#ዶክተር_አብይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሶዶ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ የህዝብ አቀባበል ጠብቋቸዋል። በሶዶ ስቴዲየም ለተሰበሰበ ህዝብም ንግግር ያደረጉ ሲሆን፤ ለሁሉ ነገር መፍትሄ ለማምጣት መነጋገር፣ መደማመጥና ትዕግስት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡
#Shashemene Inspire Charity & Development social Association
#ፍቼ_ሰላሌ በወዴሳ ተራራ የኢትዮጵያ ጤና ቢሮ ሚንስትር ዶክተር አሚር አማን እና ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት የችግኝ ተከላ ተከናውናል!
"ዛፎቻችንንም ሆነ ሠዎችን ከየቀዬዎቻችን ከምንነቅልና ከምናፈናቅላቸው በየአካባቢያቸውና በየአካባቢያችን እንትከላቸው፤ ኢትዮጵያችን የምትጠይቀን የወቅቱ ጥያቄዋ ነውና"
ሐምሌ 22/2011
#የአረንጓዴ_አሻራ_ቀን
#አረንጓዴው_ምድሬ_ለትውልዴ
ዘጸአት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተ ክርስቲያን
ሐምሌ 22/2011
#የአረንጓዴ_አሻራ_ቀን
#አረንጓዴው_ምድሬ_ለትውልዴ
ዘጸአት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተ ክርስቲያን
CBE Jimma District be Jimma Kito Furdissa #አረንጓዴ_አሻራ
የአዲ አበባ ከተማ አስተዳደር ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ #አረንጓዴ_አሻራ
በ"ወገኛ ነች" "እስከመቼ" እና ሌሎችም ተወዳጅ ሙዚቃዎቹ የምታውቁት ዘሩባቤል ሞላ የመጀመሪያ አልበሙን “እንፋሎት” በቅርቡ ለህዝብ ያቀርባል፡፡
ሰኞ ሐምሌ 22 እንፋሎት በአውታር አፕሊኬሽን ላይ ለህዝብ የሚቀርብ ሲሆን: እንዲሁም ሐሙስ ሐምሌ 25 አልበሙን በመላው ኢትዮጵያ በሲዲ፣ በውጪ ሐገራት ለምትገኙ ደግሞ በሲዲ ቤቢ፣ በስፖቲፋይ፣ አፕል ሚዩዚክ፣ እና አማዞን ሚዩዚክ ላይ ያገኙታል፡፡
ለበለጠ መረጃ 👇
https://t.iss.one/zerubabelmolla
ሰኞ ሐምሌ 22 እንፋሎት በአውታር አፕሊኬሽን ላይ ለህዝብ የሚቀርብ ሲሆን: እንዲሁም ሐሙስ ሐምሌ 25 አልበሙን በመላው ኢትዮጵያ በሲዲ፣ በውጪ ሐገራት ለምትገኙ ደግሞ በሲዲ ቤቢ፣ በስፖቲፋይ፣ አፕል ሚዩዚክ፣ እና አማዞን ሚዩዚክ ላይ ያገኙታል፡፡
ለበለጠ መረጃ 👇
https://t.iss.one/zerubabelmolla
ከ224 ሚሊዮን በላይ!
በዛሬው ዕለት በአገር አቀፍ ደረጃ 200 ሚሊዮን የዛፍ ችግኞችን ለመትከል የተያዘው ዕቅድ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በፊት መሳካቱን ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
በመረጃው መሰረት እስከተጠቀሰው ሰዓት ድረስ ከ205 ሚሊዮን በላይ፤ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ደግሞ ከ224 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ተተክለዋል፡፡
Via #etv
በዛሬው ዕለት በአገር አቀፍ ደረጃ 200 ሚሊዮን የዛፍ ችግኞችን ለመትከል የተያዘው ዕቅድ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በፊት መሳካቱን ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
በመረጃው መሰረት እስከተጠቀሰው ሰዓት ድረስ ከ205 ሚሊዮን በላይ፤ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ደግሞ ከ224 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ተተክለዋል፡፡
Via #etv
"በኃይልና በጉልበት #በአመፅና #በሁከት ሰላምን ብንፈልገውም አናገኘውም"- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
.
.
በዛሬው ዕለት በወላይታ ሶዶ በመገኘት የዛፍ ችግኞችን የተከሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በከተማይቱ ስታዲየም ለተሰበሰበ በርካታ ህዝብ ንግግር አድርገዋል።
“በፍትሕና በምህረት አውድ ውለን ልናድር ካልሆነ በቀር በኃይልና በጉልበት በአመፅና በሁከት ሰላምን ብንፈልገውም አናገኘውም” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው።
“በጦርነትና ግጭት ውስጥ ስንመላለስ የምንቀማው ክብር ሕይወታችንን፣ አካላችንን፣ በድካም ያፈራነውን ሀብትና ንብረት ብቻ ሳይሆን ታላቁን የሕሊና ሰላማችንንም ነው የምናጣው” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፡፡
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
በዛሬው ዕለት በወላይታ ሶዶ በመገኘት የዛፍ ችግኞችን የተከሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በከተማይቱ ስታዲየም ለተሰበሰበ በርካታ ህዝብ ንግግር አድርገዋል።
“በፍትሕና በምህረት አውድ ውለን ልናድር ካልሆነ በቀር በኃይልና በጉልበት በአመፅና በሁከት ሰላምን ብንፈልገውም አናገኘውም” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው።
“በጦርነትና ግጭት ውስጥ ስንመላለስ የምንቀማው ክብር ሕይወታችንን፣ አካላችንን፣ በድካም ያፈራነውን ሀብትና ንብረት ብቻ ሳይሆን ታላቁን የሕሊና ሰላማችንንም ነው የምናጣው” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፡፡
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከወላይታ ሶዶና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው። #PMO