353,633,660 ችግኝ ተተክሏል!
#በአረንጓዴ_አሻራ ቀን 353 ሚሊየን 633 ሺህ 660 ችግኝ ተተከለ። ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ አስተባባሪ ኮሚቴ በሰጠው መግለጫ በእለቱ የተተከለው ችግኝ ከእቅድ በላይ መሆኑ ተጠቅሷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በአረንጓዴ_አሻራ ቀን 353 ሚሊየን 633 ሺህ 660 ችግኝ ተተከለ። ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ አስተባባሪ ኮሚቴ በሰጠው መግለጫ በእለቱ የተተከለው ችግኝ ከእቅድ በላይ መሆኑ ተጠቅሷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"መረጃው ትክክል አይደለም"👆
በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት የአምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የሹመት ደብዳቤ እስካሁን በኤርትራ መንግሥት ተቀባይነት አላገኝም በሚል ወጣው መረጃ ትክክል አይደለም ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባብሏል።
ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ከአንድ ዓመት በፊት በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ሬድዋን ሁሴን የሹመት ደብዳቤያቸው በኤርትራ መንግሥት ተቀባይነትን አላገኝም የሚለው ዜና በስፋት መነጋገሪያ ነበር።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/RD-07-29
በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት የአምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የሹመት ደብዳቤ እስካሁን በኤርትራ መንግሥት ተቀባይነት አላገኝም በሚል ወጣው መረጃ ትክክል አይደለም ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባብሏል።
ከሰሞኑ በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ከአንድ ዓመት በፊት በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ሬድዋን ሁሴን የሹመት ደብዳቤያቸው በኤርትራ መንግሥት ተቀባይነትን አላገኝም የሚለው ዜና በስፋት መነጋገሪያ ነበር።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/RD-07-29
#አረንጓዴ_አሻራ
23 ሚሊዮን የሚገመቱ ኢትዮጵያዊያን በዛሬው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ላይ አሻራቸውን አሳርፈዋል። የችግኝ ተከላው አስተባባሪ ኮሚቴ ማምሻውን በሰጠው መግለጫ በተከላው 23 ሚሊዮን የሚገመት የተለያየ የህብረተሰብ ክፍል ተሳትፏል ብሏል። በዛሬው ዕለትም ከ353 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ችግኝ መተከሉን አስተባባሪ ኮሚቴው ገልጿል።
ዕለቱ ህዝቡ የመሪውን ጥሪ ወደ ተግባር ለመቀየር ቀና አመለካከት እንዳለው ያሳየበት መሆኑም ነው በመግለጫው የተነገረው። የችግኝ ተከላው ከልጅ እስከ አዋቂ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍልና የውጭ አገራት ኤምባሲ ሰራተኞች ጭምር የተሳተፉበት ነው።
በእያንዳንዱ የችግኝ ተከላ ቦታ ባለሙያዎች እንዲሳተፉ መደረጉም ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ እንዲተከል እገዛ ማድረጉ ተገልጿል። ዝናብ፣ ጭቃና የቦታ ርቀት እንዲሁም የችግኝ እጥረት በዛሬው ዕለት ያጋጠሙ ችግሮች ሲሆኑ በአጭር ጊዜ ለመፍታት በተወሰደ መፍትሔ ከታሰበው በላይ ማሳካት ተችሏል ነው የተባለው።
Via #ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
23 ሚሊዮን የሚገመቱ ኢትዮጵያዊያን በዛሬው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ላይ አሻራቸውን አሳርፈዋል። የችግኝ ተከላው አስተባባሪ ኮሚቴ ማምሻውን በሰጠው መግለጫ በተከላው 23 ሚሊዮን የሚገመት የተለያየ የህብረተሰብ ክፍል ተሳትፏል ብሏል። በዛሬው ዕለትም ከ353 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ችግኝ መተከሉን አስተባባሪ ኮሚቴው ገልጿል።
ዕለቱ ህዝቡ የመሪውን ጥሪ ወደ ተግባር ለመቀየር ቀና አመለካከት እንዳለው ያሳየበት መሆኑም ነው በመግለጫው የተነገረው። የችግኝ ተከላው ከልጅ እስከ አዋቂ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍልና የውጭ አገራት ኤምባሲ ሰራተኞች ጭምር የተሳተፉበት ነው።
በእያንዳንዱ የችግኝ ተከላ ቦታ ባለሙያዎች እንዲሳተፉ መደረጉም ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ እንዲተከል እገዛ ማድረጉ ተገልጿል። ዝናብ፣ ጭቃና የቦታ ርቀት እንዲሁም የችግኝ እጥረት በዛሬው ዕለት ያጋጠሙ ችግሮች ሲሆኑ በአጭር ጊዜ ለመፍታት በተወሰደ መፍትሔ ከታሰበው በላይ ማሳካት ተችሏል ነው የተባለው።
Via #ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
#አረንጓዴ_አሻራ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በትላንትናው ዕለት የአረንጓዴ አሻራ ቀን የተመዘገበውን ስኬት አስመልክተው ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ኅብረተሰቡ በዕለቱ ለመከወን የተያዘውን እቅድ በማለፍ ላስገኘው አመርቂ ውጤት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማም የመዲናዋ ነዋሪዎች በትላንትናው ዕለት የአረንጓዴ አሻራ እለት ላበረከቱት ጉልህ አስተዋጽኦ ምስጋናቸውን ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በትላንትናው ዕለት የአረንጓዴ አሻራ ቀን የተመዘገበውን ስኬት አስመልክተው ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ኅብረተሰቡ በዕለቱ ለመከወን የተያዘውን እቅድ በማለፍ ላስገኘው አመርቂ ውጤት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማም የመዲናዋ ነዋሪዎች በትላንትናው ዕለት የአረንጓዴ አሻራ እለት ላበረከቱት ጉልህ አስተዋጽኦ ምስጋናቸውን ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ወላይታ_ሶዶ
የወላይታ ህዝብ ከዚህ ቀደም ለኢትዮጵያ አንድነትና ሰላም የከፈለውን መስዋእትነት አሁንም ታላቋን ኢትዮጵያ ለመገንባት ለተጀመረው ጥረት ሊጠቀምበት እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አሳሰቡ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንት ከወላይታ ሶዶ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል። የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪ በከተማው ስታዲየም ተገኝቶ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደማቅ አቀባበል አድርጓል። በዚሁ ወቅትም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ንግግር የወላይታ ህዝብ የአገሩን ዳር ድንበር በማስጠበቅ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው ብለዋል። ”ዛሬ እኔ እዚህ የተገኘሁት ሰኔ 16 ቀን በአዲስ አበባ በተሞከረው ጥቃት እኔን ለማዳን ሲል ራሱን በሰዋው ዮሴፍ አያሌው ስም ነው” በማለት ገልፀዋል።
ምንጭ፡- ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የወላይታ ህዝብ ከዚህ ቀደም ለኢትዮጵያ አንድነትና ሰላም የከፈለውን መስዋእትነት አሁንም ታላቋን ኢትዮጵያ ለመገንባት ለተጀመረው ጥረት ሊጠቀምበት እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አሳሰቡ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንት ከወላይታ ሶዶ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል። የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪ በከተማው ስታዲየም ተገኝቶ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደማቅ አቀባበል አድርጓል። በዚሁ ወቅትም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ንግግር የወላይታ ህዝብ የአገሩን ዳር ድንበር በማስጠበቅ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው ብለዋል። ”ዛሬ እኔ እዚህ የተገኘሁት ሰኔ 16 ቀን በአዲስ አበባ በተሞከረው ጥቃት እኔን ለማዳን ሲል ራሱን በሰዋው ዮሴፍ አያሌው ስም ነው” በማለት ገልፀዋል።
ምንጭ፡- ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለከፍተኛ መንግሥት ሹሞች የተመደቡ 3 ተሸከርካሪዎች ሃላፊዎቹ ሥራ ከለቀቁ በኋላ ለመንግሥት እንዳልተመለሱ ሸገር የፌደራል ዋና ኦዲተርን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ 14 ተሽከርካሪዎች ደሞ ከሊብሬያቸው ውጭ መኪኖቹ በአካል በመስሪያ ቤቶቹ አልተገኙም፡፡ በተለያዩ መንግሥት መስሪያ ቤቶች ከ370 በላይ ተሸከርካሪዎች ያለ ሥራ ተበላሽተው እንደቆሙም ደርሸበታለሁ ብሏል፡፡ ያልተመለሱና የጠፉ መኪኖችን አስመልሰው ሪፖርት እንዲያደርጉለትም መስሪያ ቤቶችን አዟል፡፡
Via ሸገር 102.1/wazema
ፎቶ: ፋይል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via ሸገር 102.1/wazema
ፎቶ: ፋይል
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ድሬዳዋ_ፖሊስ
የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ በተለያዩ ምክንያቶች ከሥራቸው የለቀቁ የቀድሞ ባልደረቦቹን ወደ ሥራቸው ለመመለስ መዘጋጀቱ ተነገረ። መንግሥት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሰጠውን አቅጣጫ፣ እንዲሁም ይቅርታ እና ምሕረት መሠረት በማድረግ የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ አሁን መልሶ ለመቀበል ወደ ሥልጠና ያስገባቸው 112 የሚሆኑ የቀድሞ አባላቱን ነው።
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ በተለያዩ ምክንያቶች ከሥራቸው የለቀቁ የቀድሞ ባልደረቦቹን ወደ ሥራቸው ለመመለስ መዘጋጀቱ ተነገረ። መንግሥት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሰጠውን አቅጣጫ፣ እንዲሁም ይቅርታ እና ምሕረት መሠረት በማድረግ የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ አሁን መልሶ ለመቀበል ወደ ሥልጠና ያስገባቸው 112 የሚሆኑ የቀድሞ አባላቱን ነው።
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
‹‹የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዚህ ጠላት እንዳይገዛ አውግዣለሁ፤ የኢትዮጵያ መሬትም ጠላትን ብትቀበል የተረገመች ትሁን፡፡›› አቡነ ጴጥሮስ ጳጳስ ዘምሥራቅ ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባለዕድለኛው የመንግስት ሰራተኛ!
የመንግስት ሰራተኛው የዳንግላ ከተማ ነዋሪ በልዩ ሎተሪ ግማሽ ሚሊዮን ብር እድለኛ ሆነ፡፡ በአማራ ክልል ዳንግላ ከተማ ነዋሪ የሆነው አቶ ፈቃዱ አሰማኸኝ በልዩ ሎተሪ 3ኛ ዕጣ በ20 ብር በቆረጣቸው ሁለት ሎተሪዎች 500,000 ብር ዕድለኛ ሆኗል፡፡ ዕድለኛው ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ሲሆን በደረሰው ገንዘብ ቤት የመኖሪያ ቤት ለመስራት እንዳሰበ ተናግሯል፡፡
Via የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመንግስት ሰራተኛው የዳንግላ ከተማ ነዋሪ በልዩ ሎተሪ ግማሽ ሚሊዮን ብር እድለኛ ሆነ፡፡ በአማራ ክልል ዳንግላ ከተማ ነዋሪ የሆነው አቶ ፈቃዱ አሰማኸኝ በልዩ ሎተሪ 3ኛ ዕጣ በ20 ብር በቆረጣቸው ሁለት ሎተሪዎች 500,000 ብር ዕድለኛ ሆኗል፡፡ ዕድለኛው ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ሲሆን በደረሰው ገንዘብ ቤት የመኖሪያ ቤት ለመስራት እንዳሰበ ተናግሯል፡፡
Via የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸
የTIKVAH-ETHIOPIA #2ተኛ ዓመት በአበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት!! #TIKVAH_ETH
📸ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና
📸ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ/የWKU ፕሬዘዳንት/
📸አቶ ኦባንግ ሜቶ/የሰብዓዊ መብት ተሟጋች/
"ኢትዮጵያዊቷ ማዘር ትሬዛ" "ማዘር ኦፍ አፍሪካ"
🎂ሃምሌ 21 ስለነበረው አከባበር ተጨማሪ ፎቶዎች እና መረጃዎች እንዲሁም ምስጋና የምናቀርብላቸውን ሰዎች ወደበኃላ ወደናተ አደርሳለሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የTIKVAH-ETHIOPIA #2ተኛ ዓመት በአበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት!! #TIKVAH_ETH
📸ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና
📸ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ/የWKU ፕሬዘዳንት/
📸አቶ ኦባንግ ሜቶ/የሰብዓዊ መብት ተሟጋች/
"ኢትዮጵያዊቷ ማዘር ትሬዛ" "ማዘር ኦፍ አፍሪካ"
🎂ሃምሌ 21 ስለነበረው አከባበር ተጨማሪ ፎቶዎች እና መረጃዎች እንዲሁም ምስጋና የምናቀርብላቸውን ሰዎች ወደበኃላ ወደናተ አደርሳለሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አሳዛኝ_ዜና
በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳሜ ቱሉ ጅዶ ኮምቦልቻ ወረዳ ዳሎ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል።
አደጋው የደረሰውም ከሻሸመኔ ወደ ቡታጂራ በማቅናት የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከሰበታ ወደ ሻሸመኔ ለቀስተኞችን ይዞ ይጓዝ ከነበረ ሚኒባስ ጋር በመጋጨቱ ነው ተብሏል።
በተከሰተው አደጋም የስድስት ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ማለፉን የወረዳው ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሳጅን አህመድ ቃለቶ ተናግረዋል። በአደጋው ቀላልና ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በባቱ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ተገልጿል። የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም ሳጅን አህመድ ጠቁመዋል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳሜ ቱሉ ጅዶ ኮምቦልቻ ወረዳ ዳሎ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል።
አደጋው የደረሰውም ከሻሸመኔ ወደ ቡታጂራ በማቅናት የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከሰበታ ወደ ሻሸመኔ ለቀስተኞችን ይዞ ይጓዝ ከነበረ ሚኒባስ ጋር በመጋጨቱ ነው ተብሏል።
በተከሰተው አደጋም የስድስት ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ማለፉን የወረዳው ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሳጅን አህመድ ቃለቶ ተናግረዋል። በአደጋው ቀላልና ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በባቱ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን ተገልጿል። የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም ሳጅን አህመድ ጠቁመዋል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ችሎት
የዙና ትሬዲንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ጌታሰው በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ300 ሺህ ብር ተቀጡ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ 1ኛ ወንጀል ችሎት በዛሬው ዕለት የዙና ትሬዲንግ ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ዘሪሁን ጌታሰውን ጉዳይ ተመልክቷል። አቶ ዘሪሁን ከ109 ግለሰቦች ሲኖትራክ ተሽከርካሪ አስመጣለሁ በማለት በአጠቃላይ ከ73 ሚሊየን ብር በላይ በማጭበርበር ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወቃል።
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በዙና ትሬዲንግ ስራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ጌታ ሰው ላይ 122 ክሶችን መመስረቱም ይታወሳል።በዚህም ከ109 ግለሰቦች ከ 2ሚሊየን 600 ሺህ እስከ 314 ሺህ ብር መኪና አስመጣለው በማለት ባጠቃላይ ከ73 ሚሊየን ብር በላይ ተቀብሎ መሰወሩ በክሱ ተመላክቶ ነበር። በክሱ መሰረትም አቃቤ ህግ አለኝ ያለውን የሰነድ ማስረጃ እና የግል ተበዳዮችን ምስክርነት አቅርቦ አሰምቷል።
ተከሳሽ የመከላከያ ምስክር ያቀረቡ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት 13 ክሶችን ውድቅ በማድረግ ተከሳሹን በ109 ክሶች ጥፋተኛ ብሏቸዋል።በዚህ መሰረትም ፍርድ ቤቱ የዙና ትሬዲንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ጌታሰው በ14 ዓመት ፅኑ እስራትና በ300 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጡ ወስኗል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዙና ትሬዲንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ጌታሰው በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ300 ሺህ ብር ተቀጡ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ 1ኛ ወንጀል ችሎት በዛሬው ዕለት የዙና ትሬዲንግ ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ዘሪሁን ጌታሰውን ጉዳይ ተመልክቷል። አቶ ዘሪሁን ከ109 ግለሰቦች ሲኖትራክ ተሽከርካሪ አስመጣለሁ በማለት በአጠቃላይ ከ73 ሚሊየን ብር በላይ በማጭበርበር ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወቃል።
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በዙና ትሬዲንግ ስራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ጌታ ሰው ላይ 122 ክሶችን መመስረቱም ይታወሳል።በዚህም ከ109 ግለሰቦች ከ 2ሚሊየን 600 ሺህ እስከ 314 ሺህ ብር መኪና አስመጣለው በማለት ባጠቃላይ ከ73 ሚሊየን ብር በላይ ተቀብሎ መሰወሩ በክሱ ተመላክቶ ነበር። በክሱ መሰረትም አቃቤ ህግ አለኝ ያለውን የሰነድ ማስረጃ እና የግል ተበዳዮችን ምስክርነት አቅርቦ አሰምቷል።
ተከሳሽ የመከላከያ ምስክር ያቀረቡ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት 13 ክሶችን ውድቅ በማድረግ ተከሳሹን በ109 ክሶች ጥፋተኛ ብሏቸዋል።በዚህ መሰረትም ፍርድ ቤቱ የዙና ትሬዲንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ጌታሰው በ14 ዓመት ፅኑ እስራትና በ300 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጡ ወስኗል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ብራዚል እስር ቤት ውስጥ በተነሳ ጠብ ቢያንስ 57 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ። ጠቡ የተካሄደው በተቀናቃኝ የወንበዴ ቡድኖች መካከል ነው የተባለ ሲሆን ለአምስት ሰዓታት ያህል ቀጥሎ እንደነበር ባለስልጣናት ተናግረዋ። ጠቡ የተፈጠረው ፓራ ግዛት ውስጥ አልታሚራ በተባለ እስር ቤት ውስጥ ሲሆን አንደኛው የወንበዴዎች ቡድን ወደ ሌላኛው የወንበዴዎች ክልል በመሄድ ጠብ መቆስቆሱን ተናግረዋል። ከሞቱት መካከል አስራ ስድስቱ አንገታቸው ተቀልቶ ቀሪዎቹ ደግሞ በተነሳ እሳት ታፍነው መሞታቸውን ባለስልጣናቱ ተናግረዋል።
Via #BBC
Via #BBC
#update የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባውን በነገው ዕለት ያካሂዳል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተሞች ምክር ቤቶች እንዲሁም የአካባቢ ምርጫን በተመለከተ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ላይ ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በተጨማሪም ምክር ቤቱ በሚያካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባው ላይ የገቢ፣በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የባንክ ሥራ እና የጉምሩክ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ለይም ውይይት ያደርጋል፡፡
የከተማ ልማት፣ኮንስትራክሽንና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የህግ፣ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበትን እና ካሳ የሚከፈልበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረቡትን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ እንደሚመረምር ከምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በተጨማሪም ምክር ቤቱ በሚያካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባው ላይ የገቢ፣በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የባንክ ሥራ እና የጉምሩክ አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ለይም ውይይት ያደርጋል፡፡
የከተማ ልማት፣ኮንስትራክሽንና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የህግ፣ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበትን እና ካሳ የሚከፈልበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረቡትን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ እንደሚመረምር ከምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert በጎንደር ከተማ ከ3000 በላይ የመትረየስ ጥይት ሲያዘዋውር የተገኘ ግለሰብ ተያዘ። በጎንደር ከተማ አስተዳደር ከ3000 በላይ የብሬን መትረየስ ጥይት በሕገ-ወጥ መንገድ ሲያዘዋወር ተገኝቷል የተባለ ግለሰብ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡
የከተማው ፖሊስ መምሪያው የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር ኮማንደር ማረልኝ ወንድም ለኢዜአ እንደተናገሩት ግለሰቡ የተያዘው ጥይቱን በከተማው ቀበሌ 16 ክልል በአንድ ባጃጅ በድብቅ ጭኖ ሲዘዋወር ነው፡፡ ሕገ ወጥ ከሆነው ጥይቱ ጋር ሐምሌ 21 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 አካባቢ በድንገት በተካሄደ ፍተሻ መያዙም ታውቋል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የከተማው ፖሊስ መምሪያው የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር ኮማንደር ማረልኝ ወንድም ለኢዜአ እንደተናገሩት ግለሰቡ የተያዘው ጥይቱን በከተማው ቀበሌ 16 ክልል በአንድ ባጃጅ በድብቅ ጭኖ ሲዘዋወር ነው፡፡ ሕገ ወጥ ከሆነው ጥይቱ ጋር ሐምሌ 21 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 አካባቢ በድንገት በተካሄደ ፍተሻ መያዙም ታውቋል፡፡
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የመከላከያ፣ የፌድራልና የክልል ፖሊስ አዛዦች፣ የዞንና ልዩ ወረዳዎች የጸጥታ ኃላፊዎች የተካተቱበት የደቡብ ክልል ጊዜያዊ ኮማንድ ፖስት በሐዋሳ እየተወያየ ነው። በሥራ ላይ የሚቆይበት የጊዜ ገደብና ዝርዝር የሕግ ክልከላዎች ውሳኔ ያገኛሉ ተብሏል።
Via Eshete Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Eshete Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ እና የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውኃ ከተማ የተለያዩ የኢንቨስትመንት ቦታዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በተጨማሪ ‹‹ቃለ አብ የጥጥ መዳመጫ ፋብሪካ››ን ጎብኝተዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ኢቦላ #ኢትዮጵያ
የኢቦላ ወረርሽኝን ቀድሞ ለመከላከል የህክምና ባለሙያዎች በመላ ሃገሪቱ መሰማራታቸውን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ለቅድመ መከላከል ስራውም ከ290 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በመላ ሃገሪቱ መሰማራታቸውን ነው ኢንስቲቲዩቱ የገለፀው።
የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር በየነ ሞገስ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፥ ወረርሽኙ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የቅድመ መከላከል እና የቁጥጥር ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል።
በዚህም በቦሌ፣ ድሬዳዋ፣ መቀሌ እና ባህር ዳር አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎች የተጓዦችን የሰውነት ሙቀት በመለካት የልየታ ስራ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል። በየብስ ትራንስፖርት ወደ አገር ወስጥ በሚገቡ መንገደኞች ላይ ደግሞ በ21 የፍተሻ መቆጣጠሪያ ጣቢያዎች ክትትል በመደረግ ላይ መሆኑንም ገልፀዋል።
በተለይም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚመጡ መንገደኞች ነጻ መሆናቸውን ለማረጋገጥ እስከ 21 ቀን ድረስ ክትትል እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል። እስካሁንም ከ17 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ልየታ የተደረገባቸው መንገደኞች የ21 ቀን ክትትል ተደርጎላቸው ነጻ መሆናቸው ታውቋል።
በአጠቃላይ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ኬላዎች የልየታ ማዕከል ተቋቁሞ እየተሰራ መሆኑንም የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢቦላ ወረርሽኝን ቀድሞ ለመከላከል የህክምና ባለሙያዎች በመላ ሃገሪቱ መሰማራታቸውን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ለቅድመ መከላከል ስራውም ከ290 በላይ የህክምና ባለሙያዎች በመላ ሃገሪቱ መሰማራታቸውን ነው ኢንስቲቲዩቱ የገለፀው።
የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር በየነ ሞገስ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፥ ወረርሽኙ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የቅድመ መከላከል እና የቁጥጥር ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል።
በዚህም በቦሌ፣ ድሬዳዋ፣ መቀሌ እና ባህር ዳር አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያዎች የተጓዦችን የሰውነት ሙቀት በመለካት የልየታ ስራ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል። በየብስ ትራንስፖርት ወደ አገር ወስጥ በሚገቡ መንገደኞች ላይ ደግሞ በ21 የፍተሻ መቆጣጠሪያ ጣቢያዎች ክትትል በመደረግ ላይ መሆኑንም ገልፀዋል።
በተለይም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚመጡ መንገደኞች ነጻ መሆናቸውን ለማረጋገጥ እስከ 21 ቀን ድረስ ክትትል እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል። እስካሁንም ከ17 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ልየታ የተደረገባቸው መንገደኞች የ21 ቀን ክትትል ተደርጎላቸው ነጻ መሆናቸው ታውቋል።
በአጠቃላይ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ኬላዎች የልየታ ማዕከል ተቋቁሞ እየተሰራ መሆኑንም የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ትረስት ፈንድ በውጭ አገር ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዕርዳታ ያሰባሰበውን 116 ሚሊዮን ብር (አራት ሚሊዮን ዶላር)፣ በኢትዮጵያ ለሚካሄዱ ማኅበራዊና ኢኮኖሚዊ ችግሮች ለሚፈቱ ፕሮጀክቶች እንደመደበ አስታውቋል፡፡
Via #reporter
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #reporter
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አሶሳ
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 5ኛ የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን ነው በዛሬው እለት በአሶሳ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 5ኛ የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን ነው በዛሬው እለት በአሶሳ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia