This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር አቶ መሳይ ደምሴ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ላይ የተፈጠረውን ችግር አስመልክቶ የሰጡት ማብራሪያ!
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለመደባ አያገለግሉም የተባሉት ውጤቶች አልተሰረዙም!
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር አቶ መሳይ ደምሴ ለተጠየቋቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ፦
TIKVAH-ETH ከአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት አዳምጦ ቃል በቃል ያሰፈረው!
የውጤት ግሽበት ምን ማለት ነው??
"ያልተጠበቀ ውጤት እስካሁን ድረስ በሀገሪቱ የፈተና አሰጣጥ በተለይም የ12ኛ ክፍል ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ሲሰጥ የተመዘገቡ ውጤቶች አሉ የ10 ዓመት ሊሆን ይችላል ወይም ከዚያ በላይ ነገር ግን ባልተጠበቀ መልኩ መቶ እና ሁለት መቶ፣ ሶስት መቶ በሁለት ወይም በሶስት የትምህርት አይነት ወይም በአራት የትምህርት አይነት መቶዎች አይመዘገብም። ዘንድሮ ግን በርካታ ውጤት ከ90 በላይ የተመዘገቡት በተለይ በመጨረሻዎቹ ሁለት ቀናትና ይሄ ያልተጠበቀ ነው። 6002 የሚሆኑ ተማሪዎች አጠቃላይ መቶ ሙሉ በሙሉ ያስመዘገቡት ውጤት ከዚህ በፊት ከተለመደው ባለን ሪከርድ የለም።"
ውሳኔው በራሳቸው ሰርተው ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ችግር አይፈጥርም?
" ችግር አይፈጥርም፤ 7 የትምህርት አይነቶች ናቸው የተሰጡት የመጀመሪያዎቹ ሰኔ 6-7 የተፈተኑት ፈተናዎች እንግሊዘኛ ለሁሉም፣ ለተፈጥሮ ሳይንስና ለማህበራዊ ሳይንስ፣ ሂሳብ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማህበራዊ ሳይንስ፤ አፕቲትዩድ ለሁሉም ለማህበራዊ ሳይንስ ጆግራፊ፣ ለተፈጥሮ ሳይንስ ፊዚክስ ተፈትነዋል። የጋሸበ ውጤት አለ የሚል ግምት ሲፈጠር የሰኞና የማክሰኞ፣ የመጀመሪያዎቹ ፈተናዎችም በኮሚቴ ታይቷል። በአንፃራዊነት የተማሪዎች ውጤት ተቀራራቢ ነው የነዚያኛዎቹ ግን የጋሸበ ነው ያልተጠበቀ ነው።"
የጋሸበ ውጤት የታየባቸው አካባቢዎች?
"የቴክኒክ ኮሚቴው ያጠናው አጠቃላይ በሀገሪቱ ነው። በጣም በተወሰኑ ክልሎች በ4 ክልሎች በደቡብ፣ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል አንድ ዞን፣ ኦሮሚያ የተወሰኑ ዞኖች የተወሰኑ ቁጥር፣ በርከት የሚለው በአማራ ክልል ሆኖ የጋሸበ ውጤት የተመዘገበበት ሁኔታ አለ። ነገር ግን በአንፃራዊነት ነው ሲታይ ግን በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የተሰጠው ፈተና ሰኞ እና ማክሰኞ ግሽበት ያሳያል።"
ለምደባ የማያገለግሉት የትምህርት አይነቶች ዕጣ ፋንታቸው ምንድነው?
"ህብረተሰቡንም #የሚያወዛግበው እና ግልፅ ያልሆነላቸው ይሄ ነው። እጣ ፈንታቸው... በልጆቹ ውጤት ሰርተፊኬት ላይ ይመዘገባል። ከዚህ በፊትም ቢሆን መንግስት ባለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፤ የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር በሚያወጣው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ያስገባል። ሲያስገባ የሚወስደው መስፈርት አለ መስፈርቱ እሱ በወሰነው ነው። በዚህ አራቱ ትምህርት ይወሰድ ብለን ወስነናል። መንግስት ነው የወሰነው። የዩኒቨርሲቲ የማቀበል አቅም ...እነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች ለመግባት መንግስት ኢንቨስት ለማድረግ አስተምራለሁ፣ በቀጣይ የሃገሪቱን እጣ ፈንታ የሚወስኑ አካላት ናቸው ብሎ የወሰደው compulsory ሶስቱ የትምህርት አይነቶች ናቸው ሂሳብ፣ እንግሊዘኛ እና አፕቲትዩድ ወሳኝ ናቸው እንደገና በፈተና አሰጣጥም የተረጋጋ በውጤትም በተማሪዎች ነካከል የጎላ ልዩነት ስለሌለ ተፅኖ ስለማይፈጥር ነገር ግን ሰኞና ማክሰኞ የተፈተኑት ለመደባ አያገለግሉም የተባሉት ውጤታቸው አልተሰረዙም ህብረተሰቡ ጋር ግን እንደተሰረዘ ተደርጎ ይወራል አልተሰረዙም! በልጆቹ ሰርተፊኬት ላይ ይቀመጣል። ከተቀመጠ በኃላ ለስኮላርሺፕ ይጠቀሙበታል፣ ለግል ዩኒቨርስቲ ተቋማት ይጠቀሙበታል። ሙቁረጫ ነጥብ 4ቱ የተወሰዱት በግልፅ ህብረተሰቡ እንዲያውቀውና እንዲረዳው የምንፈልገው ለመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ነው፣ ለሌላ ይጠቀሙበታል።"
መቁረጫ ነጥብና ምደባው እንዴት ይከናወናል?
"የመቁረጫ ነጥቡን የሚወስናው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ነው፤ ከምን ተነስቶ? ከአራቱ ትምህርት ውጤቶች ትምህርት ተነስቶ። ህብረተሰቡ ማወቅ ያለበት ከ400 ታርሟል። ከ400 ከፍተኛ ውጤት ያመጣው በግሌ በማውቀው ወደ 336 ያመጣው ከ400 ከፍተኛው ውጤት ነው 6 መቶ ምናምን የነበረው ሰው። በግምት እኛ ባለን መረጃ አምና እስከ 150,000 ተማሪዎችን ተቀብሏል ዩኒቨርሲቲዎች አሁንም ከዚያ ባነሰ አይቀበልም ከዚያ በተሻለ ሊቀበል ይችላል። ለጊዜው ግን እኔ የማውቀውና የምረዳውም የአምናውን እንኳን ብንወስድ 150,000 ተማሪ የመቀበል አቅም ይኖራቸዋል ዩኒቨርሲቲዎች፣ ከላይ ተነስቶ ወደታች ይሄዳል።"
ማነው ኃላፊነቱን የሚወስደው?
"ሃላፊነቱን የሚወስድ አካል ይኖራል። ይህንንም አጣርቶ የሚያቀርበው አሁን በሃገር አቀፍ ደረጃ የተቋቋመው ኮሚቴ ካጣራ በኃላ ነው። ተጠያቂ የሚሆነው። ኮሚቴው ተዋቅሮ አልቋል ወደስራም ተገብቷል። ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ነው። በየደረጃው ያለ አካል ከላይ እስከታች ኤጀንሲውም ጋር ችግር ካለ፣ ትምህርት ሚኒስቴርም ችግር ካለ፣ ችግር አለ ተብሎ ተዳሶ እርምጃ ይወሰዳል። ወደፊት ለህብረተሰቡ ግልፅ ይሆናል።"
#TIKVAH_ETHIOPIA
TIKVAH-ETH ከአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት አዳምጦ ቃል በቃል ያሰፈረው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር አቶ መሳይ ደምሴ ለተጠየቋቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ፦
TIKVAH-ETH ከአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት አዳምጦ ቃል በቃል ያሰፈረው!
የውጤት ግሽበት ምን ማለት ነው??
"ያልተጠበቀ ውጤት እስካሁን ድረስ በሀገሪቱ የፈተና አሰጣጥ በተለይም የ12ኛ ክፍል ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ሲሰጥ የተመዘገቡ ውጤቶች አሉ የ10 ዓመት ሊሆን ይችላል ወይም ከዚያ በላይ ነገር ግን ባልተጠበቀ መልኩ መቶ እና ሁለት መቶ፣ ሶስት መቶ በሁለት ወይም በሶስት የትምህርት አይነት ወይም በአራት የትምህርት አይነት መቶዎች አይመዘገብም። ዘንድሮ ግን በርካታ ውጤት ከ90 በላይ የተመዘገቡት በተለይ በመጨረሻዎቹ ሁለት ቀናትና ይሄ ያልተጠበቀ ነው። 6002 የሚሆኑ ተማሪዎች አጠቃላይ መቶ ሙሉ በሙሉ ያስመዘገቡት ውጤት ከዚህ በፊት ከተለመደው ባለን ሪከርድ የለም።"
ውሳኔው በራሳቸው ሰርተው ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ችግር አይፈጥርም?
" ችግር አይፈጥርም፤ 7 የትምህርት አይነቶች ናቸው የተሰጡት የመጀመሪያዎቹ ሰኔ 6-7 የተፈተኑት ፈተናዎች እንግሊዘኛ ለሁሉም፣ ለተፈጥሮ ሳይንስና ለማህበራዊ ሳይንስ፣ ሂሳብ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማህበራዊ ሳይንስ፤ አፕቲትዩድ ለሁሉም ለማህበራዊ ሳይንስ ጆግራፊ፣ ለተፈጥሮ ሳይንስ ፊዚክስ ተፈትነዋል። የጋሸበ ውጤት አለ የሚል ግምት ሲፈጠር የሰኞና የማክሰኞ፣ የመጀመሪያዎቹ ፈተናዎችም በኮሚቴ ታይቷል። በአንፃራዊነት የተማሪዎች ውጤት ተቀራራቢ ነው የነዚያኛዎቹ ግን የጋሸበ ነው ያልተጠበቀ ነው።"
የጋሸበ ውጤት የታየባቸው አካባቢዎች?
"የቴክኒክ ኮሚቴው ያጠናው አጠቃላይ በሀገሪቱ ነው። በጣም በተወሰኑ ክልሎች በ4 ክልሎች በደቡብ፣ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል አንድ ዞን፣ ኦሮሚያ የተወሰኑ ዞኖች የተወሰኑ ቁጥር፣ በርከት የሚለው በአማራ ክልል ሆኖ የጋሸበ ውጤት የተመዘገበበት ሁኔታ አለ። ነገር ግን በአንፃራዊነት ነው ሲታይ ግን በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የተሰጠው ፈተና ሰኞ እና ማክሰኞ ግሽበት ያሳያል።"
ለምደባ የማያገለግሉት የትምህርት አይነቶች ዕጣ ፋንታቸው ምንድነው?
"ህብረተሰቡንም #የሚያወዛግበው እና ግልፅ ያልሆነላቸው ይሄ ነው። እጣ ፈንታቸው... በልጆቹ ውጤት ሰርተፊኬት ላይ ይመዘገባል። ከዚህ በፊትም ቢሆን መንግስት ባለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፤ የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር በሚያወጣው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ያስገባል። ሲያስገባ የሚወስደው መስፈርት አለ መስፈርቱ እሱ በወሰነው ነው። በዚህ አራቱ ትምህርት ይወሰድ ብለን ወስነናል። መንግስት ነው የወሰነው። የዩኒቨርሲቲ የማቀበል አቅም ...እነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች ለመግባት መንግስት ኢንቨስት ለማድረግ አስተምራለሁ፣ በቀጣይ የሃገሪቱን እጣ ፈንታ የሚወስኑ አካላት ናቸው ብሎ የወሰደው compulsory ሶስቱ የትምህርት አይነቶች ናቸው ሂሳብ፣ እንግሊዘኛ እና አፕቲትዩድ ወሳኝ ናቸው እንደገና በፈተና አሰጣጥም የተረጋጋ በውጤትም በተማሪዎች ነካከል የጎላ ልዩነት ስለሌለ ተፅኖ ስለማይፈጥር ነገር ግን ሰኞና ማክሰኞ የተፈተኑት ለመደባ አያገለግሉም የተባሉት ውጤታቸው አልተሰረዙም ህብረተሰቡ ጋር ግን እንደተሰረዘ ተደርጎ ይወራል አልተሰረዙም! በልጆቹ ሰርተፊኬት ላይ ይቀመጣል። ከተቀመጠ በኃላ ለስኮላርሺፕ ይጠቀሙበታል፣ ለግል ዩኒቨርስቲ ተቋማት ይጠቀሙበታል። ሙቁረጫ ነጥብ 4ቱ የተወሰዱት በግልፅ ህብረተሰቡ እንዲያውቀውና እንዲረዳው የምንፈልገው ለመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ነው፣ ለሌላ ይጠቀሙበታል።"
መቁረጫ ነጥብና ምደባው እንዴት ይከናወናል?
"የመቁረጫ ነጥቡን የሚወስናው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ነው፤ ከምን ተነስቶ? ከአራቱ ትምህርት ውጤቶች ትምህርት ተነስቶ። ህብረተሰቡ ማወቅ ያለበት ከ400 ታርሟል። ከ400 ከፍተኛ ውጤት ያመጣው በግሌ በማውቀው ወደ 336 ያመጣው ከ400 ከፍተኛው ውጤት ነው 6 መቶ ምናምን የነበረው ሰው። በግምት እኛ ባለን መረጃ አምና እስከ 150,000 ተማሪዎችን ተቀብሏል ዩኒቨርሲቲዎች አሁንም ከዚያ ባነሰ አይቀበልም ከዚያ በተሻለ ሊቀበል ይችላል። ለጊዜው ግን እኔ የማውቀውና የምረዳውም የአምናውን እንኳን ብንወስድ 150,000 ተማሪ የመቀበል አቅም ይኖራቸዋል ዩኒቨርሲቲዎች፣ ከላይ ተነስቶ ወደታች ይሄዳል።"
ማነው ኃላፊነቱን የሚወስደው?
"ሃላፊነቱን የሚወስድ አካል ይኖራል። ይህንንም አጣርቶ የሚያቀርበው አሁን በሃገር አቀፍ ደረጃ የተቋቋመው ኮሚቴ ካጣራ በኃላ ነው። ተጠያቂ የሚሆነው። ኮሚቴው ተዋቅሮ አልቋል ወደስራም ተገብቷል። ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ነው። በየደረጃው ያለ አካል ከላይ እስከታች ኤጀንሲውም ጋር ችግር ካለ፣ ትምህርት ሚኒስቴርም ችግር ካለ፣ ችግር አለ ተብሎ ተዳሶ እርምጃ ይወሰዳል። ወደፊት ለህብረተሰቡ ግልፅ ይሆናል።"
#TIKVAH_ETHIOPIA
TIKVAH-ETH ከአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት አዳምጦ ቃል በቃል ያሰፈረው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እየተጫወተ በተቀመጠበት ሸርተት አለ⬆️
/በጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን/
• ባለቤቱ፤ ሦስቱ ሴቶች ልጆች ጩኸት አሰሙ!
የመስከረም ማዞሪያ ሠፈርተኞች ጩኸቱን ሰምተው ለእርዳታ ተሰባሰቡ፡፡ የአራት ልጆች አባት የነበረው አርቲስት ተዘራ ለማ ቤት ውስጥ ጌም እየተጫወተ ፤ ደንገት በተቀመጠበት ሸርተት ያለው፡፡ ባለቤቱ - ፋንቱ እንዲሁም ልጆቹ - ሰላማዊት፣ ሳባ እና ሳምራዊት ተዘራ ቤት ነበሩ፡፡ ወንድ ልጁ ነቢየልዑል ቤት አልነበረም፡፡
የመስከረም ማዞሪያ ሠፈርተኞች ተረባርበው አቅራቢያ ወደ ሚገኘው ቂርቆስ ክፍለ ከተማ መሷለኪያ ጤና ጣቢያ ተወሰደ፡፡ ትንፋሹ ነበረች፡፡
የመስከረም ማዞሪያ ሠፈርተኞች - የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማኅበር ዋና መስሪያ ቤት መንገድ እንደተሰበሰቡ ዜና እረፍቱን ሰሙ!
ዜና እረፍቱ አሁን አትጻፍ! ምክንያቱም ልጁ -ቤተሰቦቹ አልሰሙም! ዜና እረፍቱ በፌስቡክ እንዳይሆን ‹‹መርዶው ይደር!›› በሚል ከንግስት ተክሉ ቃል አስረን ተለያየን፡፡
‹‹አባ›› እያለች መጮህ ቀጠለች፤ አረረች
አርቲስት ተዘራ ለማ - በሠፈሩ ‹‹አባ›› ተብሎ በክብር፤ በፍቅር ይጠራል፡፡
***
አርቲስት ተዘራ ለማ “ከስጋ ቤት እስከ ህብረት ሱቅ ሽያጭነት…… ከተወዛዋዥነት እና ጊታር ተጨዋችነት እስከ ታዋቂ ተዋናይነት” በከፍተኛ18 ኪነት ቡድን ውስጥ አሁን ታዋቂ ከሆኑት ከእነ ፋሲካ ዲሜትሪ እና ዳዊት መለሰ ጋር ተጫውቷል፡፡ በጊዜውም በኪነት ቡድኑ ውስጥ በተወዛዋዥነት እና በጊታር ተጫዋች ነት ያገለግል ነበር፡፡
ከ1983 ዓ.ም በኋላ ኪነት ቡድኑ በመበተኑ እሱም ከጥበቡ አለም ርቆ ወደ ሹፍርና ሙያ ይገባል፡፡ በሹፍርናም ለ20 ዓመታት ያህል ሰርቷል፡፡ በሹፍርና በአገለገለበት ዘመንም የተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎችን የዞረ ሲሆን በርካታ ውጣ ውረዶችን እና ገጠመኞችን አስተናግዷል፡፡
(በመሳሪያ ከማስፈራራት እስከ መደብደብ ድረስ…) ይህ ሰው አርቲስት ተዘራ ለማ ነው፡፡ ለ20 ዓመት የሰራበት የሹፍርና ሙያ ወደ ትወናው አለም እንዲገባ በር ከፍቶለታል፡፡ በቶም ቪዲዮ አማካኝነት ውሳኔ ፊልም ሲሰራ በሹፌርነት ሰርቶ ነበር፡፡ 500 ብር ቢነጋገርም ተባባሪነቱ እና ቅንነቱን ያየችው የቶም ቪዲዮ ባለቤት ገነት ተጨማሪ 500 ብር በማከል 1000ብር ተከፍሎታል፡፡ እሱ ግን በክፍያው ደስተኛ አልነበረም፡፡ ምክንያቱም የትወና ፍላጎቱ እና በካሜራ እይታ ውስጥ ለመግባት መሻቱ ስላልተሳካለት፡፡
ይሁንና በሁለተኛው ቀን ለዚሁ ለውሳኔ ፊልም ቀረፃ አለም ገና በሄደበት ጊዜ አለቃ ሆኖ የሚሰራበት አጭር ሲን (ትዕይንት) ይሰጠዋል፡፡ በዚህ ጊዜ አርቲስት ተዘራ ደስታው ወደር አልነበረውም፡፡ ይህ ነበር እንግዲህ ፊልምን እና አርቲስት ተዘራን ያስተዋወቃቸው፡፡
የልጅነት ሀሳቡ እና ምኞቱ ሰመረ፡፡ “ወሳኔ ፊልም” የበኩር ሥራው ሆነ ማለት ነው፡፡ ከዚያም ከኩርባው በስተጀርባ የተሰኘ ፊልም ላይ ተውኗል፡፡
አርቲስት ተዘራ ለማ እስካሁን ከ20 በላይ ፊልሞች ላይ የተለያዩ ገፀ ባህሪያትን ተጫውቷል፡፡
እነርሱም ፡-
- ውሳኔ
- ከኩርባው በስተጀርባ
- ፍቅር ባጋጣሚ ፣ታሰጨርሺኛለሽ
- ፍቅር በይሉኝታ
- አልወድሽም
- ወንድሜ ያቆብ
- ኢንጂነሩ
- ጥቁር እና ነጭ
- ፍፃሜው
- ሀማርሻ
- ሰውዬው
- የፍቅር ቃል
- ቪዳ
- ባዶ ነበር
- ፀሀይ የወጣች ቀን
- ጣምራ
- የበኩር ልጅ
- እሷን ብዬ
- ጉደኛ ነች
- ሰበበኛ
- ዘውድና ጎፈር ፤ በመሰራት ላይ ያሉ እና በቅርብ የሚወጡ ፡- ታላቁ ሩጫ ፣ ሰንሰለት ፣ እስክትመጪ ልበድ እና ሌሎችም ይተቀሳሉ፡ በአለም ሲኒማ የታየ “የእኔ እውነት” የተሰኘ ትያትር ሰርቷል፡፡ ይህ ትያትር ሀገር ፍቅር ለመታየት ወረፋ እየጠበቀ ነው፡፡ የኩኩ ሰብስቤ ቻልኩበት ክሊፕ ላይም ተሳትፏል፡፡
በ “በኩር ልጅ” ፊልምም ባሳየው የገፀ ባህሪይ አጨዋወት በ9ኛው የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል ላይ “የአመቱ ምርጥ ተዋናይ” ተብሎ ተሸልሟል፡፡ በ”ፍቅር ቃል” ፊልም ላይም እንዲሁ ባሳየው ብቃት ከእነ ቤተሰቡ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
የከፍተኛ 18 ኪነት ቡድን ውስጥ ከተዋወቃት ባለቤቱ ተወዛዋዥ ፋንቱ አርጋው በ1977ዓ.ም ጋብቻውን የፈፀመው አርቲስት ተዘራ ለማ አራት ልጆችን አፍርቷል፡፡ ልጆቹም የእሱን ፈለግ የተከተሉ ሲሆን በተለይ ሰላም የተባለችው ልጁ ከ “ኩርባው በስተጀርባ” ፊልም ላይ አብረው ሰርተዋል፡፡
በ1954ዓ.ም ፍቼ የተወለደው አርቲስት ተዘራ ለማ እድገቱ እዚሁ መዲናችን አዲስ አበባ ርቼ አካባቢ ነው፡፡ ይህ አርቲስት ወደ ጥበቡ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ በፊልም ፣ በቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማ ፣ በትያትር እና በልዩ ልዩ ማስታወቂያዎች ላይ ሰርቷል፡፡
በተወለደ በ57 አመቱ አርቲስት ተዘራ ለማን በድንገተኛ ህመም ከእዚህ አለም በሞት አጥተነዋል፡፡
አርቲስት ተዘራ ለማ
እንግዲህ አመለጠን
/በጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
/በጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን/
• ባለቤቱ፤ ሦስቱ ሴቶች ልጆች ጩኸት አሰሙ!
የመስከረም ማዞሪያ ሠፈርተኞች ጩኸቱን ሰምተው ለእርዳታ ተሰባሰቡ፡፡ የአራት ልጆች አባት የነበረው አርቲስት ተዘራ ለማ ቤት ውስጥ ጌም እየተጫወተ ፤ ደንገት በተቀመጠበት ሸርተት ያለው፡፡ ባለቤቱ - ፋንቱ እንዲሁም ልጆቹ - ሰላማዊት፣ ሳባ እና ሳምራዊት ተዘራ ቤት ነበሩ፡፡ ወንድ ልጁ ነቢየልዑል ቤት አልነበረም፡፡
የመስከረም ማዞሪያ ሠፈርተኞች ተረባርበው አቅራቢያ ወደ ሚገኘው ቂርቆስ ክፍለ ከተማ መሷለኪያ ጤና ጣቢያ ተወሰደ፡፡ ትንፋሹ ነበረች፡፡
የመስከረም ማዞሪያ ሠፈርተኞች - የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማኅበር ዋና መስሪያ ቤት መንገድ እንደተሰበሰቡ ዜና እረፍቱን ሰሙ!
ዜና እረፍቱ አሁን አትጻፍ! ምክንያቱም ልጁ -ቤተሰቦቹ አልሰሙም! ዜና እረፍቱ በፌስቡክ እንዳይሆን ‹‹መርዶው ይደር!›› በሚል ከንግስት ተክሉ ቃል አስረን ተለያየን፡፡
‹‹አባ›› እያለች መጮህ ቀጠለች፤ አረረች
አርቲስት ተዘራ ለማ - በሠፈሩ ‹‹አባ›› ተብሎ በክብር፤ በፍቅር ይጠራል፡፡
***
አርቲስት ተዘራ ለማ “ከስጋ ቤት እስከ ህብረት ሱቅ ሽያጭነት…… ከተወዛዋዥነት እና ጊታር ተጨዋችነት እስከ ታዋቂ ተዋናይነት” በከፍተኛ18 ኪነት ቡድን ውስጥ አሁን ታዋቂ ከሆኑት ከእነ ፋሲካ ዲሜትሪ እና ዳዊት መለሰ ጋር ተጫውቷል፡፡ በጊዜውም በኪነት ቡድኑ ውስጥ በተወዛዋዥነት እና በጊታር ተጫዋች ነት ያገለግል ነበር፡፡
ከ1983 ዓ.ም በኋላ ኪነት ቡድኑ በመበተኑ እሱም ከጥበቡ አለም ርቆ ወደ ሹፍርና ሙያ ይገባል፡፡ በሹፍርናም ለ20 ዓመታት ያህል ሰርቷል፡፡ በሹፍርና በአገለገለበት ዘመንም የተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎችን የዞረ ሲሆን በርካታ ውጣ ውረዶችን እና ገጠመኞችን አስተናግዷል፡፡
(በመሳሪያ ከማስፈራራት እስከ መደብደብ ድረስ…) ይህ ሰው አርቲስት ተዘራ ለማ ነው፡፡ ለ20 ዓመት የሰራበት የሹፍርና ሙያ ወደ ትወናው አለም እንዲገባ በር ከፍቶለታል፡፡ በቶም ቪዲዮ አማካኝነት ውሳኔ ፊልም ሲሰራ በሹፌርነት ሰርቶ ነበር፡፡ 500 ብር ቢነጋገርም ተባባሪነቱ እና ቅንነቱን ያየችው የቶም ቪዲዮ ባለቤት ገነት ተጨማሪ 500 ብር በማከል 1000ብር ተከፍሎታል፡፡ እሱ ግን በክፍያው ደስተኛ አልነበረም፡፡ ምክንያቱም የትወና ፍላጎቱ እና በካሜራ እይታ ውስጥ ለመግባት መሻቱ ስላልተሳካለት፡፡
ይሁንና በሁለተኛው ቀን ለዚሁ ለውሳኔ ፊልም ቀረፃ አለም ገና በሄደበት ጊዜ አለቃ ሆኖ የሚሰራበት አጭር ሲን (ትዕይንት) ይሰጠዋል፡፡ በዚህ ጊዜ አርቲስት ተዘራ ደስታው ወደር አልነበረውም፡፡ ይህ ነበር እንግዲህ ፊልምን እና አርቲስት ተዘራን ያስተዋወቃቸው፡፡
የልጅነት ሀሳቡ እና ምኞቱ ሰመረ፡፡ “ወሳኔ ፊልም” የበኩር ሥራው ሆነ ማለት ነው፡፡ ከዚያም ከኩርባው በስተጀርባ የተሰኘ ፊልም ላይ ተውኗል፡፡
አርቲስት ተዘራ ለማ እስካሁን ከ20 በላይ ፊልሞች ላይ የተለያዩ ገፀ ባህሪያትን ተጫውቷል፡፡
እነርሱም ፡-
- ውሳኔ
- ከኩርባው በስተጀርባ
- ፍቅር ባጋጣሚ ፣ታሰጨርሺኛለሽ
- ፍቅር በይሉኝታ
- አልወድሽም
- ወንድሜ ያቆብ
- ኢንጂነሩ
- ጥቁር እና ነጭ
- ፍፃሜው
- ሀማርሻ
- ሰውዬው
- የፍቅር ቃል
- ቪዳ
- ባዶ ነበር
- ፀሀይ የወጣች ቀን
- ጣምራ
- የበኩር ልጅ
- እሷን ብዬ
- ጉደኛ ነች
- ሰበበኛ
- ዘውድና ጎፈር ፤ በመሰራት ላይ ያሉ እና በቅርብ የሚወጡ ፡- ታላቁ ሩጫ ፣ ሰንሰለት ፣ እስክትመጪ ልበድ እና ሌሎችም ይተቀሳሉ፡ በአለም ሲኒማ የታየ “የእኔ እውነት” የተሰኘ ትያትር ሰርቷል፡፡ ይህ ትያትር ሀገር ፍቅር ለመታየት ወረፋ እየጠበቀ ነው፡፡ የኩኩ ሰብስቤ ቻልኩበት ክሊፕ ላይም ተሳትፏል፡፡
በ “በኩር ልጅ” ፊልምም ባሳየው የገፀ ባህሪይ አጨዋወት በ9ኛው የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል ላይ “የአመቱ ምርጥ ተዋናይ” ተብሎ ተሸልሟል፡፡ በ”ፍቅር ቃል” ፊልም ላይም እንዲሁ ባሳየው ብቃት ከእነ ቤተሰቡ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
የከፍተኛ 18 ኪነት ቡድን ውስጥ ከተዋወቃት ባለቤቱ ተወዛዋዥ ፋንቱ አርጋው በ1977ዓ.ም ጋብቻውን የፈፀመው አርቲስት ተዘራ ለማ አራት ልጆችን አፍርቷል፡፡ ልጆቹም የእሱን ፈለግ የተከተሉ ሲሆን በተለይ ሰላም የተባለችው ልጁ ከ “ኩርባው በስተጀርባ” ፊልም ላይ አብረው ሰርተዋል፡፡
በ1954ዓ.ም ፍቼ የተወለደው አርቲስት ተዘራ ለማ እድገቱ እዚሁ መዲናችን አዲስ አበባ ርቼ አካባቢ ነው፡፡ ይህ አርቲስት ወደ ጥበቡ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ በፊልም ፣ በቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማ ፣ በትያትር እና በልዩ ልዩ ማስታወቂያዎች ላይ ሰርቷል፡፡
በተወለደ በ57 አመቱ አርቲስት ተዘራ ለማን በድንገተኛ ህመም ከእዚህ አለም በሞት አጥተነዋል፡፡
አርቲስት ተዘራ ለማ
እንግዲህ አመለጠን
/በጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Breaking የቀድሞው የዚምባብዌው ፕሬዝደንት ሮበርት ሙጋቤ በ95 አመታቸው ማረፋቸው ተሰምቷል። https://www.bbc.co.uk/news/world-africa-49604152
#ZI ፕሬዘዳንት ኤመርሰን ምንጋዋ የቀድሞው የዝምባዌ ፕሬዘዳንት ሮበርት ሙጋቤ ከዚህ አለም በሞት መለየታቸውን አረገግጠዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ፍርድ ቤቱ በአዲስ አበባና በባሕርዳር ከተሞች ከመንግስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ ሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባና ባሕርዳር ከተሞች ከተፈፀመው የከፍተኛ መንግስት ባለሥልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ፖሊስ ሰኔ 23 ቀን 2011 ዓ.ም ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠይቆ ነበር።
በወቅቱም የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ችሎት ጉዳዩን መርምሮ መልስ ለመስጠት ለነሐሴ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ቀጠሮ ይዞ ነበር።
በዚህ የወንጀል ተግባር በሪሁን አዳነ፣ መርከቡ ኃይሌ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ ማስተዋል አረጋ እና ኃየሎም ብርሃኔ በፖሊስ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ይገኛሉ። ተጠርጣሪዎቹ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰኔ 23 ቀን 2011 ዓ.ም በዋለው ችሎት ቀርበው ተቃውመዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-06
ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባና ባሕርዳር ከተሞች ከተፈፀመው የከፍተኛ መንግስት ባለሥልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ፖሊስ ሰኔ 23 ቀን 2011 ዓ.ም ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠይቆ ነበር።
በወቅቱም የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ችሎት ጉዳዩን መርምሮ መልስ ለመስጠት ለነሐሴ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ቀጠሮ ይዞ ነበር።
በዚህ የወንጀል ተግባር በሪሁን አዳነ፣ መርከቡ ኃይሌ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ ማስተዋል አረጋ እና ኃየሎም ብርሃኔ በፖሊስ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ይገኛሉ። ተጠርጣሪዎቹ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰኔ 23 ቀን 2011 ዓ.ም በዋለው ችሎት ቀርበው ተቃውመዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-06
አርቲስት ተዘራ ለማ በድንገተኛ የልብ ህመም ህይወቱ አለፈ!
አርቲስት ተዘራ ለማ እስካሁን ከ20 በላይ ፊልሞች ላይ የተለያዩ ገፀ ባህሪያትን ተጫውቷል። ውሳኔ፣ ከኩርባው በስተጀርባ፣ ፍቅር ባጋጣሚ ፣ታሰጨርሺኛለሽ፣ ፍቅር በይሉኝታ፣አልወድሽም፣ ወንድሜ ያዕቆብ፣ ኢንጂነሩ፣ ጥቁር እና ነጭ፣ ፍፃሜው፣ ሀማርሻ፣ ሰውዬው፣ የፍቅር ቃል፣ ቪዳ፣ ባዶ ነበር፣ ፀሀይ የወጣች ቀን፣ ጣምራ፣ የበኩር ልጅ፣ እሷን ብዬ፣ ጉደኛ ነች፣ ሰበበኛ፣ ዘውድና ጎፈር ፤ በመሰራት ላይ ያሉ እና በቅርብ የሚወጡ ታላቁ ሩጫ ፣ ሰንሰለት ፣ እስክትመጪ ልበድ እና ሌሎችም ይጠቀሳሉ።
በ “በኩር ልጅ” ፊልምም ባሳየው የገፀ ባህሪይ አጨዋወት በ9ኛው የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል ላይ “የአመቱ ምርጥ ተዋናይ” ተብሎ ተሸልሟል። በ”ፍቅር ቃል” ፊልም ላይም እንዲሁ ባሳየው ብቃት ከእነ ቤተሰቡ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል።
በ1954ዓ.ም ፍቼ የተወለደው አርቲስት ተዘራ ለማ እድገቱ እዚሁ መዲናችን አዲስ አበባ ርቼ አካባቢ ነው ይህ አርቲስት ወደ ጥበቡ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ በፊልም፣ በቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማ ፣ በትያትር እና በልዩ ልዩ ማስታወቂያዎች ላይ ሰርቷል። በተወለደ በ57 አመቱ አርቲስት ተዘራ ለማን በድንገተኛ ህመም ከእዚህ አለም በሞት ተለይቷል።
Via #ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አርቲስት ተዘራ ለማ እስካሁን ከ20 በላይ ፊልሞች ላይ የተለያዩ ገፀ ባህሪያትን ተጫውቷል። ውሳኔ፣ ከኩርባው በስተጀርባ፣ ፍቅር ባጋጣሚ ፣ታሰጨርሺኛለሽ፣ ፍቅር በይሉኝታ፣አልወድሽም፣ ወንድሜ ያዕቆብ፣ ኢንጂነሩ፣ ጥቁር እና ነጭ፣ ፍፃሜው፣ ሀማርሻ፣ ሰውዬው፣ የፍቅር ቃል፣ ቪዳ፣ ባዶ ነበር፣ ፀሀይ የወጣች ቀን፣ ጣምራ፣ የበኩር ልጅ፣ እሷን ብዬ፣ ጉደኛ ነች፣ ሰበበኛ፣ ዘውድና ጎፈር ፤ በመሰራት ላይ ያሉ እና በቅርብ የሚወጡ ታላቁ ሩጫ ፣ ሰንሰለት ፣ እስክትመጪ ልበድ እና ሌሎችም ይጠቀሳሉ።
በ “በኩር ልጅ” ፊልምም ባሳየው የገፀ ባህሪይ አጨዋወት በ9ኛው የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል ላይ “የአመቱ ምርጥ ተዋናይ” ተብሎ ተሸልሟል። በ”ፍቅር ቃል” ፊልም ላይም እንዲሁ ባሳየው ብቃት ከእነ ቤተሰቡ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል።
በ1954ዓ.ም ፍቼ የተወለደው አርቲስት ተዘራ ለማ እድገቱ እዚሁ መዲናችን አዲስ አበባ ርቼ አካባቢ ነው ይህ አርቲስት ወደ ጥበቡ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ በፊልም፣ በቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማ ፣ በትያትር እና በልዩ ልዩ ማስታወቂያዎች ላይ ሰርቷል። በተወለደ በ57 አመቱ አርቲስት ተዘራ ለማን በድንገተኛ ህመም ከእዚህ አለም በሞት ተለይቷል።
Via #ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
መላው TIKVAH-ETHIOPIA ቤተሰብ አባላት በአርቲስት #ተዘራ_ለማ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን እየገለፁ ለመላው ቤተሰቦቹ፣ ወዳጆቹ እና ለስራ አጋሮቹ #መፅናናትን ይመኛሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህርዳር
በባሕር ዳር ከተማ 19 ሽጉጥ እና 1 ክላሽንኮቭ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ በህገ ወጥ መንገድ ተደብቀው ከተያዙት19 ሽጉጥና 1 ክላሽንኮቭ በተጨማሪ 3 ሺህ 427 መሰል ጥይቶችም ተይዘዋል። ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው በቁጥጥር ስር የዋለው በአንድ ግለስብ ውስጥ መሳሪያው እንዳለ በደረሰ ጥቆማ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ ግለሰቡ በባህር ዳር ጣና ክፍለ ከተማ ተከረይቶ የሚኖር እንደሆነም የአማራ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ዘግቧል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በባሕር ዳር ከተማ 19 ሽጉጥ እና 1 ክላሽንኮቭ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ በህገ ወጥ መንገድ ተደብቀው ከተያዙት19 ሽጉጥና 1 ክላሽንኮቭ በተጨማሪ 3 ሺህ 427 መሰል ጥይቶችም ተይዘዋል። ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው በቁጥጥር ስር የዋለው በአንድ ግለስብ ውስጥ መሳሪያው እንዳለ በደረሰ ጥቆማ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ ግለሰቡ በባህር ዳር ጣና ክፍለ ከተማ ተከረይቶ የሚኖር እንደሆነም የአማራ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ዘግቧል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቻይና ለ228 ኢትዮጵያውያን ነፃ የትምህርት ዕድል ሰጠች!
ቻይና ለ228 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነፃ የማስተርስና የዶክትሬት ትምህርት እድል ሰጥታለች። ለእድሉ ተጠቃሚዎችም ትናንት ማምሻውን በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል፡፡ እንደኢቢሲ ዘገባ ዶ/ር ዐቢይ የነፃ ትምህርት እድሉ ተጠቃሚዎች በቻይና በሚኖራቸው ቆይታ በሙያቸው የበለጠ ዕውቀትና ልምድ በማካበት ተመልሰው ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ አሳስበዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቻይና ለ228 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነፃ የማስተርስና የዶክትሬት ትምህርት እድል ሰጥታለች። ለእድሉ ተጠቃሚዎችም ትናንት ማምሻውን በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል፡፡ እንደኢቢሲ ዘገባ ዶ/ር ዐቢይ የነፃ ትምህርት እድሉ ተጠቃሚዎች በቻይና በሚኖራቸው ቆይታ በሙያቸው የበለጠ ዕውቀትና ልምድ በማካበት ተመልሰው ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ አሳስበዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
60 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች የአውሮፓ ኅብረት ነጻ የትምህርት ዕድል አገኙ!
የአውሮፓ ኅብረት ለ60 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች የኢራስመስ ሙንደስ ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠ። በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ዕድሉን ካገኙ ጥቂት ተማሪዎች ጋር በመሆን ትላንት የመሸኛ መርኃ-ግብር በቅጥር ግቢው አዘጋጅቷል።
ተማሪዎቹ ለመጪዎቹ ሁለት ዓመታት በተለያዩ 12 የአውሮፓ ኅብረት አገራት በመዘዋወር ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በተለያዩ የትምህርት መስኮች ይከታተላሉ። በሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ተመራቂዎቹ ቢያንስ ሁለትና ሦስት አገራት በመዘዋወር የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን እንደሚከታተሉ ነው የተገለጸው። የአውሮፓ ኅብረት በኢራስመስ ሙንደስ በሚያቀርበው ነጻ የትምህርት ዕድል ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በማመልከትና ዕድሉን በማግኘት ንቁ ተሳታፊ ናቸው።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአውሮፓ ኅብረት ለ60 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች የኢራስመስ ሙንደስ ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠ። በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ ዕድሉን ካገኙ ጥቂት ተማሪዎች ጋር በመሆን ትላንት የመሸኛ መርኃ-ግብር በቅጥር ግቢው አዘጋጅቷል።
ተማሪዎቹ ለመጪዎቹ ሁለት ዓመታት በተለያዩ 12 የአውሮፓ ኅብረት አገራት በመዘዋወር ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በተለያዩ የትምህርት መስኮች ይከታተላሉ። በሁለት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ተመራቂዎቹ ቢያንስ ሁለትና ሦስት አገራት በመዘዋወር የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን እንደሚከታተሉ ነው የተገለጸው። የአውሮፓ ኅብረት በኢራስመስ ሙንደስ በሚያቀርበው ነጻ የትምህርት ዕድል ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በማመልከትና ዕድሉን በማግኘት ንቁ ተሳታፊ ናቸው።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት በቤተክርስቲያን አዘጋጅነት የሰላምና አንድነት የፀሎት መርሀግበር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሀግብሩ ስለሀገሪቱ ሰላም፣ ስለቤተክርስቲያን መሪዎች፣ ስለሀገር መሪዎች፣ ስለወጣቶችና ከቤት ንብረታቸው ስለተፈናቀሉ ዜጎች እየተፀለየ ነው፡፡ በልደታ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን የተዘጋጀው የፀሎት መርሀግብር ካርዲናል ብርሀነ እየሱስ ሊቀጳጳስ ዘካቶሊካውያን አስጀምረውታል፡፡ በፀሎት መርሀግብሩ ገዳማውያን፣ ቆሞሳት እና የቤተክርስቲያኒቱ ምእመናን እየተሳተፉ መሆኑን የኢፕድ ዘግቧል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤት ለጉብኝት ተከፈተ⬆️
የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤት ዛሬ #ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል። ከዛሬ ጀምሮ ጳጉሜ 1 ጀምሮ እስከ ጳጉሜን 4 ቀን 2011 ዓ. ም. እሥር ቤቱ ለሕዝብ እይታ ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤት ዛሬ #ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል። ከዛሬ ጀምሮ ጳጉሜ 1 ጀምሮ እስከ ጳጉሜን 4 ቀን 2011 ዓ. ም. እሥር ቤቱ ለሕዝብ እይታ ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
Via #EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ማዕከላዊ እስር ቤት አድራሻ፡- ከጊዮርጊስ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር መካከል ላይ ይገኛል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሀዋሳ...
"የሜሪጆይ መስራች ሲስተር ዘቢደር እና አምባሳደሮቿ ለአረጋዊያን እና ለህፃናት ለአዲስ አመት ለበዓል ማሳለፊያ የሚሆን ገንዘብ ለማሰባሰብ በከተማው ባሉ የንግድ ቤቶች እየዞሩ "አበባየሽ ወይ" ሲሉ ነበር።"
ፎቶው📸ሁሴን የገበያ አዳራሽ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የሜሪጆይ መስራች ሲስተር ዘቢደር እና አምባሳደሮቿ ለአረጋዊያን እና ለህፃናት ለአዲስ አመት ለበዓል ማሳለፊያ የሚሆን ገንዘብ ለማሰባሰብ በከተማው ባሉ የንግድ ቤቶች እየዞሩ "አበባየሽ ወይ" ሲሉ ነበር።"
ፎቶው📸ሁሴን የገበያ አዳራሽ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኮምቦልቻ...
"የኮምቦልቻ ተወላጆች ከአዲስ አበባ #አርሂቡ ብለው የሰየሙትን የእርዳታ ድርጂት ለማስመረቅ እና ያስገነቡትን ቤተ መጽሀፍ እና የሃይስኩል አጥር ለማስመረቅ ትላንት ኮምቦልቻ ገብተዋል። ከማህበረሰቡ እና ከከተማ አስተዳደሩ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸው።" Gad Medehen
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የኮምቦልቻ ተወላጆች ከአዲስ አበባ #አርሂቡ ብለው የሰየሙትን የእርዳታ ድርጂት ለማስመረቅ እና ያስገነቡትን ቤተ መጽሀፍ እና የሃይስኩል አጥር ለማስመረቅ ትላንት ኮምቦልቻ ገብተዋል። ከማህበረሰቡ እና ከከተማ አስተዳደሩ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸው።" Gad Medehen
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኮምቦልቻ...
"ዛሬ በኮምቦልቻ የተለያዩ ዝግጅቶች ይደረጋሉ። በዝግጅቶቹ ለመታደም ከመጡ ታዋቂ ሰዎች በጥቂቱ ከኮምቦልቻ ተወላጆች አርቲስ አለማየሁ እሸቴ፣ ኤደን ገብረህይወት፣ መሀመድ ሰይድ፣ ኮይስ አዛሉ ወይም ማክዳ ሃይሌ የመሳሰሉት ይገኙበታል። አለማየሁ እሸቴ የክብር አንባሳደር ነው የሱ ፊርማ ያረፈበት "አርሂቡ ኮምቦልቻ" የሚል ቲሸርት በመቶ ሃምሳ ብር በመሸጥ ላይ ይገኛል እሁድ ለሚደረገው ሩጫ።" Gad Medehen
ፎቶ📸ፋይል/አርሂቡ ኮምቦልቻ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዛሬ በኮምቦልቻ የተለያዩ ዝግጅቶች ይደረጋሉ። በዝግጅቶቹ ለመታደም ከመጡ ታዋቂ ሰዎች በጥቂቱ ከኮምቦልቻ ተወላጆች አርቲስ አለማየሁ እሸቴ፣ ኤደን ገብረህይወት፣ መሀመድ ሰይድ፣ ኮይስ አዛሉ ወይም ማክዳ ሃይሌ የመሳሰሉት ይገኙበታል። አለማየሁ እሸቴ የክብር አንባሳደር ነው የሱ ፊርማ ያረፈበት "አርሂቡ ኮምቦልቻ" የሚል ቲሸርት በመቶ ሃምሳ ብር በመሸጥ ላይ ይገኛል እሁድ ለሚደረገው ሩጫ።" Gad Medehen
ፎቶ📸ፋይል/አርሂቡ ኮምቦልቻ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የዘመን መለወጫ በዓል ገበያን #ለማረጋጋት በ18 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገዛ የፍጆታ ምርት ለሸማቾች መቅረቡን በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ገለጸ። ሸማቾች በበኩላቸው የገበያ ማረጋጋት ሥራው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FakeNews "ይህ መረጃ ፈፅሞ #የተሳሳተ እንደሆነ እንገልፃለን።" የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር!
#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia