአዲስ አበባ እንዲሁም በክልሎች ዝግጁ እንዲሆኑ እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል።
በዚህም የቅዱስ ፔጥሮስ ፣ ቦሌ ጨፌ ፣ ጥቁር አንበሳ ፣ ቅዱስ ፓውሎስና ሌሎች ሆስፒታሎችም የመጠባበቂያ ክፍሎች እና ሙያተኞችን ዝግጁ አድርገዋል።
በኢትዮያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጸረ ኮሮና ቅድመ ዝግጅት ኦፕሬሽን ዘርፍ አስተባባበሪ የሆኑት ዶክተር ያረጋል ፉፋ እንዳሉት ደግሞ፤ በኢንስቲትዩቱ እየተሰጠ ያለውን የላብራቶሪ አገልግሎት ወደ ክልሎች የማስፋት ስራ እየተሰራ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የጤና የሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ አስቻለው አባይነህ ከየኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል በተጨማሪ የግልና የመንግስት ሆስፒታሎች በአዲስ አበባ እንዲሁም በክልሎች ዝግጁ እንዲሆኑ እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል።
በዚህም የቅዱስ ፔጥሮስ ፣ ቦሌ ጨፌ ፣ ጥቁር አንበሳ ፣ ቅዱስ ፓውሎስና ሌሎች ሆስፒታሎችም የመጠባበቂያ ክፍሎች እና ሙያተኞችን ዝግጁ አድርገዋል።
በኢትዮያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጸረ ኮሮና ቅድመ ዝግጅት ኦፕሬሽን ዘርፍ አስተባባበሪ የሆኑት ዶክተር ያረጋል ፉፋ እንዳሉት ደግሞ፤ በኢንስቲትዩቱ እየተሰጠ ያለውን የላብራቶሪ አገልግሎት ወደ ክልሎች የማስፋት ስራ እየተሰራ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
እርምጃው በክልል ከተሞችም ሊወሰድ ይገባል!
ኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ገብቷል በሚል አንዳንድ ነጋዴዎች ያልተገባ ትርፍ ለማግኘት የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ሲያደርጉ እንዳስተዋሉ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት ገልፀዋል። መንግስት በክልል በሚገኙ ከተሞች ላይ ባሉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ ይገባል ሲሉ አሳስበዋል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
ኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ገብቷል በሚል አንዳንድ ነጋዴዎች ያልተገባ ትርፍ ለማግኘት የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ሲያደርጉ እንዳስተዋሉ የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት ገልፀዋል። መንግስት በክልል በሚገኙ ከተሞች ላይ ባሉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ሊወሰድ ይገባል ሲሉ አሳስበዋል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
#UPDATE
በተለምዶ 24 ተብሎ በሚጠራው ቦታ ለ3 ሰዎች ህልፈት ምክንያት የሆነው ቦታ ለቤተ ክርስቲያን ማሰሪያ እንደተሰጣት የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታወቀች።
የፓትሪያርክ ጽህፈት ቤት ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬድዮ እንዳስታወቀው ከላይ በተጠቀሰው ስፍራ ምእመናን በቤተ ክርስቲያን ሳሉ በታጣቂ ኃይሎች የተገደሉበትን ቦታ ለቤተ ክርስቲያኒቷ እንዲሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ወስኖልናል ብለዋል።
በዚህ ስፍራ ላይም በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት ምዕመናን እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያን ግንባታ መሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ ስርዓት እንደሚካሄድ ቤተ ክርስቲያኗ አስታውቃለች።
ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በተለምዶ 24 ተብሎ በሚጠራው ቦታ ለ3 ሰዎች ህልፈት ምክንያት የሆነው ቦታ ለቤተ ክርስቲያን ማሰሪያ እንደተሰጣት የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታወቀች።
የፓትሪያርክ ጽህፈት ቤት ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬድዮ እንዳስታወቀው ከላይ በተጠቀሰው ስፍራ ምእመናን በቤተ ክርስቲያን ሳሉ በታጣቂ ኃይሎች የተገደሉበትን ቦታ ለቤተ ክርስቲያኒቷ እንዲሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ወስኖልናል ብለዋል።
በዚህ ስፍራ ላይም በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት ምዕመናን እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በፓትርያርኩ የቤተ ክርስቲያን ግንባታ መሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ ስርዓት እንደሚካሄድ ቤተ ክርስቲያኗ አስታውቃለች።
ምንጭ፦ ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ProsperityParty ብልጽግና ፓርቲ በመጪው ቅዳሜ በሚሊኒየም አዳራሽ ግዙፍ የተባለ የድጋፍ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እንደሚያካሂድ ዋዜማ ራዲዮ ዘገበ። በቅዳሜው መርሀ ግብር ላይ እንዲሳተፉም በርካቶች ጥሪ ተደርጎላቸዋል ነው የተባለው። ባለሀብቶች፣ ምሁራንና የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች እንደሚገኙም ተነግሯል። የቅዳሜው የሚሊኒየም አዳራሽ መርሀ ግብር “የብልጽግና ፓርቲ የማጠናከሪያ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የመጀመርያው…
'ብልፅግና ፓርቲ' በሚሊንየም አዳራሽ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት እያካሄደ ይገኛል። በዝግጅቱ ላይ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣ ባለሀብቶች ፣ ምሁራን ተገኝተዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በኮሮና ቫይረስ ክፉኛ እየተጎዳች የምትገኘው ኢራን በ24 ሰዓት ውስጥ 97 ሰዎች መተውባታል፤ አጠቃላይ በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች ቁጥርም 611 ደርሰዋል።
በሌላ በኩል ቤልጂየም በሀገሯ 4ኛው ሰው በኮሮና ቫይረስ መሞቱን ይፋ አድርጋለች። 130 ሰዎች በ24 ሰዓት ውስጥ በቫይረሱ ተጠቅቷል፤ አጠቃላይ የተጠቂው ቁጥርም 689 ደርሷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሌላ በኩል ቤልጂየም በሀገሯ 4ኛው ሰው በኮሮና ቫይረስ መሞቱን ይፋ አድርጋለች። 130 ሰዎች በ24 ሰዓት ውስጥ በቫይረሱ ተጠቅቷል፤ አጠቃላይ የተጠቂው ቁጥርም 689 ደርሷል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ሳትደናገጡ ተከታዮቹን ምክሮች ተግብሩ፦
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይን እና አፍንጫዎን አይንኩ፤
- ከሰዎች ጋር አይጨባበጡ፤
- እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ፤
- ሰዎች ወደ በሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፤
- የቫይረሱ ስርጭት ከፍተኛ ወደሆነባቸው ሀገራት አይጓዙ፤
- የህመም ስሜት ሲሳማችሁ ለጤና ተቋማት በአስቸኳይ ሪፖርት አድርጉ፤
- በማህበራዊ ሚዲያዎች በሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች አትሸበሩ፤
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይን እና አፍንጫዎን አይንኩ፤
- ከሰዎች ጋር አይጨባበጡ፤
- እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ፤
- ሰዎች ወደ በሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፤
- የቫይረሱ ስርጭት ከፍተኛ ወደሆነባቸው ሀገራት አይጓዙ፤
- የህመም ስሜት ሲሳማችሁ ለጤና ተቋማት በአስቸኳይ ሪፖርት አድርጉ፤
- በማህበራዊ ሚዲያዎች በሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች አትሸበሩ፤
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
'ብልፅግና ፓርቲ' በሚሊንየም አዳራሽ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት እያካሄደ ይገኛል። በዝግጅቱ ላይ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣ ባለሀብቶች ፣ ምሁራን ተገኝተዋል። @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የብልፅግና ፓርቲ የገቢ ማሰባሰቢያ!
በሚሊኒየም አዳራሽ እየትካሄደ በሚገኘው 'የብልፅግና ፓርቲ' የገቢ ማሰባሰቢያ ከ300,000 ብር ጀምሮ ገንዘብ እንዲያዋጡ የተጋበዙ ባለሀብቶች ተገኝተዋል።
የክልል ፕሬዝዳንቶችም የመርሃግብሩ ተሳታፊዎች ናቸው። የፓርቲው ፕሬዘዳንት እና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንዲሁም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቂቃዎች በፊት ወደ አዳራሹ ገብተዋል።
#EsheteBelele
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopi
በሚሊኒየም አዳራሽ እየትካሄደ በሚገኘው 'የብልፅግና ፓርቲ' የገቢ ማሰባሰቢያ ከ300,000 ብር ጀምሮ ገንዘብ እንዲያዋጡ የተጋበዙ ባለሀብቶች ተገኝተዋል።
የክልል ፕሬዝዳንቶችም የመርሃግብሩ ተሳታፊዎች ናቸው። የፓርቲው ፕሬዘዳንት እና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንዲሁም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቂቃዎች በፊት ወደ አዳራሹ ገብተዋል።
#EsheteBelele
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopi
ብልፅግና ፓርቲ እስካሁን ድረስ 1.5 ቢሊዮን ብር ከተለያዩ ወገኖች መሰብሰቡን አስተውቋል። 1.3 ቢሊዮን ብሩ በካሽ ገቢ የተደረገ ነውም ብሏል።
በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ከሚል እስካሁን ድረስ ለፓርቲው አስተዋፆ ላደረጉ ወገኖች ምስጋና አቅርበዋል።
በተጨማሪ በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው የዛሬው የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ዝግጅት ላይ በትንሹ ከ300,000 ብር ጀምሮ ድጋፍ እንዲያደርጉ የተጋበዙ ባለሃብቶች ይገኙበታል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ከሚል እስካሁን ድረስ ለፓርቲው አስተዋፆ ላደረጉ ወገኖች ምስጋና አቅርበዋል።
በተጨማሪ በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው የዛሬው የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ዝግጅት ላይ በትንሹ ከ300,000 ብር ጀምሮ ድጋፍ እንዲያደርጉ የተጋበዙ ባለሃብቶች ይገኙበታል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
'ኮሮና ቫይረስ አዲስ አበባ ከተማ ገብቷል' በሚል ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ጋዴዎችን ስትመለከቱ በ 011 155 33 43 የስልክ መስመር ጥቆማ እንድታደርሱ መልዕክት ተላልፏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ኮሮና ቫይረስንና የበዙት ሀሰተኛ መረጃዎች!
የኮሮና ቫይረስን በሚመለከት በርካታ 'ሀሰተኛ መረጃዎች' በስፋት እየተሰራጩ በመሆናቸው የምታነቡትን ሁሉ ከማመን ተቆጠቡ።
በቴሌግራም ውስጥ ለውስጥ የTIKVAH ስም በመጠቀም ሲሰራጭ የተመለከትነው 'ከሰኞ ጀምሮ በኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች ሊዘጉ ነው' የሚለው መረጃ ፍፁም ከእውነት የራቀ እና ህዝቡን ለማሸበር የሚደረግ ነው።
ኮሮና ቫይረስን በሚመለከት አሁንም ሌሎች በርካታ ሀሰተኛ መረጃዎች ሊሰራጩ ስለሚችሉ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እንመክራለን።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኮሮና ቫይረስን በሚመለከት በርካታ 'ሀሰተኛ መረጃዎች' በስፋት እየተሰራጩ በመሆናቸው የምታነቡትን ሁሉ ከማመን ተቆጠቡ።
በቴሌግራም ውስጥ ለውስጥ የTIKVAH ስም በመጠቀም ሲሰራጭ የተመለከትነው 'ከሰኞ ጀምሮ በኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች ሊዘጉ ነው' የሚለው መረጃ ፍፁም ከእውነት የራቀ እና ህዝቡን ለማሸበር የሚደረግ ነው።
ኮሮና ቫይረስን በሚመለከት አሁንም ሌሎች በርካታ ሀሰተኛ መረጃዎች ሊሰራጩ ስለሚችሉ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እንመክራለን።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
አሜሪካዊው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ የባህር ኃይል!
[በታምሩ ገዳ]
የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ማይክ ፖምፖዬ በቅርቡ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ለሁለት ቀናት ባደሩበት የሻራተን አዲስ ሆቴል ውስጥ በተመሳሳይ ቀናት አድሮ የነበረ አንድ አሜሪካዊ የባህር ኃይል በአዲስ አበባ ቆይታው የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ታይተውበት አንደነበር የአገሪቱ አምባሳደር ተናግረዋል።
ብሉምበርግ ዜና ማሰራጫ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑት ማይክል ራይኖርን ጠቅሶ እንደዘገበው አምባሳደር ማይክል ከኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደስ ጋር ባደረጉት ውይይት ባለፈው የካቲት /ፌበርዋሪ 18-21 አዲስ አበባ ላይ ተካሂዶ እንደነበር አስታውሰዋቸዋል።
በዚህ ከ45 ሀገራት የተውጣጡ የመከላከያ አባላት ጉባኤ ላይ ተግኝቶ የነበረው አሜሪካዊ የባህር ሃይል በወቅቱ የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች (ከባድ ሳል፣ ትኩሳት ፣ የጉረሮ ቁስለት) ታይተውበት እንደነበር ሰዎች መታዘባቸውን ፣ በኃላም ምርመራ ተደርጎለት ቫይረስ እንደተገኘበትም ገልፀዋል።
አሜሪካዊው ግለሰብ በአሁን ሰዓት በአሜሪካ በህክምና ላይ መግኘቱን አምባሳደር ማይክል ጠቅሰው የኮሮና ቫይረስን [COVID-19] በመዋጋት ዘመቻው ላይ አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም ተናግረዋል።
https://www.bloomberg.com/amp/news/articles/2020-03-13/u-s-tells-ethiopia-of-marine-who-had-positive-coronavirus-test?__twitter_impression=true
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
[በታምሩ ገዳ]
የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ማይክ ፖምፖዬ በቅርቡ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ለሁለት ቀናት ባደሩበት የሻራተን አዲስ ሆቴል ውስጥ በተመሳሳይ ቀናት አድሮ የነበረ አንድ አሜሪካዊ የባህር ኃይል በአዲስ አበባ ቆይታው የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ታይተውበት አንደነበር የአገሪቱ አምባሳደር ተናግረዋል።
ብሉምበርግ ዜና ማሰራጫ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑት ማይክል ራይኖርን ጠቅሶ እንደዘገበው አምባሳደር ማይክል ከኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደስ ጋር ባደረጉት ውይይት ባለፈው የካቲት /ፌበርዋሪ 18-21 አዲስ አበባ ላይ ተካሂዶ እንደነበር አስታውሰዋቸዋል።
በዚህ ከ45 ሀገራት የተውጣጡ የመከላከያ አባላት ጉባኤ ላይ ተግኝቶ የነበረው አሜሪካዊ የባህር ሃይል በወቅቱ የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች (ከባድ ሳል፣ ትኩሳት ፣ የጉረሮ ቁስለት) ታይተውበት እንደነበር ሰዎች መታዘባቸውን ፣ በኃላም ምርመራ ተደርጎለት ቫይረስ እንደተገኘበትም ገልፀዋል።
አሜሪካዊው ግለሰብ በአሁን ሰዓት በአሜሪካ በህክምና ላይ መግኘቱን አምባሳደር ማይክል ጠቅሰው የኮሮና ቫይረስን [COVID-19] በመዋጋት ዘመቻው ላይ አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም ተናግረዋል።
https://www.bloomberg.com/amp/news/articles/2020-03-13/u-s-tells-ethiopia-of-marine-who-had-positive-coronavirus-test?__twitter_impression=true
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#COVID19ETHIOPIA
የኢፌዴሪ ጤና ሚንስትር የሆኑት ዶክተር ሊያ ታደሰ ትላንት በነበረው መግለጫ ላይ የአሜሪካዊው የባህር ኃይል ጉዳይን በተመለከተ ለተነሳላቸው ጥያቄ ተከታዩን ምላሽ መስጠታቸው ይታወሳል፦
"የባህር ኃይል ባልደረባው በበሽታው የተያዘው ወደ እኛ ከመምጣቱ በፊት ይሁን፣ በኢትዮጵያ በቆየባቸው ከየካቲት 17 እስከ 21 ይሁን፣ ከኢትዮጵያ ከተመለሰ በኃላ ስለመሆኑ አላወቅንም ፣ በስብሰባው ላይ ታድመው የነበሩት እንግዶች ግን በወቅቱ ምንም አይነት የጤና መታወክ አልታየባቸውም"
#TamiruGeda
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኢፌዴሪ ጤና ሚንስትር የሆኑት ዶክተር ሊያ ታደሰ ትላንት በነበረው መግለጫ ላይ የአሜሪካዊው የባህር ኃይል ጉዳይን በተመለከተ ለተነሳላቸው ጥያቄ ተከታዩን ምላሽ መስጠታቸው ይታወሳል፦
"የባህር ኃይል ባልደረባው በበሽታው የተያዘው ወደ እኛ ከመምጣቱ በፊት ይሁን፣ በኢትዮጵያ በቆየባቸው ከየካቲት 17 እስከ 21 ይሁን፣ ከኢትዮጵያ ከተመለሰ በኃላ ስለመሆኑ አላወቅንም ፣ በስብሰባው ላይ ታድመው የነበሩት እንግዶች ግን በወቅቱ ምንም አይነት የጤና መታወክ አልታየባቸውም"
#TamiruGeda
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ስብሰባዎች እየተራዘሙ ነው!
በአዲስ አበባ ከተማ ሊካሄዱ የነበሩ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎች በኮሮና ቫይረስ ስጋት እየተራዘሙ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር አስታወቋል።
የማህበሩ ሰብሳቢ አቶ ቢንያም አስራት ለኢዜአ እንደገለፁት የኮሮና ቫይረስ ያስከተለው ስጋት በከተማዋ ሊካሄዱ የነበሩ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎች ወደሌላ ጊዜ እየተላለፉ መሆኑን አንስተዋል።
በተለይም ከመጋቢት 24 - መጋቢት 27 ሊካሄድ የነበረውና ከ1,000 በላይ ሰዎች የሚሳተፉበት የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ጉባኤ ከተላነፉት መካከል መሆኑን አቶ ቢንያም ገልፀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ሊካሄዱ የነበሩ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎች በኮሮና ቫይረስ ስጋት እየተራዘሙ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር አስታወቋል።
የማህበሩ ሰብሳቢ አቶ ቢንያም አስራት ለኢዜአ እንደገለፁት የኮሮና ቫይረስ ያስከተለው ስጋት በከተማዋ ሊካሄዱ የነበሩ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎች ወደሌላ ጊዜ እየተላለፉ መሆኑን አንስተዋል።
በተለይም ከመጋቢት 24 - መጋቢት 27 ሊካሄድ የነበረውና ከ1,000 በላይ ሰዎች የሚሳተፉበት የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ጉባኤ ከተላነፉት መካከል መሆኑን አቶ ቢንያም ገልፀዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#ETHIOPIA
የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ [face mask] የሚከተሉት ሰዎች እንዲጠቀሙት ይመከራል፦
- የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ መጠቀም የሚያስፈልገን በበሽታው የተያዘ ወይም የተጠረጠረ ሰው አጠገብ ወይም እየተንከባከብን ከሆነ ብቻ፣
- ሳልና ትኩሳት ካለብን ለሌላው ጥንቃቄ በማድረግ ስያስለን ወይም ስያስነጠሰን፣ እንዲህ ከሆነ ደግሞ ሌሎች ተጨማሪ ጥንቃቄዎችን ማድረግ ያስፈልጋል ለምሳሌ ሰው የሚበዛበት ቦታ ከመሄድ ራስን መቆጠብ ፣ እጅ በደንብ መታጠብ ፣ መጨባበጥ ማቆም እና ማስኩን በስርዓት ማስወገድ እና ለባለሙያ ማሳወቅ ያስፈልጋል::
- የማስክ አጠቃቀምም ውጤታማ የሚሆነው እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትሮ መታጠብ ሲቻል እና አወገገዱም ጥንቃቄ የተሞላበት ስሆን ብቻ ነው፡፡ ህብረተሰቡ መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል፣ የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሀት እርሶም ይከላከሉ!
#ጤናሚኒስቴር #ፋናብሮድካሲንግ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ [face mask] የሚከተሉት ሰዎች እንዲጠቀሙት ይመከራል፦
- የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ መጠቀም የሚያስፈልገን በበሽታው የተያዘ ወይም የተጠረጠረ ሰው አጠገብ ወይም እየተንከባከብን ከሆነ ብቻ፣
- ሳልና ትኩሳት ካለብን ለሌላው ጥንቃቄ በማድረግ ስያስለን ወይም ስያስነጠሰን፣ እንዲህ ከሆነ ደግሞ ሌሎች ተጨማሪ ጥንቃቄዎችን ማድረግ ያስፈልጋል ለምሳሌ ሰው የሚበዛበት ቦታ ከመሄድ ራስን መቆጠብ ፣ እጅ በደንብ መታጠብ ፣ መጨባበጥ ማቆም እና ማስኩን በስርዓት ማስወገድ እና ለባለሙያ ማሳወቅ ያስፈልጋል::
- የማስክ አጠቃቀምም ውጤታማ የሚሆነው እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትሮ መታጠብ ሲቻል እና አወገገዱም ጥንቃቄ የተሞላበት ስሆን ብቻ ነው፡፡ ህብረተሰቡ መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል፣ የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሀት እርሶም ይከላከሉ!
#ጤናሚኒስቴር #ፋናብሮድካሲንግ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ብልፅግና ፓርቲ እስካሁን ድረስ 1.5 ቢሊዮን ብር ከተለያዩ ወገኖች መሰብሰቡን አስተውቋል። 1.3 ቢሊዮን ብሩ በካሽ ገቢ የተደረገ ነውም ብሏል። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ከሚል እስካሁን ድረስ ለፓርቲው አስተዋፆ ላደረጉ ወገኖች ምስጋና አቅርበዋል። በተጨማሪ በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው የዛሬው የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ዝግጅት ላይ በትንሹ ከ300,000…
#COVID19
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር አብይ አህመድ ለፓርቲው ከተደረገው ድጋፍ ውስጥ 100 ሚሊዮን ብር ከኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ስጋት ጋር በተያያዘ ሳሙና መግዛት ለማይችሉ ፣ የንፅህና ቁሳቁስ ሊያሟሉ ለማይችሉ ሴቶች ፣ እናቶች ሌሎችም ወገኖች የጤና ጥበቃ አስፈላጊውን ነገር እንዲያሟላላቸው ፓርቲያቸው ማበርከቱን ተናግረዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር አብይ አህመድ ለፓርቲው ከተደረገው ድጋፍ ውስጥ 100 ሚሊዮን ብር ከኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ስጋት ጋር በተያያዘ ሳሙና መግዛት ለማይችሉ ፣ የንፅህና ቁሳቁስ ሊያሟሉ ለማይችሉ ሴቶች ፣ እናቶች ሌሎችም ወገኖች የጤና ጥበቃ አስፈላጊውን ነገር እንዲያሟላላቸው ፓርቲያቸው ማበርከቱን ተናግረዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ነገ 'ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ' በአዲስ አበባ ይካሄዳል!
ነገ 'ቮዳኮም ቅድሚያ ለሴቶች' ሩጫ ለ17ኛ ጊዜ ይካሄዳል። በሩጫው ላይ 15,000 ተሳታፊዎችም ይገኛሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው።
አቶ ኤርሚያስ የታላቁ ሩጫ ስራ አስኪያጅ ፥ ተሳታፊዎች ወደውድድሩ ከመግባታቸው በፊት 30 በሚደርሱ ቦታዎች ላይ እጃቸውን እንዲታጠቡ ይደረጋል ብለዋል።
አለመጨባበጥ፤ ሳል ወይም ማስነጠስ ካለ ደግሞ መሸፈን እንዲሁም ሌሎች በጤና ሚኒስቴር የሚተላለፉ የጥንቃቄ መልዕክቶች ተግባራዊ እንዲያደርጉ መልዕክት ተላልፏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ነገ 'ቮዳኮም ቅድሚያ ለሴቶች' ሩጫ ለ17ኛ ጊዜ ይካሄዳል። በሩጫው ላይ 15,000 ተሳታፊዎችም ይገኛሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው።
አቶ ኤርሚያስ የታላቁ ሩጫ ስራ አስኪያጅ ፥ ተሳታፊዎች ወደውድድሩ ከመግባታቸው በፊት 30 በሚደርሱ ቦታዎች ላይ እጃቸውን እንዲታጠቡ ይደረጋል ብለዋል።
አለመጨባበጥ፤ ሳል ወይም ማስነጠስ ካለ ደግሞ መሸፈን እንዲሁም ሌሎች በጤና ሚኒስቴር የሚተላለፉ የጥንቃቄ መልዕክቶች ተግባራዊ እንዲያደርጉ መልዕክት ተላልፏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ያደረጉት የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው ተረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የስፔኑ ጠቅላይ ሚንስትር 'ፔድሮ ሳንቼዝ' ባለቤት የሆነቱ Begona Gomez በተደረገላቸው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ቫይረሱ እንደሚገኝባቸው ተረጋግጧል ።
በነገራችን ላይ ስፔን ውስጥ 6,391 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲጠቁ 196 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በነገራችን ላይ ስፔን ውስጥ 6,391 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲጠቁ 196 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የሞሮኮው ሚኒስትር በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል!
የሞሮኮው የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር የሆኑት Abdelkader Amara በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] መጠቃታቸው ተረጋግጧል።
የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት ምሽት ባወጣው መግለጫ ሚኒስትሩ ለስራ ጉዳይ ካቀኑበት አውሮፓ በቅርቡ መመለሳቸውን ይገልፃል።
ከአውሮፓ የስራ ቆይታቸው በኃላ ወደ ሞሮኮ እንደተመለሱ የድካም እና የራስ ምታት ስሜት ስለተሰማቸው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ አድርገዋል ፤ በዚህም የምርመራው ውጤት ቫይረሱ እንደሚገኝባቸው አረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የሞሮኮው የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር የሆኑት Abdelkader Amara በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] መጠቃታቸው ተረጋግጧል።
የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት ምሽት ባወጣው መግለጫ ሚኒስትሩ ለስራ ጉዳይ ካቀኑበት አውሮፓ በቅርቡ መመለሳቸውን ይገልፃል።
ከአውሮፓ የስራ ቆይታቸው በኃላ ወደ ሞሮኮ እንደተመለሱ የድካም እና የራስ ምታት ስሜት ስለተሰማቸው የኮሮና ቫይረስ ምርመራ አድርገዋል ፤ በዚህም የምርመራው ውጤት ቫይረሱ እንደሚገኝባቸው አረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዶሃ! ኮሮና ቫይረስን በተመለከተ ወቅታዊ መረጃዎች፦ - ቀጠር ከህንድ ፣ ፊሊፒንስ ፣ ስሪላንካ ፣ ባንግላዴሽ ፣ ፓኪስታን፣ ቻይና፣ ግብጽ፣ ኢራን፣ ኢራቅ፣ ሌባኖስ፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ሶሪያ፣ ኔፓል፣ ታይላንድ በሚነሱ ግለሰቦች ላይ ክልከላ ጥላለች። - በበሽታው የተጠቁ ግለሰቦች 15 የደረሱ ሲሆን፣ በተለይም በትላንትናው እለት ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሶስት ግለሰቦች ጋር ንክኪ ያደረጉ ግለሰቦች…
#COVID19
ተጨማሪ መረጃዎች ከኢትዮጵያ ኤምባሲ-ዶሃ!
- በአሁኑ ወቅት በኳታር በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 337 ደርሷል። ከእነዚህ ውስጥ 4ቱ ከበሽታው አገግመው ወትተዋል። አንድም በሽተኛ አልሞተም።
- ባለፈው ሳምንት ገደብ ከተጣለባቸው 14 አገራት በተጨማሪ ጣሊያን፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ስፔን እና ሱዳን የጉዞ እገዳ ተጥሎባቸዋል።
- በቀጠር የሰራተኛ ህግ ባልተሸፈኑ የመንግስት እና ከፊል መንግስታዊ ተቋማት የሚሰሩ ሰራተኞች የመውጪያ ፈቃድ ሳይጠይቁ ከአገር መውጣት ይችላሉ።
- የሜይዘር ጤና ጣቢያ (Muaither Health Center) የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማዕከል እንዲሆን ተወስኗል።
- በሁሉም ሕዝባዊ የመዝናኛ ፓርኮች ውስጥ ያሉ የሕጻናት መጫዎቻዎች በሙሉ ተዘግተዋል።
- የባቡር አገልግሎቶች በእረፍት ቀናት (አርብ እና ቅዳሜ) ዝግ እንዲሆኑ ተደርጓል።
- ሲኒማ ቤቶች፣ የስፖርት ቤቶች እና የሰርግ ቦታዎች ዝግ ናቸው።
- የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በሰራተኞች መጠለያዎች (Accomodation Facilities) ፍተሻ እና ቁጥጥር እየተደረገ እንደሚገኝ መንግስት አስታውቋል።
- ከሕጻናት ጤና ክሊኒክ፣ ከክትባት እና ከአልትራሳውንድ በስተቀር በጤና ጣቢያዎች የተያዙ ቀጠሮዎች በሙሉ መራዘማቸው ተገልጿል።
- የፍ/ቤት ቀጠሮዎች ለሁለት ሳምንታት ያክል ተራዝመዋል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
ተጨማሪ መረጃዎች ከኢትዮጵያ ኤምባሲ-ዶሃ!
- በአሁኑ ወቅት በኳታር በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 337 ደርሷል። ከእነዚህ ውስጥ 4ቱ ከበሽታው አገግመው ወትተዋል። አንድም በሽተኛ አልሞተም።
- ባለፈው ሳምንት ገደብ ከተጣለባቸው 14 አገራት በተጨማሪ ጣሊያን፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ስፔን እና ሱዳን የጉዞ እገዳ ተጥሎባቸዋል።
- በቀጠር የሰራተኛ ህግ ባልተሸፈኑ የመንግስት እና ከፊል መንግስታዊ ተቋማት የሚሰሩ ሰራተኞች የመውጪያ ፈቃድ ሳይጠይቁ ከአገር መውጣት ይችላሉ።
- የሜይዘር ጤና ጣቢያ (Muaither Health Center) የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማዕከል እንዲሆን ተወስኗል።
- በሁሉም ሕዝባዊ የመዝናኛ ፓርኮች ውስጥ ያሉ የሕጻናት መጫዎቻዎች በሙሉ ተዘግተዋል።
- የባቡር አገልግሎቶች በእረፍት ቀናት (አርብ እና ቅዳሜ) ዝግ እንዲሆኑ ተደርጓል።
- ሲኒማ ቤቶች፣ የስፖርት ቤቶች እና የሰርግ ቦታዎች ዝግ ናቸው።
- የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በሰራተኞች መጠለያዎች (Accomodation Facilities) ፍተሻ እና ቁጥጥር እየተደረገ እንደሚገኝ መንግስት አስታውቋል።
- ከሕጻናት ጤና ክሊኒክ፣ ከክትባት እና ከአልትራሳውንድ በስተቀር በጤና ጣቢያዎች የተያዙ ቀጠሮዎች በሙሉ መራዘማቸው ተገልጿል።
- የፍ/ቤት ቀጠሮዎች ለሁለት ሳምንታት ያክል ተራዝመዋል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot