🎂TIKVAH ETHIOPIA~2 ዓመት🎂
#ደብረ_ብርሃን #ወሎ #ጅማ #ሀረማያ #ሀዋሳ #ወልቂጤ #መቐለ #ወልዲያ #ወላይታ_ሶዶ #አርባምንጭ #ሆሳዕና/#ዋቸሞ/
📎የሰውልጅ በሰውነቱ የሚከበርበት፤ የግለሰቦች አመለካከት፣ እምነት፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ የኔ ነው የሚሉት ሁሉ የሚከበርበት፤ ፍቅር፣አንድነትና መተባበር የነገሰበት፣ የሰው ልጅ ሁሉ መሰብሰቢያ የሆነች ከጥላቻ የራቀች ሀገር እንገነባለን!! ተባብረን እንሰራለን፤ ለመጭው ትውልድ ኢትዮጵያን እናወርሳለን!!
እኛ ስንኖር ኢትዮጵያ ትኖራለች፤ ኢትዮጵያ ስትኖር እኛም እንኖራለን!
#ድፍን_ሁለት_ዓመት_በፍቅር_በመተባበር!
ነገ 6:00 አበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት እንገናኝ፤ ከእናታችንም ምርቃት እንቀበል!! ሁላችሁም የዚህ ገፅ ባለቤቶች ናችሁ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ደብረ_ብርሃን #ወሎ #ጅማ #ሀረማያ #ሀዋሳ #ወልቂጤ #መቐለ #ወልዲያ #ወላይታ_ሶዶ #አርባምንጭ #ሆሳዕና/#ዋቸሞ/
📎የሰውልጅ በሰውነቱ የሚከበርበት፤ የግለሰቦች አመለካከት፣ እምነት፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ የኔ ነው የሚሉት ሁሉ የሚከበርበት፤ ፍቅር፣አንድነትና መተባበር የነገሰበት፣ የሰው ልጅ ሁሉ መሰብሰቢያ የሆነች ከጥላቻ የራቀች ሀገር እንገነባለን!! ተባብረን እንሰራለን፤ ለመጭው ትውልድ ኢትዮጵያን እናወርሳለን!!
እኛ ስንኖር ኢትዮጵያ ትኖራለች፤ ኢትዮጵያ ስትኖር እኛም እንኖራለን!
#ድፍን_ሁለት_ዓመት_በፍቅር_በመተባበር!
ነገ 6:00 አበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት እንገናኝ፤ ከእናታችንም ምርቃት እንቀበል!! ሁላችሁም የዚህ ገፅ ባለቤቶች ናችሁ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
#ስጦት_ለናተ
TIKVAH-ETH የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የቤተሰባችን አጋሮች ስጦታ አዘጋጅተውላችኃል። ስጦታው በአ/አ እና ዙሪያዋ ለምትገኙ ቤተሰቦች የሚደርስ ይሆናል።
በአንድ ጊዜ 20 የቤተሰቡ አባል ይሸለማል...
የመጀመሪያ 5 አባላት Health watch
ቀጣዮቹ 5 አባላት Smart watch
ቀጣዮቹ 5 አባላት Century cinema 5 ትኬት
ቀጣዮቹ 5 አባላት Water prooof case
የሚቀርበውን ጥያቄ ለመመለስ ዝግጁ ኖት?
TIKVAH-ETH የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የቤተሰባችን አጋሮች ስጦታ አዘጋጅተውላችኃል። ስጦታው በአ/አ እና ዙሪያዋ ለምትገኙ ቤተሰቦች የሚደርስ ይሆናል።
በአንድ ጊዜ 20 የቤተሰቡ አባል ይሸለማል...
የመጀመሪያ 5 አባላት Health watch
ቀጣዮቹ 5 አባላት Smart watch
ቀጣዮቹ 5 አባላት Century cinema 5 ትኬት
ቀጣዮቹ 5 አባላት Water prooof case
የሚቀርበውን ጥያቄ ለመመለስ ዝግጁ ኖት?
ጥያቄው ለቀጣይ ስጦታዎች ይቆየን...
"እኔ ጥላቻንና ስድብን እፀየፋለሁ!"
ይህን👆ፅሁፍ ከታች ወዳለው አድራሻ ላኩ የቀደሙ 20 ሰዎች ይሸለማሉ፦
ምትልኩት በዚህ ብቻ ነው👉 @Emush21
.
.
ስጦታውን የሰጧችሁ፦
ሴንቸሪ ሲኒማ /@Century_Cinema/
ቴድ ቴክኖሎጂ @Tedtechofficial
@habmartofficial /ሀብማርት
"እኔ ጥላቻንና ስድብን እፀየፋለሁ!"
ይህን👆ፅሁፍ ከታች ወዳለው አድራሻ ላኩ የቀደሙ 20 ሰዎች ይሸለማሉ፦
ምትልኩት በዚህ ብቻ ነው👉 @Emush21
.
.
ስጦታውን የሰጧችሁ፦
ሴንቸሪ ሲኒማ /@Century_Cinema/
ቴድ ቴክኖሎጂ @Tedtechofficial
@habmartofficial /ሀብማርት
ነገ አበበች ጎበና ምን ይዤ ልምጣ?
ፍቅርን፣ አንድነትን፣ መዋደድን፣ ሰውን በሰውነቱ ማክበርን፣ የሀገር ፍቅርን፣ መከባበርን፣ መቻቻልን ከንፁህ ልባችሁ ጋር ይዛችሁ ኑ!!
እንደው እንደው የምትሆኑበት ቦታ የሚያመቻችሁ ከሆነና የትችሉ ከሆነ ደግሞ፦
በህፃናት እንክብካቤና የልማት ድርጅቱ ከ1ኛ ክፍል እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ በእናታችን አበበች ጎበና ስር ያሉ ልጆሽ አሉ በመሆኑም ቤት ውስጥ ትንንሽ መጠን ያላቸው ልብሶች፣ እስክርቢቶ/አንድም ቢሆን/፣ የልጆች መፅሃፍ፣ ደብተር/አንድ ነጠላም ቢሆን/ ይዛችሁ መምጣት ትችላላችሁ።
ኑ ከእናታችን ምርቃት እንቀበል!!
ቀጠሮ ይከበር ~ 6:00 ሰዓት
ቦታው፦
R= ቅዱስ ዮሐንስ ወልደነጎድጓድ ቤተክርስቲያን (ከፒያሳ ታክሲ መያዝ ይቻላል)
T1= ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ ሲመጡ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጎጃም በረንዳ ቅርንጫፍን ያገኛሉ፡፡ አስፓልቱን ትተው ቀጥታ የሚወስደውን ኮብልስቶን መንገድ ይዘው ይጓዙ
T2= ኮብልስቶኑን ተከትለው ቀጥታ ሲጓዙ የአስፓልት መንገድ ያገኛሉ ከዛም ወደ ቀኝ(ወደ ላይ) ይታጠፋሉ፡፡
T3= አስፓልቱን እንደያዙ ወደ ላይ ትንሽ ከፍ እንዳሉ ወደ ድርጅቱ መግቢያ ያገኛሉ፡፡
📌 በተጠቀሱት ነጥቦች ላይ እለቱን የተመለከቱ ባነሮች መሰቀላቸውን ያረጋግጡ፡፡
በGoogle Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡
ስትመጡ መደወል ትችላላችሁ፦
+251913134524/በረከት ጉዲሳ/
+251920486685/አቅለሲያ ሲሳይ/
.
.
#አዲስአበባ #ለገጣፎ #ቢሾፍቱ #ቡራዩ #አዳማ~ቤተሰቦቻችን ተገኙ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፍቅርን፣ አንድነትን፣ መዋደድን፣ ሰውን በሰውነቱ ማክበርን፣ የሀገር ፍቅርን፣ መከባበርን፣ መቻቻልን ከንፁህ ልባችሁ ጋር ይዛችሁ ኑ!!
እንደው እንደው የምትሆኑበት ቦታ የሚያመቻችሁ ከሆነና የትችሉ ከሆነ ደግሞ፦
በህፃናት እንክብካቤና የልማት ድርጅቱ ከ1ኛ ክፍል እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ በእናታችን አበበች ጎበና ስር ያሉ ልጆሽ አሉ በመሆኑም ቤት ውስጥ ትንንሽ መጠን ያላቸው ልብሶች፣ እስክርቢቶ/አንድም ቢሆን/፣ የልጆች መፅሃፍ፣ ደብተር/አንድ ነጠላም ቢሆን/ ይዛችሁ መምጣት ትችላላችሁ።
ኑ ከእናታችን ምርቃት እንቀበል!!
ቀጠሮ ይከበር ~ 6:00 ሰዓት
ቦታው፦
R= ቅዱስ ዮሐንስ ወልደነጎድጓድ ቤተክርስቲያን (ከፒያሳ ታክሲ መያዝ ይቻላል)
T1= ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ ሲመጡ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጎጃም በረንዳ ቅርንጫፍን ያገኛሉ፡፡ አስፓልቱን ትተው ቀጥታ የሚወስደውን ኮብልስቶን መንገድ ይዘው ይጓዙ
T2= ኮብልስቶኑን ተከትለው ቀጥታ ሲጓዙ የአስፓልት መንገድ ያገኛሉ ከዛም ወደ ቀኝ(ወደ ላይ) ይታጠፋሉ፡፡
T3= አስፓልቱን እንደያዙ ወደ ላይ ትንሽ ከፍ እንዳሉ ወደ ድርጅቱ መግቢያ ያገኛሉ፡፡
📌 በተጠቀሱት ነጥቦች ላይ እለቱን የተመለከቱ ባነሮች መሰቀላቸውን ያረጋግጡ፡፡
በGoogle Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡
ስትመጡ መደወል ትችላላችሁ፦
+251913134524/በረከት ጉዲሳ/
+251920486685/አቅለሲያ ሲሳይ/
.
.
#አዲስአበባ #ለገጣፎ #ቢሾፍቱ #ቡራዩ #አዳማ~ቤተሰቦቻችን ተገኙ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ውድ ቤተሰቦቻችን ለናተ የተዘጋጀላችሁን ቀሪ ስጦታዎች ነገ አበበች ጎበና ስትገኙ መቀበል ትችላላችሁ፦ በተመሳሳይ የትላንትና የዛሬ አሸናፊዎች መልዕክት በደረሳችሁ መሰረት ነገ ስጦታችሁን መቀበል ትችላላችሁ።
√ 5 - 8 gb ኦርጂና የቲ ማክስ ፍላሽ
√ 35 የሴንቸሪ ሲኒማ ትኬቶች
√ 3 - i9s earpod
√ ለ2 ሰዎች - 1 gb ነፃ ኢንተርኔት
√ 5 - የኮምፕዩተር ማውዝ
√ 10 - OTG
ስጦታውን የሰጧችሁ፦
ቲ ማክስ ፍላሽ
ሴንቸሪ ሲኒማ /@Century_Cinema/
ቴድ ቴክኖሎጂ @Tedtechofficial
@habmartofficial /ሀብማርት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
√ 5 - 8 gb ኦርጂና የቲ ማክስ ፍላሽ
√ 35 የሴንቸሪ ሲኒማ ትኬቶች
√ 3 - i9s earpod
√ ለ2 ሰዎች - 1 gb ነፃ ኢንተርኔት
√ 5 - የኮምፕዩተር ማውዝ
√ 10 - OTG
ስጦታውን የሰጧችሁ፦
ቲ ማክስ ፍላሽ
ሴንቸሪ ሲኒማ /@Century_Cinema/
ቴድ ቴክኖሎጂ @Tedtechofficial
@habmartofficial /ሀብማርት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን ደስ አላችሁ!!
ለሰው ልጅ ከወርቅ ከአልማዝ፤ ከገንዘብ እና ከሀብት በላይ ትልቁ የሚሰጠው እምነት ነውና በዚህ ገፅ እምነት ጥላችሁ፤ ገፁ የማንም ሳይሆን የኔ ነው ብላችሁ፤ ብዙ አስቸጋሪ እና ፈታኝ ጊዜዎችን አብራችሁ አልፋችሁ እዚህ ስለደረሳችሁ እንኳን ደስ አላችሁ።
የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች ይህ ገፅ የናተ ነው የነገውም ቀን የናተው ነው እንዴት ብትሉ፦
√ ማንም ይህን ገፅ በሚዲያ እና በተለያዩ ቦታዎች ሳያስተዋውቅ ከ20 አባል አንስቶ 324,000 ያደረሳችሁት እናተ ናችሁ!
√ ድምፅ ያጡ ሰዎችን ድምፅ ስታሰሙ የነበራችሁት እናተ ናችሁ!
√ ሰው ሲታመም አንድም ቀን ሳትሰለቹ ስታሳክሙ፤ ስታግዙ የነበራችሁት እናተ ናችሁ!
√ ሰዎች ሲፈናቀሉ እኔ ለወገኔ ደራሽ ነኝ ብላችሁ የተጠየቃችሁትን ስታደርጉ የነበራችሁት እናተ ናችሁ!
√ ለተቸገሩት ስትደርሱ የነበራችሁት እናተው ናችሁ!
°በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ፃታዊ ጥቃቶች በቁርጠኝነት ስትቃወሙ እና ስታወግዙ የነበራችሁት እናተው ናችሁ!
√ እውነተኛ መረጃ በፎቶ እያስደገፋችሁ እየላካችሁ ገፃችሁን ታማኝ ያደረጋችሁት እናተ ናችሁ!!
√ ጥላቻ ሀገር ሊያጠፋ ነው ኑ ተነስተን #ግንዛቤ እንፍጠር ስትባሉ ከ7 ሺ ኪሎ ሜትሮች በላይ ትምህርታችሁን ጥላችሁ ስትጓዙ የነበራችሁት፤ በየሄዳችሁበትም ሌላ ቤተሰብ የፈጠራችሁት እናተው ናችሁ!
√ ሀገራችን መፅሀፍ ያስፈልጋታል ስትባሉ እጃችሁ እስኪገነጠል ድረስ መፅሃፍ ተሸክማችሁ በየላይብረሪው መፅሀፍትን የለገሳችሁት እናተው ናችሁ።
🏷እናስ ከናተ ውጪ ማን የዚህ ገፅ ባለቤት ሊሆን ይችላል? ማንም!! አዎን ነገ ልደታችሁ ነው። ነገ የናተ ቀን ነው!!
የምንፈልጋትን አምንከባበርባትን፣ የምንቻቻልባትን፣ የምንዋደድባትን ሁሉም በሰውነቱ የሚከበርባትን፣የሰው ቋንቋው፣ ባህሉ፣ እምነቱ፣ አመለካከቱ የሚከበርባትን #ኢትዮጵያ ለመገንባት ዛሬም ሳንደክም እንሰራለን!!
🏷ነገ 6:00 አበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት ተገኝታችሁ ለሰራችሁት ስራ ከእናታችሁ ምርቃትን ተቀበሉ! ለቀጣዩም አብሮነት ቃል ግቡ!!
ለኢትዮጵያ እኛ ልጆቿ አለንላት!!
@tsegabwolde @tikvahethiopua
ለሰው ልጅ ከወርቅ ከአልማዝ፤ ከገንዘብ እና ከሀብት በላይ ትልቁ የሚሰጠው እምነት ነውና በዚህ ገፅ እምነት ጥላችሁ፤ ገፁ የማንም ሳይሆን የኔ ነው ብላችሁ፤ ብዙ አስቸጋሪ እና ፈታኝ ጊዜዎችን አብራችሁ አልፋችሁ እዚህ ስለደረሳችሁ እንኳን ደስ አላችሁ።
የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች ይህ ገፅ የናተ ነው የነገውም ቀን የናተው ነው እንዴት ብትሉ፦
√ ማንም ይህን ገፅ በሚዲያ እና በተለያዩ ቦታዎች ሳያስተዋውቅ ከ20 አባል አንስቶ 324,000 ያደረሳችሁት እናተ ናችሁ!
√ ድምፅ ያጡ ሰዎችን ድምፅ ስታሰሙ የነበራችሁት እናተ ናችሁ!
√ ሰው ሲታመም አንድም ቀን ሳትሰለቹ ስታሳክሙ፤ ስታግዙ የነበራችሁት እናተ ናችሁ!
√ ሰዎች ሲፈናቀሉ እኔ ለወገኔ ደራሽ ነኝ ብላችሁ የተጠየቃችሁትን ስታደርጉ የነበራችሁት እናተ ናችሁ!
√ ለተቸገሩት ስትደርሱ የነበራችሁት እናተው ናችሁ!
°በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ፃታዊ ጥቃቶች በቁርጠኝነት ስትቃወሙ እና ስታወግዙ የነበራችሁት እናተው ናችሁ!
√ እውነተኛ መረጃ በፎቶ እያስደገፋችሁ እየላካችሁ ገፃችሁን ታማኝ ያደረጋችሁት እናተ ናችሁ!!
√ ጥላቻ ሀገር ሊያጠፋ ነው ኑ ተነስተን #ግንዛቤ እንፍጠር ስትባሉ ከ7 ሺ ኪሎ ሜትሮች በላይ ትምህርታችሁን ጥላችሁ ስትጓዙ የነበራችሁት፤ በየሄዳችሁበትም ሌላ ቤተሰብ የፈጠራችሁት እናተው ናችሁ!
√ ሀገራችን መፅሀፍ ያስፈልጋታል ስትባሉ እጃችሁ እስኪገነጠል ድረስ መፅሃፍ ተሸክማችሁ በየላይብረሪው መፅሀፍትን የለገሳችሁት እናተው ናችሁ።
🏷እናስ ከናተ ውጪ ማን የዚህ ገፅ ባለቤት ሊሆን ይችላል? ማንም!! አዎን ነገ ልደታችሁ ነው። ነገ የናተ ቀን ነው!!
የምንፈልጋትን አምንከባበርባትን፣ የምንቻቻልባትን፣ የምንዋደድባትን ሁሉም በሰውነቱ የሚከበርባትን፣የሰው ቋንቋው፣ ባህሉ፣ እምነቱ፣ አመለካከቱ የሚከበርባትን #ኢትዮጵያ ለመገንባት ዛሬም ሳንደክም እንሰራለን!!
🏷ነገ 6:00 አበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት ተገኝታችሁ ለሰራችሁት ስራ ከእናታችሁ ምርቃትን ተቀበሉ! ለቀጣዩም አብሮነት ቃል ግቡ!!
ለኢትዮጵያ እኛ ልጆቿ አለንላት!!
@tsegabwolde @tikvahethiopua
#2ኛ_ዓመት #የአፍሪካዋ_ማዘር_ትሬዛ #TIKVAH_ETH
"የላቀ ትውልድ ለላቀች ኢትዮጵያ"
6:00 #እንገናኝ!
ቦታው፦
R= ቅዱስ ዮሐንስ ወልደነጎድጓድ ቤተክርስቲያን (ከፒያሳ ታክሲ መያዝ ይቻላል)
T1= ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ ሲመጡ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጎጃም በረንዳ ቅርንጫፍን ያገኛሉ፡፡ አስፓልቱን ትተው ቀጥታ የሚወስደውን ኮብልስቶን መንገድ ይዘው ይጓዙ
T2= ኮብልስቶኑን ተከትለው ቀጥታ ሲጓዙ የአስፓልት መንገድ ያገኛሉ ከዛም ወደ ቀኝ(ወደ ላይ) ይታጠፋሉ፡፡
T3= አስፓልቱን እንደያዙ ወደ ላይ ትንሽ ከፍ እንዳሉ ወደ ድርጅቱ መግቢያ ያገኛሉ፡፡
📌 በተጠቀሱት ነጥቦች ላይ እለቱን የተመለከቱ ባነሮች መሰቀላቸውን ያረጋግጡ፡፡
በGoogle Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡
ስትመጡ መደወል ትችላላችሁ፦
+251913134524/በረከት ጉዲሳ/
+251920486685/አቅለሲያ ሲሳይ/
+2519 29 04 41 03/ፀጋዬ/
+2519 09 91 16 68
.
.
#አዲስአበባ #ለገጣፎ #ቢሾፍቱ #ቡራዩ #አዳማ~ቤተሰቦቻችን ተገኙ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የላቀ ትውልድ ለላቀች ኢትዮጵያ"
6:00 #እንገናኝ!
ቦታው፦
R= ቅዱስ ዮሐንስ ወልደነጎድጓድ ቤተክርስቲያን (ከፒያሳ ታክሲ መያዝ ይቻላል)
T1= ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ ሲመጡ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጎጃም በረንዳ ቅርንጫፍን ያገኛሉ፡፡ አስፓልቱን ትተው ቀጥታ የሚወስደውን ኮብልስቶን መንገድ ይዘው ይጓዙ
T2= ኮብልስቶኑን ተከትለው ቀጥታ ሲጓዙ የአስፓልት መንገድ ያገኛሉ ከዛም ወደ ቀኝ(ወደ ላይ) ይታጠፋሉ፡፡
T3= አስፓልቱን እንደያዙ ወደ ላይ ትንሽ ከፍ እንዳሉ ወደ ድርጅቱ መግቢያ ያገኛሉ፡፡
📌 በተጠቀሱት ነጥቦች ላይ እለቱን የተመለከቱ ባነሮች መሰቀላቸውን ያረጋግጡ፡፡
በGoogle Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡
ስትመጡ መደወል ትችላላችሁ፦
+251913134524/በረከት ጉዲሳ/
+251920486685/አቅለሲያ ሲሳይ/
+2519 29 04 41 03/ፀጋዬ/
+2519 09 91 16 68
.
.
#አዲስአበባ #ለገጣፎ #ቢሾፍቱ #ቡራዩ #አዳማ~ቤተሰቦቻችን ተገኙ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሀምሌ22
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር
የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር፦
በሀገር አቀፍ ደረጃ ሐምሌ 22/2011ዓ.ም የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ይካሄዳል፡፡ ስፖርት ማህበራችንም በዚህ በጎ ተግባር ላይ ይሳተፋል ስለሆነም መላው የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አባላትና ደጋፊዎች የፊታችን ሰኞ ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ሆላንድ ኤምባሲ(Holland embassy) አጠገብ በመገናኘት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እንድናከናውን ስፖርት ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር
የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር፦
በሀገር አቀፍ ደረጃ ሐምሌ 22/2011ዓ.ም የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ይካሄዳል፡፡ ስፖርት ማህበራችንም በዚህ በጎ ተግባር ላይ ይሳተፋል ስለሆነም መላው የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አባላትና ደጋፊዎች የፊታችን ሰኞ ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ሆላንድ ኤምባሲ(Holland embassy) አጠገብ በመገናኘት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እንድናከናውን ስፖርት ማህበሩ ጥሪውን ያቀርባል፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሞስኮ
የሩስያ ፖሊስ በዋና ከተማዋ ተቃውሞ የወጡ ከአንድ ሺ በላይ ሰልፈኞችን ማሰሩ ተሰማ። ሩስያ ለምርጫ መወዳደደር የሚያበቃቸውን ፊርማ አላሰባሰቡም ስትል ተቃዋሚ ተወዳዳሪዎችን ከምርጫው ማገዷ ይታወቃል፡፡ ይህን ተከትሎም በሞስኮ ከተማ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ነዋሪ ለተቃውሞ ሰልፍ መውጣቱን ቢቢሲ አስነብቧል፡፡
ነገሩ ያልጣመው የሩስያ ፖሊሲም ተቃዋሚ ሰልፈኞችን አንዲበተኑ አድርጓል ይላል ዘገባው፡፡ ለምን ይታገዳሉ ሲሉ ሰልፍ ከወጡት መካከልም ፖሊስ ከአንድ ሺ በላይ ማሰሩንም ቢቢሲ ጨምሮ አስነብቧል፡፡ ተፎካካሪዎቹ ለምርጫ የማያበቃቸውን ፊርማ ስላልሰበሰቡ ሳይሆን ፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሲባል ነው ክምርጫው እንዲወጡ የተደረገው ሲሉ ሰልፈኞቹ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል፡፡
ሰልፉን ለመበተን ፖሊስ የሄደበት መንገድ በጣም አደገኛ አገሪቱን ወደ ችግር የሚወስዳት እንደሆነ የቢቢሲ ዘገባ ያመለክታል፡፡ ሩስያ እኤአ መስከረም ስምንት 2019 የምታካሂደውን ምርጫ ተከትሎ ጥቂት ከምርጫው የታገዱ ተቃዋሚ ተወዳዳሪዎችን ማሰሯ ታውቋል፡፡ እስካሁንም 30 ተፎካካሪዎች በቂ ፊርማ ባለማሰባሰባቸው ከምርጫው ታግደዋል ይላል የቢቢሲ ዘገባ፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሩስያ ፖሊስ በዋና ከተማዋ ተቃውሞ የወጡ ከአንድ ሺ በላይ ሰልፈኞችን ማሰሩ ተሰማ። ሩስያ ለምርጫ መወዳደደር የሚያበቃቸውን ፊርማ አላሰባሰቡም ስትል ተቃዋሚ ተወዳዳሪዎችን ከምርጫው ማገዷ ይታወቃል፡፡ ይህን ተከትሎም በሞስኮ ከተማ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ነዋሪ ለተቃውሞ ሰልፍ መውጣቱን ቢቢሲ አስነብቧል፡፡
ነገሩ ያልጣመው የሩስያ ፖሊሲም ተቃዋሚ ሰልፈኞችን አንዲበተኑ አድርጓል ይላል ዘገባው፡፡ ለምን ይታገዳሉ ሲሉ ሰልፍ ከወጡት መካከልም ፖሊስ ከአንድ ሺ በላይ ማሰሩንም ቢቢሲ ጨምሮ አስነብቧል፡፡ ተፎካካሪዎቹ ለምርጫ የማያበቃቸውን ፊርማ ስላልሰበሰቡ ሳይሆን ፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሲባል ነው ክምርጫው እንዲወጡ የተደረገው ሲሉ ሰልፈኞቹ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል፡፡
ሰልፉን ለመበተን ፖሊስ የሄደበት መንገድ በጣም አደገኛ አገሪቱን ወደ ችግር የሚወስዳት እንደሆነ የቢቢሲ ዘገባ ያመለክታል፡፡ ሩስያ እኤአ መስከረም ስምንት 2019 የምታካሂደውን ምርጫ ተከትሎ ጥቂት ከምርጫው የታገዱ ተቃዋሚ ተወዳዳሪዎችን ማሰሯ ታውቋል፡፡ እስካሁንም 30 ተፎካካሪዎች በቂ ፊርማ ባለማሰባሰባቸው ከምርጫው ታግደዋል ይላል የቢቢሲ ዘገባ፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጋምቤላ
የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለ2012 የበጀት ዓመት የልማት እቅድ ማስፈፀሚያ ከ2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት፣ዓዋጆችንና ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ።
የክልሉን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳዳር ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በአዲሱ በጀት ዓመት ባለድርሻ አካላት እንዲሰሩ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አሳስበዋል።
ጉባዔው በሁለት ቀናት ቆይታው በክልሉ በ2011 እቅድ አፈፃፀም ላይ ከመከረ በኋላ የ2012 በጀት ዓመት የልማትና መልካም አስተዳደር ግቦችን ለማሳካት ከ2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጽድቋል፡፡
ከጸደቀው በጀት መካከል 1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ለክልል መንግሥት፣ ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ፣ ለመደበኛና ለመጠባበቂያ ተመድቧል። ቀሪው ለዞንና ለወረዳዎች እንደተመደበ ተብራርቷል።
የጸደቀው በጀት ከክልሉ ከተለያዩ የገቢ ምንጮች፣ከፌደራል መንግሥት ድጎማ እንዲሁም ከውጭ ብድርና እርዳታ እንደሚሸፈንም ተመልክቷል፡፡ በክልሉ የጸደቀው በጀት ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ከ251 ሚሊዮን ብር በላይ ብልጫ እንዳለውም ተገልጿል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለ2012 የበጀት ዓመት የልማት እቅድ ማስፈፀሚያ ከ2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት፣ዓዋጆችንና ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ።
የክልሉን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳዳር ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በአዲሱ በጀት ዓመት ባለድርሻ አካላት እንዲሰሩ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አሳስበዋል።
ጉባዔው በሁለት ቀናት ቆይታው በክልሉ በ2011 እቅድ አፈፃፀም ላይ ከመከረ በኋላ የ2012 በጀት ዓመት የልማትና መልካም አስተዳደር ግቦችን ለማሳካት ከ2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጽድቋል፡፡
ከጸደቀው በጀት መካከል 1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ለክልል መንግሥት፣ ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ፣ ለመደበኛና ለመጠባበቂያ ተመድቧል። ቀሪው ለዞንና ለወረዳዎች እንደተመደበ ተብራርቷል።
የጸደቀው በጀት ከክልሉ ከተለያዩ የገቢ ምንጮች፣ከፌደራል መንግሥት ድጎማ እንዲሁም ከውጭ ብድርና እርዳታ እንደሚሸፈንም ተመልክቷል፡፡ በክልሉ የጸደቀው በጀት ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ከ251 ሚሊዮን ብር በላይ ብልጫ እንዳለውም ተገልጿል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባቱ
"ሓምሌ 22/2011 ዓ/ም 200 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል የተያዘውን ሀገራዊ እቅድ በኦሮምያ ክልል ብቻ 300 ሚልየን ለመትከል ዝግጅት ተጠናቋል፣ እኛም በባቱ(ዝዋይ) ከተማ ዝግጅት ላይ ነን"~ሰይፉ ታደሰ/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሓምሌ 22/2011 ዓ/ም 200 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል የተያዘውን ሀገራዊ እቅድ በኦሮምያ ክልል ብቻ 300 ሚልየን ለመትከል ዝግጅት ተጠናቋል፣ እኛም በባቱ(ዝዋይ) ከተማ ዝግጅት ላይ ነን"~ሰይፉ ታደሰ/TIKVAH-ETH/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እንኳን አደረሳችሁ!!
እየመጣችሁ የምትገኙ የTIKVAH_ETHIOPIA ቤተሰብ አባላት በየቦታው አቅጣጫ ጠቋሚ ባነሮች ተሰቅለዋል። #ETHIOPIA
በGoogle Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡
መደወል ትችላላችሁ፦
+251913134524/በረከት ጉዲሳ/
+251920486685/አቅለሲያ ሲሳይ/
+2519 29 04 41 03/ፀጋዬ/
+2519 09 91 16 68/ፀጋዬ/
እየመጣችሁ የምትገኙ የTIKVAH_ETHIOPIA ቤተሰብ አባላት በየቦታው አቅጣጫ ጠቋሚ ባነሮች ተሰቅለዋል። #ETHIOPIA
በGoogle Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡
መደወል ትችላላችሁ፦
+251913134524/በረከት ጉዲሳ/
+251920486685/አቅለሲያ ሲሳይ/
+2519 29 04 41 03/ፀጋዬ/
+2519 09 91 16 68/ፀጋዬ/