ፎቶ📸በፎቶው የምትመለከቷት ወጣት ትንቢት ትባላለች ወጣቷ በአማርኛ ቋንቋ የሚሠራጩ የጥላቻ ንግግሮችን ለመቆጣጠር ፌስቡክ የቀጠራት #ኢትዮጵያዊት የአማርኛ ቋንቋ አርታኢ ናት።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጅግጅጋ
በነገው እለት #በጅግጅጋ ለሚደረገው የኦሮሚያ ክልልና የሱማሌ ክልል ህዝቦች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ ላይ ለመሳተፍ በኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ የኦሮሚያ ክልል ተወካዮች ቡድን ዛሬ ጅግጅጋ ገብቷል፡፡ ቡድኑ ጅግጅጋ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የሁለቱ ህዝቦች የወንድማማችነት መድረክ ከዚህ ቀደም በአዳማ ከተማ መደረጉ ይታወሳል፡፡
Via #ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በነገው እለት #በጅግጅጋ ለሚደረገው የኦሮሚያ ክልልና የሱማሌ ክልል ህዝቦች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ ላይ ለመሳተፍ በኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ የኦሮሚያ ክልል ተወካዮች ቡድን ዛሬ ጅግጅጋ ገብቷል፡፡ ቡድኑ ጅግጅጋ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የሁለቱ ህዝቦች የወንድማማችነት መድረክ ከዚህ ቀደም በአዳማ ከተማ መደረጉ ይታወሳል፡፡
Via #ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዕለቱ መልዕላክት፦
መከባበር፣ መዋደድ፣ መተሳሰብና አንድነት ካለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ለሁላችንም የምትበቃ #ለምለም_ምድር ናት።
መከባበር
ሰው በሰውነቱ ብቻ ሊከበር ይገባል፤ ሰውን ስናከበር እምነቱን፣ ባህሉን፣ ቋንቋውን፣ ብሄሩን፣ የኔ ነው የሚለው ነገር ሁሉ እናከብርለታለን። አመለካከቱን፣ አስተሳሰቡን እናከብርለታለን። ርቀን ሳይሆን ተጠግተን የሚጠቅመንን እንወስዳለን። የተሳሳተ መንግድ ላይ ካለም በመልካም ቀረቤታና በፍቅር በልዩ ክብር ወደ ትክክለኛው መንገድ መመለስ ይቻላል። ሰው አመለካከቱ ምንም ይሁን ምንም በሰውነቱ ብቻ ሊወደድ እና ሊከበር የሚገባው ፍጡር ነው።
መዋደድ
እኛን የፈጠረን ፈጣሪ ይወደናል ብለን እንደምናስበው ሁሉ በምድር ላይ ያሉ የሰው ልጆችን በእኩል አይን ልንመለከትና ልንወድ ይገባል። ሰውን መውደድ የፈጠረንን ፈጣሪን መውደድ ነውና።
መተሳሰብ
እኛን የሚሰማን እያንዳንዱ ስሜት ሌሎች ሰዎችንም ይሰማቸዋል ብለን እናስብ። ሲርበን ሌሎችም ልክ እንደኔው ይራባሉ ብለን እናስብ፤ ሰው ሲጎዳ እኔ ነኝ የተጎዳሁት ብለን እናስብ፤ አንዳችን የለሌላኛችን ባዶ መሆናችንን እናስብ። ለኛ እንደምንስሳሳው ለሰው ልጅ ሁሉ ልንሳሳ ይገባል። አንዳችን ለሌላኛችን በችግራችን ጊዜ ልንደርስ ይገባል።
አንድነት
እኛን አንድ የሚያደርገን ከኢትዮጵያዊ ዜግነታችን በፊት ሰውነት ነው። አንድነታችን ሊጠነክር የሚገባው በሰውነት መሰረት ላይ ነው። ዜግነት ይቀየር ይሆናል ሰው መሆን ግን በፍፁም! ከምንም በፊት ሰውነት ይቅደም። ከሰውነት በኃላ እንደ አንድ ሀገር ዜጎች አንድ በሚያደርጉን ነገሮች ላይ ልንሰራ ይገባል።
እስከዛሬ #ስለሰብዓዊነት በአግባቡ ተሰርቶ ቢሆን ኖሮ የሰማናቸውና አየሰማናቸው ያሉ የሞት፣ የመፈናቀል፣ የስቃይ ዜናዎች ባልኖሩ ነበር። ሰው መሆን ማለት እኔ የሚሰማኝን ሰዎች ይሰማቸዋል ብሎ ማሰብ ነው።
#መሰድብ እንደማልፈልገው ሌሎችም #ክብራቸው እንዲነካ አይፈልጉም፤ በሰላም መኖርን እንደምፈልገው ሁሉ ሌሎችም በሰላም መኖር ይፈልጋሉ፤ ስቃይ እንደማልፈልግ ሁሉ ሌሎችም መሰቃየትን ፈፅሞ አይፈልጉም።
ኢትዮጵያን በመከባበር፣ በመዋደድ፣ በመተሳሰብና በአንድነት እንገንባ!! አሁን ካለንበት አስከፊ የድህነት ኑሯችን ውስጥም እንውጣ!!
#TIKVAH_ETH
🗓ሀምሌ 27/11/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መከባበር፣ መዋደድ፣ መተሳሰብና አንድነት ካለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ለሁላችንም የምትበቃ #ለምለም_ምድር ናት።
መከባበር
ሰው በሰውነቱ ብቻ ሊከበር ይገባል፤ ሰውን ስናከበር እምነቱን፣ ባህሉን፣ ቋንቋውን፣ ብሄሩን፣ የኔ ነው የሚለው ነገር ሁሉ እናከብርለታለን። አመለካከቱን፣ አስተሳሰቡን እናከብርለታለን። ርቀን ሳይሆን ተጠግተን የሚጠቅመንን እንወስዳለን። የተሳሳተ መንግድ ላይ ካለም በመልካም ቀረቤታና በፍቅር በልዩ ክብር ወደ ትክክለኛው መንገድ መመለስ ይቻላል። ሰው አመለካከቱ ምንም ይሁን ምንም በሰውነቱ ብቻ ሊወደድ እና ሊከበር የሚገባው ፍጡር ነው።
መዋደድ
እኛን የፈጠረን ፈጣሪ ይወደናል ብለን እንደምናስበው ሁሉ በምድር ላይ ያሉ የሰው ልጆችን በእኩል አይን ልንመለከትና ልንወድ ይገባል። ሰውን መውደድ የፈጠረንን ፈጣሪን መውደድ ነውና።
መተሳሰብ
እኛን የሚሰማን እያንዳንዱ ስሜት ሌሎች ሰዎችንም ይሰማቸዋል ብለን እናስብ። ሲርበን ሌሎችም ልክ እንደኔው ይራባሉ ብለን እናስብ፤ ሰው ሲጎዳ እኔ ነኝ የተጎዳሁት ብለን እናስብ፤ አንዳችን የለሌላኛችን ባዶ መሆናችንን እናስብ። ለኛ እንደምንስሳሳው ለሰው ልጅ ሁሉ ልንሳሳ ይገባል። አንዳችን ለሌላኛችን በችግራችን ጊዜ ልንደርስ ይገባል።
አንድነት
እኛን አንድ የሚያደርገን ከኢትዮጵያዊ ዜግነታችን በፊት ሰውነት ነው። አንድነታችን ሊጠነክር የሚገባው በሰውነት መሰረት ላይ ነው። ዜግነት ይቀየር ይሆናል ሰው መሆን ግን በፍፁም! ከምንም በፊት ሰውነት ይቅደም። ከሰውነት በኃላ እንደ አንድ ሀገር ዜጎች አንድ በሚያደርጉን ነገሮች ላይ ልንሰራ ይገባል።
እስከዛሬ #ስለሰብዓዊነት በአግባቡ ተሰርቶ ቢሆን ኖሮ የሰማናቸውና አየሰማናቸው ያሉ የሞት፣ የመፈናቀል፣ የስቃይ ዜናዎች ባልኖሩ ነበር። ሰው መሆን ማለት እኔ የሚሰማኝን ሰዎች ይሰማቸዋል ብሎ ማሰብ ነው።
#መሰድብ እንደማልፈልገው ሌሎችም #ክብራቸው እንዲነካ አይፈልጉም፤ በሰላም መኖርን እንደምፈልገው ሁሉ ሌሎችም በሰላም መኖር ይፈልጋሉ፤ ስቃይ እንደማልፈልግ ሁሉ ሌሎችም መሰቃየትን ፈፅሞ አይፈልጉም።
ኢትዮጵያን በመከባበር፣ በመዋደድ፣ በመተሳሰብና በአንድነት እንገንባ!! አሁን ካለንበት አስከፊ የድህነት ኑሯችን ውስጥም እንውጣ!!
#TIKVAH_ETH
🗓ሀምሌ 27/11/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Congratulations የጅማ ዩንቨርስቲ በአዲስ አበባ ኤ ቢ ኤች ካምፓስ ያስተማራቸውን ተማሪዎች ዛሬ ሀምሌ 27 አስመርቋል። ውድ ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ!!
Via ጋዜጠኛ ማናዬ እውነቱ
@tikvahethiopia @tsegabwolde
Via ጋዜጠኛ ማናዬ እውነቱ
@tikvahethiopia @tsegabwolde
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
ውብ ሀገሬ!
ውብ ሀገሬ፤ ውብ ሀገሬ፣ውብ ሀገሬ
ባንቺ እኮ ነው፤ መከበሬ፤ መከበሬ
.
.
እናት አባት ቢሞት በሀገር #ይለቀሳል
እህት ወንድም ቢሞት በሀገር ይለቀሳል
#ሀገር የሞተ እንደሁ ወዴት ይደረሳል?
▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️
#ኢትዮጵያን መውደድ ማለት፦ ህዝቦቿን፣ የህዝቦቿን ባህል፣ ቋንቋ፣ እምነት እና ስርዓት #መውደድ እና #ማክበር ማለት ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ውብ ሀገሬ፤ ውብ ሀገሬ፣ውብ ሀገሬ
ባንቺ እኮ ነው፤ መከበሬ፤ መከበሬ
.
.
እናት አባት ቢሞት በሀገር #ይለቀሳል
እህት ወንድም ቢሞት በሀገር ይለቀሳል
#ሀገር የሞተ እንደሁ ወዴት ይደረሳል?
▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️
#ኢትዮጵያን መውደድ ማለት፦ ህዝቦቿን፣ የህዝቦቿን ባህል፣ ቋንቋ፣ እምነት እና ስርዓት #መውደድ እና #ማክበር ማለት ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አዲስ_አበባ
3ኛው ዙር የማስ ስፖርት መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በማስ ስፖርት መርሃ ግብሩ ላይ ኢ/ር ታከለ ኡማ የተለያዩ ሃገራት አምባሳደሮች ፣ ሚኒስትሮች ፣ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ፣ የተለያዩ የስፖርት ማህበራት ፣ አርቲስቶች እና ከ50ሺ በላይ የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
Via @mayorofficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
3ኛው ዙር የማስ ስፖርት መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በማስ ስፖርት መርሃ ግብሩ ላይ ኢ/ር ታከለ ኡማ የተለያዩ ሃገራት አምባሳደሮች ፣ ሚኒስትሮች ፣ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ፣ የተለያዩ የስፖርት ማህበራት ፣ አርቲስቶች እና ከ50ሺ በላይ የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
Via @mayorofficeAA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ፦
L & T construction - Power Transmission & Distribution
@tsegabwolde @tikvahethiopia
L & T construction - Power Transmission & Distribution
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጅግጅጋ
የኦሮሞና የሱማሌ ህዝቦች የወንድማማችነት የምክክር መድረክ ዛሬ በጅግጅጋ ከተማ ተጀምሯል፡፡ በመድረኩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የሱማሌ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፋ መሐመድ ኡመር፣ የሁለቱ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች፣ አባገዳዎች እና የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የሁለቱ ክልል ህዝቦች ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
ምንጭ፦ኢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሞና የሱማሌ ህዝቦች የወንድማማችነት የምክክር መድረክ ዛሬ በጅግጅጋ ከተማ ተጀምሯል፡፡ በመድረኩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የሱማሌ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፋ መሐመድ ኡመር፣ የሁለቱ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች፣ አባገዳዎች እና የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የሁለቱ ክልል ህዝቦች ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡
ምንጭ፦ኢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
145 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል...
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞንና በአማራ ክልል አዊ አስተዳደር ዞን የተከሰተውን ኹከት ለመቆጣጠር የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት 145 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። 785 ቀስት፣ 4 ክላሽ፣ 9,392 ጥይትና 10 ሺ ሐሰተኛ ብር ተይዟል ተብሏል።
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞንና በአማራ ክልል አዊ አስተዳደር ዞን የተከሰተውን ኹከት ለመቆጣጠር የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት 145 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። 785 ቀስት፣ 4 ክላሽ፣ 9,392 ጥይትና 10 ሺ ሐሰተኛ ብር ተይዟል ተብሏል።
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🏷«ለተማሪዎች ምዝገባ ክፍያ መጠየቃችን #ቅሬታ ፈጥሮብናል» ልጆቻቸውን በመንግሥት ትምህርት ቤት የሚያስተምሩ ወላጆች
🏷«ክፍያ በሚጠይቁ ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ ይወሰዳል» አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
__________________________________
በአንዳንድ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች መመዝገቢያ እየተባለ የሚጠየቀው ክፍያ ቅር እንዳሰኛቸው ወላጆች ገለጹ። የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በበኩሉ የከተማ አስተዳደሩ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች እና ለተማሪዎች ከመቼውም ጊዜ በተለየ መልኩ ልዩ ድጋፍ እያደረገ ባለበት ወቅት ለምዝገባ በሚል ገንዘብ የሚሰበስቡ ትምህርት ቤቶች #ሕገወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🏷«ክፍያ በሚጠይቁ ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ ይወሰዳል» አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
__________________________________
በአንዳንድ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች መመዝገቢያ እየተባለ የሚጠየቀው ክፍያ ቅር እንዳሰኛቸው ወላጆች ገለጹ። የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በበኩሉ የከተማ አስተዳደሩ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች እና ለተማሪዎች ከመቼውም ጊዜ በተለየ መልኩ ልዩ ድጋፍ እያደረገ ባለበት ወቅት ለምዝገባ በሚል ገንዘብ የሚሰበስቡ ትምህርት ቤቶች #ሕገወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በአሁኑ ሰዓት "ምቹ ጊዜ ለአትዬጵያ" በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ ወንጌላዊያን አማኞች ቤተ ክርስተሰያናት የተውጣጡ 2012 አዳጊ ወጣቶች (ታዳጊዎች) በአድዋ ፓርክ 2012 ችገኞችን እየተከሉ ነው። ታዳጊዎቹም "እድሜያችን የምትዘሩብንን ለማብቀል ምቹ ጊዜ ነው ስለዚህ የምትዘሩብንን አስተውሉ!" የሚሉ በርከት ያሉ መልዕክቶችን ይዘውና እያሰሙ ከመገናኛ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ድረስ የእግር ጉዞ አድርገዋል።" #ኤርሚያስ/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ደብረ_ማርቆስ_ዩንቨርስቲ
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከአካባቢው ማህበረሰብ እና ከዳያስፖራው ጋር በመተባበር የአዳሪ ትምህርት ቤት ለማስገንባት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ እንዳስታወቁት፣ ዩኒቨርሲቲው የአዳሪ ትምህርት ቤቱን ለማስገንባት መሬት ተረክቧል፤ የሕንፃው ዲዛይን ሥራ እያሰራ ይገኛል፡፡ በቅርብ የዲዛይን ሥራው ተጠናቆ በ2012 ዓ.ም የግንባታ ሥራው ይጀመራል። ዩኒቨርሲቲው ከማህበረሰቡ ጋር በመተባበር ለሚያሰራው የአዳሪ ትምህርት ቤት የሥርዓተ ትምህርት ጥናት አስጠንቶ መጨረሱን የገለጹት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ከዚህም በተጨማሪ በርካታ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በተለይ ደግሞ ዳያስፖራው ድጋፍ ለማድረግ ፍቃደኛ በመሆኑ ትምህርት ቤቱ ጠንካራና የተሻለ ሀገራዊ ጠቀሜታ ይኖረዋል ብለዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢፕድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከአካባቢው ማህበረሰብ እና ከዳያስፖራው ጋር በመተባበር የአዳሪ ትምህርት ቤት ለማስገንባት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ እንዳስታወቁት፣ ዩኒቨርሲቲው የአዳሪ ትምህርት ቤቱን ለማስገንባት መሬት ተረክቧል፤ የሕንፃው ዲዛይን ሥራ እያሰራ ይገኛል፡፡ በቅርብ የዲዛይን ሥራው ተጠናቆ በ2012 ዓ.ም የግንባታ ሥራው ይጀመራል። ዩኒቨርሲቲው ከማህበረሰቡ ጋር በመተባበር ለሚያሰራው የአዳሪ ትምህርት ቤት የሥርዓተ ትምህርት ጥናት አስጠንቶ መጨረሱን የገለጹት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ከዚህም በተጨማሪ በርካታ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በተለይ ደግሞ ዳያስፖራው ድጋፍ ለማድረግ ፍቃደኛ በመሆኑ ትምህርት ቤቱ ጠንካራና የተሻለ ሀገራዊ ጠቀሜታ ይኖረዋል ብለዋል፡፡
ምንጭ፦ ኢፕድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጅግጅጋ
#የኦሮሞና #የሶማሌ ክልል ህዝቦች ሰላምና አብሮነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ሚናው የጎላ በመሆኑ ትስስሩን ወደሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ እንደሚሰሩ የሁለቱ ክልል ርዕሰ መስተዳደሮች ተናገሩ። የሁለቱ ክልል ህዝቦች ግንኙነትን መልሶ ለማጎልበት ያለመ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ እየተካሄደ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#የኦሮሞና #የሶማሌ ክልል ህዝቦች ሰላምና አብሮነት ከኢትዮጵያ አልፎ ለምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ሚናው የጎላ በመሆኑ ትስስሩን ወደሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ እንደሚሰሩ የሁለቱ ክልል ርዕሰ መስተዳደሮች ተናገሩ። የሁለቱ ክልል ህዝቦች ግንኙነትን መልሶ ለማጎልበት ያለመ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ እየተካሄደ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አዲስ_አበባ
"ዛሬ በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሁኔታ በተካሄደዉ 3ኛው ዙር የማስ ስፖርት መርሃ ግብር ላይ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የማርሻለ አርት ክለብ አሠልጣኞች ተማሪዎቻቸዉን በማስተባበር በርካታ ደርዘን ደብተሮችን እና የተለያዩ የትምህርት መሳሪያዎችን አቅማቸዉ ለማይችሉ ተማሪዎች በስጦታ አስረክበዋል።" #አዩብ_ላዉጋለት/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዛሬ በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሁኔታ በተካሄደዉ 3ኛው ዙር የማስ ስፖርት መርሃ ግብር ላይ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የማርሻለ አርት ክለብ አሠልጣኞች ተማሪዎቻቸዉን በማስተባበር በርካታ ደርዘን ደብተሮችን እና የተለያዩ የትምህርት መሳሪያዎችን አቅማቸዉ ለማይችሉ ተማሪዎች በስጦታ አስረክበዋል።" #አዩብ_ላዉጋለት/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጅግጅጋ
"#የሁላችንም የሆነች #ኢትዮጵያን ለመፍጠር ቀን ከሌት እንሰራለን" የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"#የሁላችንም የሆነች #ኢትዮጵያን ለመፍጠር ቀን ከሌት እንሰራለን" የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጅግጅጋ
"ወንድማማችነትን በማጠናከር የሁለቱ ክልሎች ህዝቦች ለኢትዮጵያ ዋልታና ማገር ለመሆን እንሰራለን" የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ሙስጠፌ_መሀመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ወንድማማችነትን በማጠናከር የሁለቱ ክልሎች ህዝቦች ለኢትዮጵያ ዋልታና ማገር ለመሆን እንሰራለን" የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ሙስጠፌ_መሀመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert
ኤልፓሶ ውስጥ 20 ሰዎች ሲገደሉ 26 ሰዎች ቆሰሉ!
በቴክሳሷ ከተማ ኤልፓሶ በጅምላ ተኩስ 20 ሰዎች ሲገደሉ 26 መቁሰላቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ የከተማዋ ገዢ ግሪግ አቦት ሁኔታውን “በቴክሳስ ታሪክ አጅግ የተጎዳንበት ቀን” ብለውታል፡፡
ጥቃቱ የተፈፀመው ሲኤሎ ቪስታ ሞል አቅራቢያ የሚገኝ የገበያ ማእከል እቃ ማከማቻ ቦታ ላይ ሲሆን ከአሜሪካ ሜክሲኮ ድንበር ጥቂት ማይሎች ብቻ እንደሚርቅም ታውቋል፡፡ በግድያው የተጠረጠረው የ21 አመት ወጣት በቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ነዋሪነቱም በዳላስ አቅራቢያ የምትገኘው የአለን ከተማ ነዋሪ እንደሆነ ተገልጿል፣ አለን ከኤል ፓሶ 1ሺህ 46 ኪሎሜትር እርቀት ላይ እንድምትገኝም ዘገባው አመላክቷል፡፡
የአሜሪካን ሚዲያዎች ተጠርጣሪውን ፓትሪክ ክሩሰስ ተብሎ እንደሚጠራ ተናግረዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ድርጊቱን “የፈሪና የጨካኞች ተግባር” ሲሉ አውግዘውታል፡፡ “የዛሬውን የጥላቻ ድርጊት ከሃገሬ ዜጎች ጎን ሆኜ አወግዛለሁ፣ ንፁሃን ዜጎችን መግደል በምንም መልኩ በምክንያትም ሆነ በይቅርታ የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም” ብለዋል በቲውተር ባስተላለፉት መልእክት፡፡
ጥቃት የደረሰባቸው ሰዎች እስካሁን በስም ያልታወቁ ሲሆን በአንፃሩ የሚክሲኮው ፕሬዝዳንት ማኑኤል ሎፔዝ ኦፕራዶር ከሟቾች ሶስቱ ሜክሲኳውያን መሆናቸውን ለሮይተርስ ተናግረዋል፡፡ የአሁኑ ጥቃት በካሊፎርንያ የምግብ ፌስቲቫል ላይ በታዳጊ ታጣቂ የተፈፀመውንና ለሶስት ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው ጥቃት ሳምንት ሳይሞላው የተፈፀመ እንደሆነ ዘገባው አስታውሷል፡፡ የቴክሳሱ ጥቃት በዘመናዊዋ አሜሪካ ለስምንተኛ ጊዜ የተፈፀመ የጅምላ ተኩስ እንደሆነ ዘገባው ገልጿል፡፡
Via #BBC/#ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኤልፓሶ ውስጥ 20 ሰዎች ሲገደሉ 26 ሰዎች ቆሰሉ!
በቴክሳሷ ከተማ ኤልፓሶ በጅምላ ተኩስ 20 ሰዎች ሲገደሉ 26 መቁሰላቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ የከተማዋ ገዢ ግሪግ አቦት ሁኔታውን “በቴክሳስ ታሪክ አጅግ የተጎዳንበት ቀን” ብለውታል፡፡
ጥቃቱ የተፈፀመው ሲኤሎ ቪስታ ሞል አቅራቢያ የሚገኝ የገበያ ማእከል እቃ ማከማቻ ቦታ ላይ ሲሆን ከአሜሪካ ሜክሲኮ ድንበር ጥቂት ማይሎች ብቻ እንደሚርቅም ታውቋል፡፡ በግድያው የተጠረጠረው የ21 አመት ወጣት በቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን ነዋሪነቱም በዳላስ አቅራቢያ የምትገኘው የአለን ከተማ ነዋሪ እንደሆነ ተገልጿል፣ አለን ከኤል ፓሶ 1ሺህ 46 ኪሎሜትር እርቀት ላይ እንድምትገኝም ዘገባው አመላክቷል፡፡
የአሜሪካን ሚዲያዎች ተጠርጣሪውን ፓትሪክ ክሩሰስ ተብሎ እንደሚጠራ ተናግረዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ድርጊቱን “የፈሪና የጨካኞች ተግባር” ሲሉ አውግዘውታል፡፡ “የዛሬውን የጥላቻ ድርጊት ከሃገሬ ዜጎች ጎን ሆኜ አወግዛለሁ፣ ንፁሃን ዜጎችን መግደል በምንም መልኩ በምክንያትም ሆነ በይቅርታ የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም” ብለዋል በቲውተር ባስተላለፉት መልእክት፡፡
ጥቃት የደረሰባቸው ሰዎች እስካሁን በስም ያልታወቁ ሲሆን በአንፃሩ የሚክሲኮው ፕሬዝዳንት ማኑኤል ሎፔዝ ኦፕራዶር ከሟቾች ሶስቱ ሜክሲኳውያን መሆናቸውን ለሮይተርስ ተናግረዋል፡፡ የአሁኑ ጥቃት በካሊፎርንያ የምግብ ፌስቲቫል ላይ በታዳጊ ታጣቂ የተፈፀመውንና ለሶስት ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው ጥቃት ሳምንት ሳይሞላው የተፈፀመ እንደሆነ ዘገባው አስታውሷል፡፡ የቴክሳሱ ጥቃት በዘመናዊዋ አሜሪካ ለስምንተኛ ጊዜ የተፈፀመ የጅምላ ተኩስ እንደሆነ ዘገባው ገልጿል፡፡
Via #BBC/#ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የምክትል ከንቲባው ምስጋና~ለአዲስ አበቤዎች!
ክብረትና ጤና ይስጥልኝ፦
ዛሬ #በመስቀል_አደባባይ በነበረን ቆይታ እጅግ ደስ ብሎኛል። የሃሴቴ ምንጭ ለጋራ የጤና ጥበቃ እና የመንፈስ መታደስ የታደምነው አዲስአበቤዎች ቁጥራችን ብዙ ስለነበረ ብቻ አይደለም። በጋራ መቆማችን፣ የነበረን ፍቅርን እና ጨዋታ ነው ይበልጥ ያስደሰተኝ።
ሶስት ወራትን ያስቆጠረው የጋራ ስፖርት እንቅስቃሴያችን ካለምነው በላይ ህያው የሆነ ትሩፋት እያጎናፀፈን፣ ለቀጣዩ ወር ይዞት ለሚመጣው ድንቃድንቅ እያጓጓን መጥቷል።
ወንድም እህቶቼ፣ እርስ በእርስ ለመደጋገፍ እና ለጤናችን #መትጋታችንን እንቀጥል። ለሰርከስ፣ ለጂምናስቲክስ፣ ለማርሻል አርት ትርኢት አቅራቢዎች፣ ለጋራ ስፖርት አሰልጣኞች እነሆ የተለየ ምስጋና። #እንደሁሌውም ለምታኮሩኝ አስደናቂዎቹ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጤና እና ክብረት ይስጥልኝ።
ኢንጂነር ታከለ ኡማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ክብረትና ጤና ይስጥልኝ፦
ዛሬ #በመስቀል_አደባባይ በነበረን ቆይታ እጅግ ደስ ብሎኛል። የሃሴቴ ምንጭ ለጋራ የጤና ጥበቃ እና የመንፈስ መታደስ የታደምነው አዲስአበቤዎች ቁጥራችን ብዙ ስለነበረ ብቻ አይደለም። በጋራ መቆማችን፣ የነበረን ፍቅርን እና ጨዋታ ነው ይበልጥ ያስደሰተኝ።
ሶስት ወራትን ያስቆጠረው የጋራ ስፖርት እንቅስቃሴያችን ካለምነው በላይ ህያው የሆነ ትሩፋት እያጎናፀፈን፣ ለቀጣዩ ወር ይዞት ለሚመጣው ድንቃድንቅ እያጓጓን መጥቷል።
ወንድም እህቶቼ፣ እርስ በእርስ ለመደጋገፍ እና ለጤናችን #መትጋታችንን እንቀጥል። ለሰርከስ፣ ለጂምናስቲክስ፣ ለማርሻል አርት ትርኢት አቅራቢዎች፣ ለጋራ ስፖርት አሰልጣኞች እነሆ የተለየ ምስጋና። #እንደሁሌውም ለምታኮሩኝ አስደናቂዎቹ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጤና እና ክብረት ይስጥልኝ።
ኢንጂነር ታከለ ኡማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#CBE
ባንኩ ያጋጠመውን የ‹‹ሲስተም›› ችግር ለመፍታት ጥረት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የገጠመው ‹‹የሲስተም›› ችግር በሁለት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ሊፈታ እንደሚችልም አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላለፉት ሁለት ቀናት የ‹‹ሲስተም›› ብልሽት አጋጥሞታል፡፡ በዚህም የተነሳ ደንበኞች ለእንግልት መዳረጋቸውን ተናግረዋል፡፡
እንደ ሀገር በየወቅቱ እየተፈጠረ ባለው የ‹‹ኔት ወርክ›› እና የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ባንኩ ለችግር እየተጋለጠ መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ የአብሥራ ከበደ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡ ይህም ደንበኞቹን ለእንግልት እየዳረገበት እንደሆነም ነው አቶ የአብሥራ ያስታወቁት፡፡
ለሁለት ቀናት በባንኩ ደንበኞች ላይ የተፈጠረው መጉላላት ምክንያቱ የ‹‹ሲስተም›› ብልሽ እንደሆነ የገለጹት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው ችግሩ ከተከሠተበት ጊዜ ጀምሮ በፍጥነት ለመፍታት ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ነው የተናገሩት፡፡
ባንኩ በመላው ሀገሪቱ ከ 1ሺህ 450 በላይ ቅርንጫፎች አሉት ተብሏል፡፡ ደንበኞች በበዙ ቁጥር ችግሩ ስለሚኖር ይህንን የሚፈታ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ወደ ሥራ ለማስገባት በእቅድ እየተሠራ እንደሆነ ነው ባንኩ ለአብመድ ያስታወቀው፡፡ ችግሩ ዛሬ ወይም ነገ ሙሉ በሙሉ ሊፈታ እንደሚችልም አቶ የአብሥራ አስታውቀዋል፤ ለተፈጠረው ችግርም ይቅርታ ጠይቀዋል፡፡ ደንበኞች ችግሩ እስኪፈታ #በትዕግሥት እንዲጠብቁም ባንኩ ጠይቋል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባንኩ ያጋጠመውን የ‹‹ሲስተም›› ችግር ለመፍታት ጥረት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የገጠመው ‹‹የሲስተም›› ችግር በሁለት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ሊፈታ እንደሚችልም አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላለፉት ሁለት ቀናት የ‹‹ሲስተም›› ብልሽት አጋጥሞታል፡፡ በዚህም የተነሳ ደንበኞች ለእንግልት መዳረጋቸውን ተናግረዋል፡፡
እንደ ሀገር በየወቅቱ እየተፈጠረ ባለው የ‹‹ኔት ወርክ›› እና የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ባንኩ ለችግር እየተጋለጠ መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ የአብሥራ ከበደ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡ ይህም ደንበኞቹን ለእንግልት እየዳረገበት እንደሆነም ነው አቶ የአብሥራ ያስታወቁት፡፡
ለሁለት ቀናት በባንኩ ደንበኞች ላይ የተፈጠረው መጉላላት ምክንያቱ የ‹‹ሲስተም›› ብልሽ እንደሆነ የገለጹት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው ችግሩ ከተከሠተበት ጊዜ ጀምሮ በፍጥነት ለመፍታት ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ነው የተናገሩት፡፡
ባንኩ በመላው ሀገሪቱ ከ 1ሺህ 450 በላይ ቅርንጫፎች አሉት ተብሏል፡፡ ደንበኞች በበዙ ቁጥር ችግሩ ስለሚኖር ይህንን የሚፈታ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ወደ ሥራ ለማስገባት በእቅድ እየተሠራ እንደሆነ ነው ባንኩ ለአብመድ ያስታወቀው፡፡ ችግሩ ዛሬ ወይም ነገ ሙሉ በሙሉ ሊፈታ እንደሚችልም አቶ የአብሥራ አስታውቀዋል፤ ለተፈጠረው ችግርም ይቅርታ ጠይቀዋል፡፡ ደንበኞች ችግሩ እስኪፈታ #በትዕግሥት እንዲጠብቁም ባንኩ ጠይቋል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከጠባቂዎቻቸው ጋር በመሆን በአዲስ አበባ ከተማ ችግኝ ተክለዋል።
Via #fbc/#PMO
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #fbc/#PMO
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በመንግስት መስሪያ ቤቶች፡የግል ድርጅቶች፤ኤምባሲዎች እና በሚዲያ ተቋማት መካከል ሲደረግ የነበረውን ዓመታዊ የእግር ኳስ ውደድር በአሸናፊነት አጠናቀቀ፡፡ ኮሌጁ የ2011 ዓ/ም የዋንጫ ተሸለሚ ለመሆን የበቃው ባለፈው እሑድ በቢሾቱ ከተማ የተስፋ ድርጅትን 1-0 በሆነ ውጤት አሸንፎ ነው።
Via Neway
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Neway
@tsegabwolde @tikvahethiopia