TIKVAH-ETHIOPIA
#UPDATE INSTITUTE FOR STRATEGIC AFFAIRS : Netherlands Institute for Multiparty Democracy : #DialogueForum - Andulaem Stage - Desalegne Chanie, Dr. - Getachew Reda - Jawar Mohammed - Lidetu Ayalew - Abrha Desta - Hassan Moalin - Konte Mussa, Dr. - Merera…
#UPDATE
"የዴሞክራሲ ሽግግር በኢትዮጵያ: ተስፋዎቹ እና ተግዳሮቶቹ" በሚል ርእስ በመጪው ሀሙስ በፖለቲካ ሰዎች መሀል ሊደረግ ታስቦ የነበረው ውይይት ተራዝሟል።
አዘጋጁ Institute for Strategic Affairs "ፕሮግራሙ የተራዘመው አንዳንዶቹ ንግግር ያረጋሉ ተብለው የነበሩት ሰዎች ሌላ ስራ ስላጋጠማቸው ነው" ያለ ሲሆን ይህ ፕሮግራም ለግዜው ላልተወሰነ ግዜ ተራዝሟል ብሏል።
[Elias Meseret]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"የዴሞክራሲ ሽግግር በኢትዮጵያ: ተስፋዎቹ እና ተግዳሮቶቹ" በሚል ርእስ በመጪው ሀሙስ በፖለቲካ ሰዎች መሀል ሊደረግ ታስቦ የነበረው ውይይት ተራዝሟል።
አዘጋጁ Institute for Strategic Affairs "ፕሮግራሙ የተራዘመው አንዳንዶቹ ንግግር ያረጋሉ ተብለው የነበሩት ሰዎች ሌላ ስራ ስላጋጠማቸው ነው" ያለ ሲሆን ይህ ፕሮግራም ለግዜው ላልተወሰነ ግዜ ተራዝሟል ብሏል።
[Elias Meseret]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#UPDATE
የኢፌዲሪ ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2012 ዓ.ም በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ለሚያደርጉት ጉብኝት የተቋቋመው አብይ ኮሚቴ ዝግጁትን ማጠናቀቁ ተገልጿል። ጠ/ሚር ዶ/ር ዐቢይ አርብ የካቲት 6 ቀን 2012 ዓም በዱባይ ከተማ ሸባብ አልአህሊ ክለብ በአልመክቱም ስታዲያም የሙሉ ቀን ዝግጅት ላይ በመገኘት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና በመካከለኛው ምስራቅ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መልእክት ያስተላልፋሉ።
#EPA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኢፌዲሪ ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2012 ዓ.ም በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ለሚያደርጉት ጉብኝት የተቋቋመው አብይ ኮሚቴ ዝግጁትን ማጠናቀቁ ተገልጿል። ጠ/ሚር ዶ/ር ዐቢይ አርብ የካቲት 6 ቀን 2012 ዓም በዱባይ ከተማ ሸባብ አልአህሊ ክለብ በአልመክቱም ስታዲያም የሙሉ ቀን ዝግጅት ላይ በመገኘት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና በመካከለኛው ምስራቅ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መልእክት ያስተላልፋሉ።
#EPA
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#UPDATE
"የመከላከያ ሠራዊት ቀን" የካቲት 7 ቀን 2012 ዓ.ም ይከበራል። የዘንድሮው የመከላከያ ሠራዊት ቀን “የሀገራችንን ሉዓላዊነትና የሕዝባችንን ሠላም በፅናት እንጠብቃለን” በሚል መሪ ሃሳብ እንደሚከበር ታውቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"የመከላከያ ሠራዊት ቀን" የካቲት 7 ቀን 2012 ዓ.ም ይከበራል። የዘንድሮው የመከላከያ ሠራዊት ቀን “የሀገራችንን ሉዓላዊነትና የሕዝባችንን ሠላም በፅናት እንጠብቃለን” በሚል መሪ ሃሳብ እንደሚከበር ታውቋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#UPDATE
ዳዊት ፍቃዱ ይባላል በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች በ ' Solve IT ' የፈጠራ ሥራና የማህበራዊ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶች ውድድር ዙሪያ ለተማሪዎች ግንዛቤ እየሰጠና ስለ ውድድሩ እያስተዋወቀ ይገኛል፡፡
ሌሎች አከባቢዎችስ ያሉ ተማሪዎች እንዴት መወዳደር ይችላሉ?
በ15 ከተሞች ጨምሮ በማህበራዊ ሚዲያው እየተሰራ የሚገኘው ውድድሩን የማስተዋወቅና ኃሳብ ያላቸውን ወጣቶች ዕድሉን እንዲጠቀሙ የማስቻል ሥራ፡ነው፡፡ ምዝገባው ለሁሉም በድረገፅ የሚከናወን ይሆናል፡፡ ባለፈው አመት በ ' Solve IT ' አሸናፊ ለነበሩ ወጣቶች ከ100,000 - 25,000 ሥራ መጀመሪያ ገንዘብ መሸለማቸው ይታወሳል፡፡ ቲክቫህ ኢትዮጵያም ወጣቶች ከዚህ ዕድል እንዲጠቀሙ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለመመዝገብ https://www.icog-solveit.com/register/participant
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
ዳዊት ፍቃዱ ይባላል በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች በ ' Solve IT ' የፈጠራ ሥራና የማህበራዊ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶች ውድድር ዙሪያ ለተማሪዎች ግንዛቤ እየሰጠና ስለ ውድድሩ እያስተዋወቀ ይገኛል፡፡
ሌሎች አከባቢዎችስ ያሉ ተማሪዎች እንዴት መወዳደር ይችላሉ?
በ15 ከተሞች ጨምሮ በማህበራዊ ሚዲያው እየተሰራ የሚገኘው ውድድሩን የማስተዋወቅና ኃሳብ ያላቸውን ወጣቶች ዕድሉን እንዲጠቀሙ የማስቻል ሥራ፡ነው፡፡ ምዝገባው ለሁሉም በድረገፅ የሚከናወን ይሆናል፡፡ ባለፈው አመት በ ' Solve IT ' አሸናፊ ለነበሩ ወጣቶች ከ100,000 - 25,000 ሥራ መጀመሪያ ገንዘብ መሸለማቸው ይታወሳል፡፡ ቲክቫህ ኢትዮጵያም ወጣቶች ከዚህ ዕድል እንዲጠቀሙ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለመመዝገብ https://www.icog-solveit.com/register/participant
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
#UPDATE
የሱዳን የሽግግር መንግሥት የቀድሞ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽርን ለዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት (ICC) አሳልፎ ለመስጠት መስማማቱን ቢቢሲ ዘግቧል።
የሽግግር መንግሥቱ ውሳኔው ላይ መድረሱን ያስታወቀው የሀገሪቱ ወታደራዊ ምክር ቤት መሆኑን ነው የተሰማው።
አልበሽር በዳርፉር ግጭት ውስጥ የዘር ማፅዳት ፈፅመዋል፤ የጦር ወንጀል እና በሰብአዊነት ላይ ወንጅል ሠርተዋል የሚል ክስ በዓለም አቀፍ የወንጀል ችሎቱ የቀረበባቸው መሆኑ ይታወሳል።
የአፍሪካ ኅብረት እና መሪዎቹ ከዚህ በፊት "ዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት የአፍሪካ መሪዎችን ብቻ ነጥሎ ያጠቃል" በሚል የተቋሙን ሂደት ሲቃወሙ የነበረ ቢሆንም አዲሱ የሱዳን የሽግግር መንግሥት ግን አልበሽርን አሳልፎ ለመስጠት ወስኗል።
[BBC]
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
የሱዳን የሽግግር መንግሥት የቀድሞ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽርን ለዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት (ICC) አሳልፎ ለመስጠት መስማማቱን ቢቢሲ ዘግቧል።
የሽግግር መንግሥቱ ውሳኔው ላይ መድረሱን ያስታወቀው የሀገሪቱ ወታደራዊ ምክር ቤት መሆኑን ነው የተሰማው።
አልበሽር በዳርፉር ግጭት ውስጥ የዘር ማፅዳት ፈፅመዋል፤ የጦር ወንጀል እና በሰብአዊነት ላይ ወንጅል ሠርተዋል የሚል ክስ በዓለም አቀፍ የወንጀል ችሎቱ የቀረበባቸው መሆኑ ይታወሳል።
የአፍሪካ ኅብረት እና መሪዎቹ ከዚህ በፊት "ዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት የአፍሪካ መሪዎችን ብቻ ነጥሎ ያጠቃል" በሚል የተቋሙን ሂደት ሲቃወሙ የነበረ ቢሆንም አዲሱ የሱዳን የሽግግር መንግሥት ግን አልበሽርን አሳልፎ ለመስጠት ወስኗል።
[BBC]
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
የኢትዮጵያ አየር መንገድ...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስን [2019-nCoV] ለመከላከል አውሮፕላኖችን በኬሚካል የማፅዳት ስራ በማከናወን ላይ ይገኛል።
አየር መንገዱ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከሚያደርጋቸው ቅድመ ጥንቃቄዎች አንዱ ከቻይና እና ቫይረሱ ከታየባቸው ሀገራት የሚመጡ አውሮፕላኖችን በኬሚካል የማፅዳት ስራ መሆኑን አስታውቋል።
[የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኤፍ ቢ ሲ]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስን [2019-nCoV] ለመከላከል አውሮፕላኖችን በኬሚካል የማፅዳት ስራ በማከናወን ላይ ይገኛል።
አየር መንገዱ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከሚያደርጋቸው ቅድመ ጥንቃቄዎች አንዱ ከቻይና እና ቫይረሱ ከታየባቸው ሀገራት የሚመጡ አውሮፕላኖችን በኬሚካል የማፅዳት ስራ መሆኑን አስታውቋል።
[የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኤፍ ቢ ሲ]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከሚያደርጋቸው ከፍተኛ ቅድመ ጥንቃቄዎች አንዱ ከቻይና እና ቫይረሱ ከታየባቸው ሀገራት የሚመጡ አውሮፕላኖችን በኬሚካል የማፅዳት ስራ (Disinfecting) ይገኝበታል።" - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ፖሊስ የአ/አ ከተማ ነዋሪዎችን አመስግኗል...
33 ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በሠላም እንዲጠናቀቅ የአ/አ ከተማ ነዋሪዎች ላደረጉት ቀና ትብብር የከተማው ፖሊስ ኮሚሽን ምስጋናውን አቅርቧል፡፡ ኢትዮጵያ 33ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና ሌሎች ተያያዥ ስብሰባዎችን ከጥር 26 እስከ የካቲት 2/2012 ዓ/ም ማስተናገዷ ይታወቃል፡፡
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
33 ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በሠላም እንዲጠናቀቅ የአ/አ ከተማ ነዋሪዎች ላደረጉት ቀና ትብብር የከተማው ፖሊስ ኮሚሽን ምስጋናውን አቅርቧል፡፡ ኢትዮጵያ 33ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና ሌሎች ተያያዥ ስብሰባዎችን ከጥር 26 እስከ የካቲት 2/2012 ዓ/ም ማስተናገዷ ይታወቃል፡፡
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአፍሪካ ሕብረት የወጣቶች ልዩ መልዕክተኛ አያ ቺቢ...
የጥይት ድምጽ የማይሰማባት አፍሪካን የመፍጠር ዘመቻው እውን እንዲሆን ወጣቶች በመንግስታት ላይ ጫና እንዲያደርጉ በአፍሪካ ሕብረት የወጣቶች ልዩ መልዕክተኛ አያ ቺቢ ጠይቃለች።
ልዩ መልዕክተኛዋ 33ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ትናንት ሲጠናቀቅ እንደገለጸችው የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየቀጠፈ ያለው ጦርነት ሊያበቃ ይገባል ብላለች።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የጥይት ድምጽ የማይሰማባት አፍሪካን የመፍጠር ዘመቻው እውን እንዲሆን ወጣቶች በመንግስታት ላይ ጫና እንዲያደርጉ በአፍሪካ ሕብረት የወጣቶች ልዩ መልዕክተኛ አያ ቺቢ ጠይቃለች።
ልዩ መልዕክተኛዋ 33ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ትናንት ሲጠናቀቅ እንደገለጸችው የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየቀጠፈ ያለው ጦርነት ሊያበቃ ይገባል ብላለች።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
"የጥይት ድምጽ የማይሰማባት አፍሪካን ለመፍጠር ወጣቶች በመንግስታት ላይ ጫና ሊያደርጉ ይገባል" - አያ ቺቢ
በአፍሪካ ህብረት የወጣቶች ልዩ መልዕክተኛ 33ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ሲጠናቀቅ ለኢዜአ ከተናገረችው የወሰድነው፦
- የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየቀጠፈ ያለው ጦርነት ሊያበቃ ይገባል።
- የጥይት ድምጽ የማይሰማባት አፍሪካን ለመፍጠር እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ እውን ለማድረግ የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል።
- እ.አ.አ በ2063 አፍሪካ የበለጸገችና ሠላም የሰፈነባት፤ ወጣቶችና ሴቶች በምጣኔ ሃብት፣ በአመራር ሰጪነት እንዲሁም በፖሊሲ አውጪነት በመሳተፍ ተጠቃሚ የሚሆኑባት አህጉር እንድትሆን ከወዲሁ መስራት ያስፈልጋል። ይህን እውን ለማድረግ ሴቶችና ወጣቶች ትልቅ ሚና አላቸው።
- ሴቶችና ወጣቶች አጀንዳዎችን በመቅረጽ፣ ወደ ጦርነት ከሚወስዱ ድርጊቶች በመቆጠብ፣ የወጡ ፖሊሲዎች እንዲተገበሩ ሠላማዊና ሌሎች መንገዶችን በመጠቀም በመንግስታት ላይ ጫና ሊደረግ ይገባል።
- በአህጉሪቱ የወጣቶች መገለጫ የሆነውን ስራ አጥነት፣ ስደት፣ አመጽና ሌሎች የተሳሳቱ ትርክቶችን መቀየር ያስፈልጋል።
- አፍሪካ የምትፈልገውን ለውጥ ለማምጣት ያላትን ወጣት ኃይል ለፈጠራና ለሠላም ማስፈን መጠቀም ጊዜው አሁን ነው።
- የጥይት ድምጽ የማይሰማባት አፍሪካን የመፍጠር እንቅስቃሴን እውን ለማድረግ ዘመቻ ተጀምሯል። ወጣቶች ይህንን እንዲቀላቀሉም ጥሪ አቅርባለሁ።
- መንግስታት ወጣቶችን በውሳኔ ሰጪነት፣ በፖሊሲ፣ በምክር ቤት፣ በሲቪል ማህበርና ሌሎች ዘርፎች በማካተት ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ይቻላል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአፍሪካ ህብረት የወጣቶች ልዩ መልዕክተኛ 33ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ሲጠናቀቅ ለኢዜአ ከተናገረችው የወሰድነው፦
- የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየቀጠፈ ያለው ጦርነት ሊያበቃ ይገባል።
- የጥይት ድምጽ የማይሰማባት አፍሪካን ለመፍጠር እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ እውን ለማድረግ የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል።
- እ.አ.አ በ2063 አፍሪካ የበለጸገችና ሠላም የሰፈነባት፤ ወጣቶችና ሴቶች በምጣኔ ሃብት፣ በአመራር ሰጪነት እንዲሁም በፖሊሲ አውጪነት በመሳተፍ ተጠቃሚ የሚሆኑባት አህጉር እንድትሆን ከወዲሁ መስራት ያስፈልጋል። ይህን እውን ለማድረግ ሴቶችና ወጣቶች ትልቅ ሚና አላቸው።
- ሴቶችና ወጣቶች አጀንዳዎችን በመቅረጽ፣ ወደ ጦርነት ከሚወስዱ ድርጊቶች በመቆጠብ፣ የወጡ ፖሊሲዎች እንዲተገበሩ ሠላማዊና ሌሎች መንገዶችን በመጠቀም በመንግስታት ላይ ጫና ሊደረግ ይገባል።
- በአህጉሪቱ የወጣቶች መገለጫ የሆነውን ስራ አጥነት፣ ስደት፣ አመጽና ሌሎች የተሳሳቱ ትርክቶችን መቀየር ያስፈልጋል።
- አፍሪካ የምትፈልገውን ለውጥ ለማምጣት ያላትን ወጣት ኃይል ለፈጠራና ለሠላም ማስፈን መጠቀም ጊዜው አሁን ነው።
- የጥይት ድምጽ የማይሰማባት አፍሪካን የመፍጠር እንቅስቃሴን እውን ለማድረግ ዘመቻ ተጀምሯል። ወጣቶች ይህንን እንዲቀላቀሉም ጥሪ አቅርባለሁ።
- መንግስታት ወጣቶችን በውሳኔ ሰጪነት፣ በፖሊሲ፣ በምክር ቤት፣ በሲቪል ማህበርና ሌሎች ዘርፎች በማካተት ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ይቻላል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#UPDATE
ለኮረና ተህዋሲ መድሐኒትና ክትባት ለመፈለግ የሚደረገውን ጥረት ያፋጥናል የተባለ የሳይቲስቶች፣ የተመራማሪዎችና የባለሙያዎች ጉባኤ ዛሬ ዤኔቭ ሲዊትዘርላድ ውስጥ ተጀምሯል።
ለ2 ቀን የተሰበሰቡት የዓለም የጤና ሳይቲስቶችና ባለሙዎች ከገዳዩ ተሕዋሲ የሚያድን መድሐኒት ወይም የሚከላከል ክትባት ለማግኘት ስለተደረገ እና መደረግ ስላለበት ምርምር ይወያያሉ።
ስብሰባውን ያዘጋጀው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የበላይ ኃላፊ ቴዎድሮስ አድሐኖም ለተሰብሳቢዎች እንደነገሩት ተሕዋሲው እስካሁን ከቻይና ውጪ ብዙ ጉዳት ባያደርስም ሥርጭቱ ለመላዉ ዓለም አሳሳቢ ነው ብለዋል።
[DW]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ለኮረና ተህዋሲ መድሐኒትና ክትባት ለመፈለግ የሚደረገውን ጥረት ያፋጥናል የተባለ የሳይቲስቶች፣ የተመራማሪዎችና የባለሙያዎች ጉባኤ ዛሬ ዤኔቭ ሲዊትዘርላድ ውስጥ ተጀምሯል።
ለ2 ቀን የተሰበሰቡት የዓለም የጤና ሳይቲስቶችና ባለሙዎች ከገዳዩ ተሕዋሲ የሚያድን መድሐኒት ወይም የሚከላከል ክትባት ለማግኘት ስለተደረገ እና መደረግ ስላለበት ምርምር ይወያያሉ።
ስብሰባውን ያዘጋጀው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የበላይ ኃላፊ ቴዎድሮስ አድሐኖም ለተሰብሳቢዎች እንደነገሩት ተሕዋሲው እስካሁን ከቻይና ውጪ ብዙ ጉዳት ባያደርስም ሥርጭቱ ለመላዉ ዓለም አሳሳቢ ነው ብለዋል።
[DW]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በትራፊክ አደጋ ዛሬም የ4 ሰዎች ህይወት አልፏል...
በምስራቅ ጎጃም ዞን የጁቤ ወረዳ ዛሬ ከቀኑ 7 ሰዓት አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 4 ሰዎች ወዲያውኑ ሲሞቱ በ24 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የዞኑ ፖሊስ ገለፀ።
በምስራቅ ጎጃም ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳው እንደገለፁት አደጋው የደረሰው ከባሶ ሊበን ከተማ 28 ሰዎችን አሳፍሮ ወደ ኮርክ ከተማ በመጓዝ ላይ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አማ 01594 አይሱዙ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው።
አደጋው የደረሰው ልምጭም በተባለው ቀበሌ ሲሆን 4 ሰዎች ወዲያውኑ ህይወታቸው ሲያልፍ በ9 ሰዎች ከባድ በ15 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን ዋና ኢንስፔክተሩ ገልፀዋል።
የሟቾቹ አስከሬን ለቤተሰቦቻቸው የተሰጠ ሲሆን የአካል ጉዳት የደረሰባቸው 24 ሰዎች ደግሞ በደብረማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታልና በየጁቤ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በህክምና ላይ ናቸው ተብሏል። አሽከርካሪው ለጊዜው በመሰወሩ ክትትል እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ኢንስፔክተሩ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም ተናግረዋል።
[ENA]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በምስራቅ ጎጃም ዞን የጁቤ ወረዳ ዛሬ ከቀኑ 7 ሰዓት አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 4 ሰዎች ወዲያውኑ ሲሞቱ በ24 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የዞኑ ፖሊስ ገለፀ።
በምስራቅ ጎጃም ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጎበዜ ይርሳው እንደገለፁት አደጋው የደረሰው ከባሶ ሊበን ከተማ 28 ሰዎችን አሳፍሮ ወደ ኮርክ ከተማ በመጓዝ ላይ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አማ 01594 አይሱዙ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው።
አደጋው የደረሰው ልምጭም በተባለው ቀበሌ ሲሆን 4 ሰዎች ወዲያውኑ ህይወታቸው ሲያልፍ በ9 ሰዎች ከባድ በ15 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን ዋና ኢንስፔክተሩ ገልፀዋል።
የሟቾቹ አስከሬን ለቤተሰቦቻቸው የተሰጠ ሲሆን የአካል ጉዳት የደረሰባቸው 24 ሰዎች ደግሞ በደብረማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታልና በየጁቤ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በህክምና ላይ ናቸው ተብሏል። አሽከርካሪው ለጊዜው በመሰወሩ ክትትል እየተደረገ ነው ያሉት ዋና ኢንስፔክተሩ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም ተናግረዋል።
[ENA]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#JIMMAA #AGGAAROO
ዛሬ የጅማ እና የአጋሮ ከተማ የነዋሪዎች አደባባይ በመውጣት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አመራር ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል። በጅማ ከተማ "ለብልፅግና እንሩጥ" በሚል የጎዳና ላይ ሩጫም ተካሂዷል። የጠቅላይ ሚኒስትሩን አመራር እናደንቃለን ያሉት ወጣቶች 'እኛም ዶ/ር አብይ ነን" ሲሉ ተደምጠዋል። ስድብ እና ጥላቻ፣ እንዲሁም የኦሮሞን ህዝብ መከፋፈል ላይ የተጠመዱ አካላትም ከድርጊታቸው ይቆጠቡ ብለዋል።
[ፎቶዎቹ የጅማ ዞን ኮሚኒኬሽን ናቸው]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ዛሬ የጅማ እና የአጋሮ ከተማ የነዋሪዎች አደባባይ በመውጣት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አመራር ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል። በጅማ ከተማ "ለብልፅግና እንሩጥ" በሚል የጎዳና ላይ ሩጫም ተካሂዷል። የጠቅላይ ሚኒስትሩን አመራር እናደንቃለን ያሉት ወጣቶች 'እኛም ዶ/ር አብይ ነን" ሲሉ ተደምጠዋል። ስድብ እና ጥላቻ፣ እንዲሁም የኦሮሞን ህዝብ መከፋፈል ላይ የተጠመዱ አካላትም ከድርጊታቸው ይቆጠቡ ብለዋል።
[ፎቶዎቹ የጅማ ዞን ኮሚኒኬሽን ናቸው]
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#FACEBOOK
ፌስቡክ ከዘጠኝ አጋር አካላት ጋር በመተባበር ለአፍሪካ የኢንተርኔት መረጃ ደህንነት እሰራለሁ ብሏል፡፡ ፌስቡክ ከሰሃራ በርሃ በታች ላሉ አፍሪካ አገራት የኢንተርኔት መረጃ አጠቃቀምንና አገልግሎቱን ለማሳደግ ከዘጠኝ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር እንደሚሰራ አስታውቋል፡፡
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ፌስቡክ ከዘጠኝ አጋር አካላት ጋር በመተባበር ለአፍሪካ የኢንተርኔት መረጃ ደህንነት እሰራለሁ ብሏል፡፡ ፌስቡክ ከሰሃራ በርሃ በታች ላሉ አፍሪካ አገራት የኢንተርኔት መረጃ አጠቃቀምንና አገልግሎቱን ለማሳደግ ከዘጠኝ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር እንደሚሰራ አስታውቋል፡፡
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia