የአምቦ ወጣቶችን አመስግኑልን!
#የአምቦ_ወጣቶች_ማህበር ለወላጅ አልባ ለሆኑና እና ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል። ማህበሩ ከሰሞኑን በአምቦ ከተማ የትምህርት ቁሳቁስ ሲያሰባስብ እንደነበር በTIKVAH-ETH አሳውቀናችሁ ነበር።
"Paakko Tokko Barataa Tokkof"
/አንድ እሽግ ለአንድ ህፃን/ #አምቦ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#የአምቦ_ወጣቶች_ማህበር ለወላጅ አልባ ለሆኑና እና ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል። ማህበሩ ከሰሞኑን በአምቦ ከተማ የትምህርት ቁሳቁስ ሲያሰባስብ እንደነበር በTIKVAH-ETH አሳውቀናችሁ ነበር።
"Paakko Tokko Barataa Tokkof"
/አንድ እሽግ ለአንድ ህፃን/ #አምቦ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመኪና ስርቆት ተበራክቷል!
የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል የሆነ ወንድማችን ዛሬ አለም ባንክ ኪዳነምህርት አካባቢ የታርጋ ቁጥሩ26313 የሆነ ላዳ ታክሲ ጠፍቶበታል። እንደው ያያችሁ ሰዎች ካላችሁ 0920890310 ወይም 0913795818 ደውሉለት!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል የሆነ ወንድማችን ዛሬ አለም ባንክ ኪዳነምህርት አካባቢ የታርጋ ቁጥሩ26313 የሆነ ላዳ ታክሲ ጠፍቶበታል። እንደው ያያችሁ ሰዎች ካላችሁ 0920890310 ወይም 0913795818 ደውሉለት!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ተጠንቀቁ የመኪና ስርቆቱ ተበራክቷል!
🚖በአዲስ አበባ ከተማ የመኪና ስርቆቱ መበራከቱን የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት እየገለፁ ይገኛሉ። ከሶስት ቀን በፊት ካዛንቺስ አካባቢ ያቆሙት መኪና እንደተሰረቀባቸው የነገሩን አንድ የቤተሰባችን አባል እኛን የግጠመን እንዳያጋጥማችሁ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጉ ሲሉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
ፖሊስ!?
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🚖በአዲስ አበባ ከተማ የመኪና ስርቆቱ መበራከቱን የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት እየገለፁ ይገኛሉ። ከሶስት ቀን በፊት ካዛንቺስ አካባቢ ያቆሙት መኪና እንደተሰረቀባቸው የነገሩን አንድ የቤተሰባችን አባል እኛን የግጠመን እንዳያጋጥማችሁ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጉ ሲሉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
ፖሊስ!?
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የወራቤ ከተማ ወጣቶችን አመስግኑልን!
ከላይ በፎቶው የምትመለከቱት በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ አልከሶ 01 ቀበሌ ውስጥ የተደረገ የት/ት ቁሰስ ድጋፍ ነው። ወጣቶቹ #የአረጋዊያን ቤቶችንም አድሰዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከላይ በፎቶው የምትመለከቱት በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ አልከሶ 01 ቀበሌ ውስጥ የተደረገ የት/ት ቁሰስ ድጋፍ ነው። ወጣቶቹ #የአረጋዊያን ቤቶችንም አድሰዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እሁድን በበጎ ስራ በሻሸመኔ⬆️
"እኛ የሻሸመኔ ከተማ ተምሳሌት የበጎ አድራጎት ማዕከል አዲሱን አመት ከተቸገሩ ነዲያን ጋር በጋራ ለማክበር ዛሬ የሻሸመኔ አራዳ ገቢያ በመዞር ከ35-40kg የሚሆን የሽንኩርት ልገሳ፣ ጤፈ ከ25 kg፣ በርበሬ 5kg፣ ነጭ ሸንኩርት እንዲሁም ገንዘብ ልገሳን አድገናል፡፡ የተለያዩ ነገሮች ዘይት፣ ስጋ ስለሚቀሩን መተባበር ለሚፈልጉ ሰዎች 0926940304 ይደወሉልን።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እኛ የሻሸመኔ ከተማ ተምሳሌት የበጎ አድራጎት ማዕከል አዲሱን አመት ከተቸገሩ ነዲያን ጋር በጋራ ለማክበር ዛሬ የሻሸመኔ አራዳ ገቢያ በመዞር ከ35-40kg የሚሆን የሽንኩርት ልገሳ፣ ጤፈ ከ25 kg፣ በርበሬ 5kg፣ ነጭ ሸንኩርት እንዲሁም ገንዘብ ልገሳን አድገናል፡፡ የተለያዩ ነገሮች ዘይት፣ ስጋ ስለሚቀሩን መተባበር ለሚፈልጉ ሰዎች 0926940304 ይደወሉልን።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አመስግኑልን!
"#በሻሸመኔ ከተማ የሚገኘው ኢንስፓየር የልማት እና የመረዳጃ ማህበር "አንተ ለኔ እኔ ላንተ ልማር" በሚል መሪ ቃል የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ አቶ አደም ከማል እንዲሁም የኢንስፓየር ልዩ አባል የሆነው የቀድሞ የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ አቶ ደስታ ቡኩሉ እና ሌሎች የከተማችን አመራሮች በተገኙበት በ(Cinima9) ከ500 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ አበርክተናል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"#በሻሸመኔ ከተማ የሚገኘው ኢንስፓየር የልማት እና የመረዳጃ ማህበር "አንተ ለኔ እኔ ላንተ ልማር" በሚል መሪ ቃል የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ አቶ አደም ከማል እንዲሁም የኢንስፓየር ልዩ አባል የሆነው የቀድሞ የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ አቶ ደስታ ቡኩሉ እና ሌሎች የከተማችን አመራሮች በተገኙበት በ(Cinima9) ከ500 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ አበርክተናል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አርሂቡ ኮምቦልቻ!
አርሂቡ ኮምቦልቻ ከኮምቦልቻ ግብርና ኮሌጅ ጋር በመተባበር ለአቅመ ደካሞች የብርድልብስ እና አንሶላ ድጋፍ አድርገዋል በተጨማሪም የትምህርት ቁሳስ ለተማሪዎች አበርክተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አርሂቡ ኮምቦልቻ ከኮምቦልቻ ግብርና ኮሌጅ ጋር በመተባበር ለአቅመ ደካሞች የብርድልብስ እና አንሶላ ድጋፍ አድርገዋል በተጨማሪም የትምህርት ቁሳስ ለተማሪዎች አበርክተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እባካችሁ ተጠንቅቃችሁ አሽከርክሩ!
ወቅቱ #የበዓል መዳረሻ በመሆኑ ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴው ይጨምራል እንዲሁም በተለያዩ ቦታዎች የትራፊክ መጨናነቅ ስለሚኖር ተጠንቅቃችሁ አሽከርክሩ።
ፎቶ፡ ዛሬ አባይ በረሀ የደረሰ አደጋ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወቅቱ #የበዓል መዳረሻ በመሆኑ ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴው ይጨምራል እንዲሁም በተለያዩ ቦታዎች የትራፊክ መጨናነቅ ስለሚኖር ተጠንቅቃችሁ አሽከርክሩ።
ፎቶ፡ ዛሬ አባይ በረሀ የደረሰ አደጋ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሰቆጣ ከተማ በተፈጸመ የተኩስ ልውውጥ የአንድ ግለሰብ ህይወት አለፈ!
በሰቆጣ ከተማ በስራ ላይ የነበሩ የፖሊስ አባላት ትላንት ሌሊት ከአንድ ግለሰብ ጋር በስህተት በተፈጠረ የተኩስ ልውውጥ የግለሰቡ ህይወት መጥፋቱን የከተማው ፖሊስ አስታወቀ።
በከተማው ፖሊስ የጸጥታ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ደባሽ ጌታሁን እንደገለጹት ችግሩ የተፈጠረው በከተማው 02 ቀበሌ ማይ ቡሊት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጳጉሜን 2/2011 ዓ.ም ከሌሊቱ 5፡30 ላይ ነው።
በጸጥታ ስራ ላይ የተሰማሩ ፖሊሶች እና በግል መሳሪያ የታጠቀ አንድ ግለሰብ መካከል “ማነህ? ማነህ?” በሚል በተካሄደ የተኩስ ልውወጥ በግለሰቡ ላይ ጉዳት መድረሱ ተመልክቷል።
ጉዳት የደረሰበት ግለሰብም ወዲያውኑ ወደ ተፈራ ሃይሉ መታሰቢያ ሆስፒታል ቢወሰድም ህይወቱ መትረፍ እንዳልቻለ ዋና ኢንስፔክተሩ ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም ችግሩን የፈጠሩት የጸጥታ አካላት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-08-2
Via #ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሰቆጣ ከተማ በስራ ላይ የነበሩ የፖሊስ አባላት ትላንት ሌሊት ከአንድ ግለሰብ ጋር በስህተት በተፈጠረ የተኩስ ልውውጥ የግለሰቡ ህይወት መጥፋቱን የከተማው ፖሊስ አስታወቀ።
በከተማው ፖሊስ የጸጥታ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ደባሽ ጌታሁን እንደገለጹት ችግሩ የተፈጠረው በከተማው 02 ቀበሌ ማይ ቡሊት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጳጉሜን 2/2011 ዓ.ም ከሌሊቱ 5፡30 ላይ ነው።
በጸጥታ ስራ ላይ የተሰማሩ ፖሊሶች እና በግል መሳሪያ የታጠቀ አንድ ግለሰብ መካከል “ማነህ? ማነህ?” በሚል በተካሄደ የተኩስ ልውወጥ በግለሰቡ ላይ ጉዳት መድረሱ ተመልክቷል።
ጉዳት የደረሰበት ግለሰብም ወዲያውኑ ወደ ተፈራ ሃይሉ መታሰቢያ ሆስፒታል ቢወሰድም ህይወቱ መትረፍ እንዳልቻለ ዋና ኢንስፔክተሩ ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም ችግሩን የፈጠሩት የጸጥታ አካላት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-08-2
Via #ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መቐለ ዩኒቨርሲቲ መስከረም 12 የመማር ማስተማር ስራ ይጀምራል!
የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክተር ዶ/ር አብድልዋሴ ሁሴን #በድጋሚ ለTIKVAH-ETH በስልክ እንዳሳወቁት ተማሪዎች ከመስከረም 5 ጀምሮ ወደ ግቢው መምጣት እንደሚችሉ ጠቁመው ከመስከረም 7-10 ባሉት ቀናት ምዝገባቸውን አከናውነው መስከረም 12 ትምህርት እንደሚጀምሩ ገልፀዋል።
TIKVAH-ETH ዶክተር አብልዋሴ ሁሴንን ለቀና ትብብራቸው ሊያመሰግናቸው ይወዳል!
TIKVAH ETH MAGAZINE የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎችን ብቻ በዚህ ተከታተሉ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክተር ዶ/ር አብድልዋሴ ሁሴን #በድጋሚ ለTIKVAH-ETH በስልክ እንዳሳወቁት ተማሪዎች ከመስከረም 5 ጀምሮ ወደ ግቢው መምጣት እንደሚችሉ ጠቁመው ከመስከረም 7-10 ባሉት ቀናት ምዝገባቸውን አከናውነው መስከረም 12 ትምህርት እንደሚጀምሩ ገልፀዋል።
TIKVAH-ETH ዶክተር አብልዋሴ ሁሴንን ለቀና ትብብራቸው ሊያመሰግናቸው ይወዳል!
TIKVAH ETH MAGAZINE የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎችን ብቻ በዚህ ተከታተሉ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸በ2012 ዓ/ም #ስራ የሚጀምረው አዲሱ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ኲሓ የሚገኘው መለስ ካምፓስ #MekUniETH
TIKVAH ETH MAGAZINE የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎችን ብቻ በዚህ ተከታተሉ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
TIKVAH ETH MAGAZINE የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎችን ብቻ በዚህ ተከታተሉ👇
https://t.iss.one/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
እሁድ በአዳማ⬆️
"በአዳማ ዛሬ ሴዴቅያስ አረጋውያን መርጃ ማዕከል ወጣቶች ተገኝተን ለአረጋውያን የሚጠቅሙ እቃዋችንን አበርክተናል እንዲሁም የጥበብ ምሽትም በማዘጋጀት አብረናቸው እንኳን አደረሳችሁ ብለናል።"
የመጣችሁ ታዳሚ ተመስግናችኀል! መምጣት እና አረጋውያንን መጎብኘት ለሚፈልጉ ትችላላችሁ ተብሏል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በአዳማ ዛሬ ሴዴቅያስ አረጋውያን መርጃ ማዕከል ወጣቶች ተገኝተን ለአረጋውያን የሚጠቅሙ እቃዋችንን አበርክተናል እንዲሁም የጥበብ ምሽትም በማዘጋጀት አብረናቸው እንኳን አደረሳችሁ ብለናል።"
የመጣችሁ ታዳሚ ተመስግናችኀል! መምጣት እና አረጋውያንን መጎብኘት ለሚፈልጉ ትችላላችሁ ተብሏል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እሁድ በመቂ⬆️
"እኛ የ"መልክአ ሰናይ ስለ መቂ አረጋውያን" ህብረት ዛሬ 1ኛ አመት አክብረናል ህብረቱ 23 አረጋውያንን ይዞ የተነሳ ሲሆን ለወደፊቱ ተስፋ የተጣለበት ማህበር ነው።" አሌክ ነኝ ከ መቂ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እኛ የ"መልክአ ሰናይ ስለ መቂ አረጋውያን" ህብረት ዛሬ 1ኛ አመት አክብረናል ህብረቱ 23 አረጋውያንን ይዞ የተነሳ ሲሆን ለወደፊቱ ተስፋ የተጣለበት ማህበር ነው።" አሌክ ነኝ ከ መቂ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የተበራከተው የመኪና ስርቆት በሸገር!
"እኔም መኪና #ተሰርቆብኝ 1 ወር ሆኖኛል። አስኮ አዲስ ሰፈር ነው የተሰረቀብኝ TOYOTA COROLLA 2003/A85253/እስካሁን አልተገኘም። በጣም ከባድ ሆኗል ከተማችን ውስጥ ያለውን ነገር።" የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እኔም መኪና #ተሰርቆብኝ 1 ወር ሆኖኛል። አስኮ አዲስ ሰፈር ነው የተሰረቀብኝ TOYOTA COROLLA 2003/A85253/እስካሁን አልተገኘም። በጣም ከባድ ሆኗል ከተማችን ውስጥ ያለውን ነገር።" የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia