TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
58.9K photos
1.5K videos
211 files
4.07K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
141 ሚሊዮን ደርሷል!

በአገር አቀፍ ደረጃ የተተከለው ችግኝ እስካሁን 141 ሚሊዮን ደረሷል።
አ/አ የሚገኙ የጅማ አባጅፋር ልጆች #አረንጓዴ_አሻራ #ECA
#ICT-Park እምንገኝ የ IT አና የሶፍትዌር መተግበሪያ ሰራተኞች በዛሬው እለት የሀገራችንን ታሪክ በመጋራት እኛም አሻራችንን አኑረናል #አረንጓዴሻራ #GreenLegacy #CIMAC-ET #ICT-Park-Administration
"በአንዳንድ አካባቢዎች ሰው ችግኝ ስያልቅበት በብሩ ገዝቶ እየተከለ ነው 👏" #አዲስአበባ #ጅማ #አዳማ
በደቡብ ብብህክመ የአርብቶ አደር ኮሚሽን ሰራተኛኞች እና ሀላፊዎች በሀዋሳ አየር ማርፈያ ለችግኝ ተከላ በተዘጋጀው ቦታ በማለዳ ተገኝተው የአረንጓዴ አሻራ አኑረዋል።
#አቡነ_ጴጥሮስ

ኢ/ር ታከለ ኡማ በአቡነ ጴጥሮስ የ83ኛ ዓመት የሰማዕትነት የመታሰቢያ ስነ-ስርዓት ላይ ተገኝተው ችግኝ ተክለዋል፡፡ ኢ/ር ታከለ ኡማ በአቡነ ጴጥሮስ የሰማዕትነት የመታሰቢያ ስነ-ስርዓት ላይ በመገኘት ንግግር አድርገዋል፡፡ የአባታችን አቡነ ጴጥሮስ መስዋዕትነት ዛሬ ላለነው ትውልድ ብዙ መልዕክት አለው ያሉት ኢ/ር ታከለ ለሀገር የሚከፈል መስዋዕትነት የራስን ህይወት አሳልፎ እስከመስጠት መሆኑን ትምህርት የሰጠን ነው ብለዋል፡፡ ኢ/ር ታከለ ለብፁዕነታቸው በሃውልታቸው ስር የመታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ካኖሩ በኃላ ችግኝ ተክለዋል፡፡

(ከንቲባ ጽ/ቤት)
#ጎንደር

"የኃይሌ ሪዞርት-ጎንደር ማኔጀመንት እና ሰራተኞች በጎንደር ገነት ተራራ ላይ የ #አረንጓዴአሻራ ችግኝ ተከላ አካሂደናል!"
#አዳማ የአዳማ 09 ቀበሌ ነዋሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
#አረንጓዴ_አሻራ ጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ውስጥ የገቢዎች ሚኒስቴርና ኢትዮ ቴሌኮም ሰራተኞች ችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
#አንዋር_መስጂድ

"በትላንትናው እለት በአንዋር መስጂድ ሀጂ ዶክተር ተቀዳሚ ሙፍትሂ ባሉበት የአንዋር መስጂድ ኢማም ሸህ ጠሀ ባሉበት የችግኝ የከላ ተፈፅሙዋል"
#ፌደራል_ፖሊስ

"በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ኮልፌ ካምፕ ፌደራል ወንጀል መከላከል አሻራቸውን በእንዲ መልኩ አሳርፈዋል። እጅግ ሚበረታታ ነው!" #ዊንታ
#አረንጒዴ_አሻራ "ዛሬ ሻሸመኔ ቶጋ ካምፕ አካባቢ ከፍተኛ ዝናብ ቢሆንም ህዝቡ በሞራል ተክሎ እየተመለሰ ነው እኛም የቻናሉ ቤተሰቦች ነን!"
#አረንጓዴ_አሻራ ኣረጋውያን ማህበር በቃሊቲ ማእከል!
#አዳማ የፈትል ሰራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል!