የጥናት ውጤቱ ይፋ ተደረገ!
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ በደቡብ ክልል የሚነሱ የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ ምላሽ ለመስጠት ያስጠናው ጥናት ውጤት ዛሬ ይፋ ሆነ።
ላለፉት ሰባት ወራት በምሁራን የተካሄደው የደቡብ ክልል አዲስ አከላለልን የተመለከተው ጥናት ውጤትን በተመለከተ ጥናቱን ያካሄዱት ባለሙያዎች ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/A-07-24-2
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ በደቡብ ክልል የሚነሱ የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ ምላሽ ለመስጠት ያስጠናው ጥናት ውጤት ዛሬ ይፋ ሆነ።
ላለፉት ሰባት ወራት በምሁራን የተካሄደው የደቡብ ክልል አዲስ አከላለልን የተመለከተው ጥናት ውጤትን በተመለከተ ጥናቱን ያካሄዱት ባለሙያዎች ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/A-07-24-2
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በጀርመን ኤርትራዊ ወጣት ላይ በደረሰበት ጥቃት በርካቶች አደባባይ በመውጣት ተቃውሟቸውን ገለፁ። ከቆዳው ቀለም ጋር ተያይዞ በጥይት በተመታው ኤርትራዊ ምክንያት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጀርመን ዋችተርስባች ከተማ ለተቃውሞ መውጣቸው ተገለፀ፡፡
የጀርመን የአገር ውስጥ ሚድያ እንደገለፀው የ26 አመቱ ኤርትራዊ ወጣት በጥቃቱ ከፍተኛ ጉዳት ቢያጋጥመውም አሁን ላይ እየተሻለው መሆኑ ተገልፅዋል፡፡
የፍራንክፈርት ግዛት አቃቤ ህግ ቃል አቀባይ አሌክሳንደር ባድል እንዳሉት የሃገሪቱ ባለስልጣናት ከውጪ ሃገር ዜጎች ጥላቻ የመነጨ ሊሆን ይችላል ያሉትን ጥቃት እየመረመሩ ይገኛሉ፡፡
ቃል አቀባዩ ጨምረውም ጥቃት አድራሹ በዘፈቀደ እንደተኮሰ ገልጸው እራሱን ማጥፋቱን አመልክተዋል፡፡ ፖሊስ በበኩሉ ተጠርጣሪ ወንጀለኛው አጎራባች ከተማ መኪና ውስጥ ህይወት አልባ ሆኖ መገኘቱን ገልፆ በሆስፒታል መሞቱ ተረጋግጧል ብሏል፡፡
የተጠርጣሪው ቤትና መኪና ሲፈተሸም ሁለት በከፊል አውቶማቲክ የሆኑ ህጋዊ ሽጉጦች መገኘታቸውንና ተጠርጣሪው የዘረኝነት ጥቃት የመፈፀም ዝንባሌ እንዳለው ተረጋግጧል መባሉን ዶቼ ዌሌ ፖሊስን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል፡፡
መርማሪዎች በበኩላቸው የ55 አመቱ ጥቃት አድራሽ ቀኝ አክራሪ ናሽናሊስት መሆኑን እስካሁን አላረጋገጥንም ብለው ምርመራው መቀጠሉን ተናግረዋል፡፡
ምንጭ፡-አልጀዚራ/#ENA/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጀርመን የአገር ውስጥ ሚድያ እንደገለፀው የ26 አመቱ ኤርትራዊ ወጣት በጥቃቱ ከፍተኛ ጉዳት ቢያጋጥመውም አሁን ላይ እየተሻለው መሆኑ ተገልፅዋል፡፡
የፍራንክፈርት ግዛት አቃቤ ህግ ቃል አቀባይ አሌክሳንደር ባድል እንዳሉት የሃገሪቱ ባለስልጣናት ከውጪ ሃገር ዜጎች ጥላቻ የመነጨ ሊሆን ይችላል ያሉትን ጥቃት እየመረመሩ ይገኛሉ፡፡
ቃል አቀባዩ ጨምረውም ጥቃት አድራሹ በዘፈቀደ እንደተኮሰ ገልጸው እራሱን ማጥፋቱን አመልክተዋል፡፡ ፖሊስ በበኩሉ ተጠርጣሪ ወንጀለኛው አጎራባች ከተማ መኪና ውስጥ ህይወት አልባ ሆኖ መገኘቱን ገልፆ በሆስፒታል መሞቱ ተረጋግጧል ብሏል፡፡
የተጠርጣሪው ቤትና መኪና ሲፈተሸም ሁለት በከፊል አውቶማቲክ የሆኑ ህጋዊ ሽጉጦች መገኘታቸውንና ተጠርጣሪው የዘረኝነት ጥቃት የመፈፀም ዝንባሌ እንዳለው ተረጋግጧል መባሉን ዶቼ ዌሌ ፖሊስን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል፡፡
መርማሪዎች በበኩላቸው የ55 አመቱ ጥቃት አድራሽ ቀኝ አክራሪ ናሽናሊስት መሆኑን እስካሁን አላረጋገጥንም ብለው ምርመራው መቀጠሉን ተናግረዋል፡፡
ምንጭ፡-አልጀዚራ/#ENA/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የቤኒሻልጉል ጉሙዝ ክልል እና የሱዳኑ ብሉናይል አስተዳደር ለሁለቱ ሕዝቦች ሠላም እና የልማት ተጠቃሚነት የጀመሯቸውን ሥራዎች አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን ሪፐብሊክ የብሉናይል አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት ምክክር በአሶሳ ከተማ ትናንት ተጀምሯል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ደቡብ❓
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል የሚታዩ የክልል እንሁን ጥያቄዎችን በጥናት ለመፍታት የክልሉ ገዥ ፓርቲ ደኢህዴን ሲያስጠና ቆየው ጥናት ውጤት ዛሬ ይፋ ሆነ።
የጥናት ቡድኑ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ እንዳሉት 20 አባላት ያሉት የጥናት ቡድን ተዋቅሮ ላለፉት ሰባት ወራት ሰፊ ጥናት ሲያካሂድ ቆየቷል። በዚህም መሰረት ሶስት አማራጮችን አስቀምጧል ብለዋል ምክትል ሰብሳቢዋ።
በጥናቱ የተለየው የመጀመሪያው አማራጭ አብዛኛው የክልሉ ህዝብ አሁን ያለው የክልሉ አደረጃጀት ቢቀጥል የህዝቦችን አብሮነትና ያጠናክራል፤ ጠነካራ የደቡብ ህዝቦች ክልልንና የኢትዮጵያን አንድነት ያጠናክራል የሚል ነው።
በጥናቱ የተለየው መጀመሪያ አማራጭ አስቸጋሪ ሁኔታ ተፈጥሮ ተቀባይነት የሚያጣ ከሆነ በጥናቱ በሁለተኝነት የተለየው አማራጭ ደግሞ ክልሉን በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በመክፈል ከዚህ በፊት ይነሱ የነበሩ የፍተሃዊነት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ማድረግ ነው።
በጥናቱ በሶስተኝነት የተቀመጠው ሃሳብ ደግሞ ሁለቱ አማራጮች ተግባራዊ የማይሆኑ ከሆነና ሁኔታው ከክልል አልፎ በአገሪቱ ሰላምና አንድነት ላይ ጫና የሚፈጥር ከሆነ ጉዳዩ ለጊዜው ቢቆይና በእርጋታ ቢታይ የሚል ነው። እንደጥናት ቡድኑ ምክትል ሰብሳቢ ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች በላይ ለጥናቱ በመረጃ ሰጪነት ተሳትፈዋል።
ምንጭ፦ ኢፕድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል የሚታዩ የክልል እንሁን ጥያቄዎችን በጥናት ለመፍታት የክልሉ ገዥ ፓርቲ ደኢህዴን ሲያስጠና ቆየው ጥናት ውጤት ዛሬ ይፋ ሆነ።
የጥናት ቡድኑ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ እንዳሉት 20 አባላት ያሉት የጥናት ቡድን ተዋቅሮ ላለፉት ሰባት ወራት ሰፊ ጥናት ሲያካሂድ ቆየቷል። በዚህም መሰረት ሶስት አማራጮችን አስቀምጧል ብለዋል ምክትል ሰብሳቢዋ።
በጥናቱ የተለየው የመጀመሪያው አማራጭ አብዛኛው የክልሉ ህዝብ አሁን ያለው የክልሉ አደረጃጀት ቢቀጥል የህዝቦችን አብሮነትና ያጠናክራል፤ ጠነካራ የደቡብ ህዝቦች ክልልንና የኢትዮጵያን አንድነት ያጠናክራል የሚል ነው።
በጥናቱ የተለየው መጀመሪያ አማራጭ አስቸጋሪ ሁኔታ ተፈጥሮ ተቀባይነት የሚያጣ ከሆነ በጥናቱ በሁለተኝነት የተለየው አማራጭ ደግሞ ክልሉን በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በመክፈል ከዚህ በፊት ይነሱ የነበሩ የፍተሃዊነት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ማድረግ ነው።
በጥናቱ በሶስተኝነት የተቀመጠው ሃሳብ ደግሞ ሁለቱ አማራጮች ተግባራዊ የማይሆኑ ከሆነና ሁኔታው ከክልል አልፎ በአገሪቱ ሰላምና አንድነት ላይ ጫና የሚፈጥር ከሆነ ጉዳዩ ለጊዜው ቢቆይና በእርጋታ ቢታይ የሚል ነው። እንደጥናት ቡድኑ ምክትል ሰብሳቢ ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች በላይ ለጥናቱ በመረጃ ሰጪነት ተሳትፈዋል።
ምንጭ፦ ኢፕድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመኖሪያ ቤት ችግር ይፈታ ይሆን❓
በመጪው አዲስ ዓመት በተለይ #ዝቅተኛ ገቢ ላላቸውና ለመንግሥት ሰራተኞች በርካታ ቁጥር ያላቸው የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ይጀመራል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ ተናገሩ። ግንባታው የሚካሄደው እንደከዚህ ቀደሙ በመንግሥት ሳይሆን በግል ተቋማት ነው ያሉት ምክትል ከንቲባው መንግሥት የመቆጣጠርና የማስተባበር ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ተናግረዋል።
Via #BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በመጪው አዲስ ዓመት በተለይ #ዝቅተኛ ገቢ ላላቸውና ለመንግሥት ሰራተኞች በርካታ ቁጥር ያላቸው የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ይጀመራል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ ተናገሩ። ግንባታው የሚካሄደው እንደከዚህ ቀደሙ በመንግሥት ሳይሆን በግል ተቋማት ነው ያሉት ምክትል ከንቲባው መንግሥት የመቆጣጠርና የማስተባበር ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ተናግረዋል።
Via #BBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#SMN
ከቀናት በፊት ከሲዳማ ክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በሀዋሳ ከተማ በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር ተያይዞ የሲዳማ ሚዲያ ኔትዎርክ ዋና እና ምክትል ስራ አስኪያጆችን ጨምሮ የተቋሙ የቦርድ አባላት መታሰራቸው ይታወቃል። ለመሆኑ ታሳሪዎቹ በምን አይነት ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?? ብዬ ከታሳሪዎቹ ቤተሰቦች መካከል አንድ ሰው አናግሪያለሁ...የታሰሩት በደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እንደሆነ የገለፁልኝ እኚህ ሰው ተከታዩን ብለዋል፦
"አሁንም ቢሆን #እየተሳቀቅን ነው ሄደን የምንጠይቃቸው፤ በር ላይ ያሉት የፀጥታ ኃይሎች ያሸማቅቁናል፣ ይሰድቡናል። በር ላይ ያሉት ሰዎች ለቤተሰቦች ተገቢውን ክብር እየሰጡ አይደለም፤ በስንት ልመና ነው ምግብ እንኳን የምናስገባላቸው። ከትላንት በስቲያ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ፣ የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስና የክልሉ ፖሊስ አነጋግረዋቸው ነበር ምርመራ እያደረግን ነው በ14 ቀን ውስጥ ዝርዝር ጉዳዩን እና በምን ምክንያት እንደታሰሩ እናሳውቃችኃለን ብለዋቸው የነበረ ሲሆን ቀኑ መብዛቱን ቅሬታ ያሰሙት የSMN አመራሮቹ ከ14 ቀን በፊት ዝርዝሩ እንዲነገራቸው ጠይቀው ተፈቅዶላቸዋል። ለምን እንደታሰሩ ምን እየተፈፀመ እንዳለ አያውቁም፤ ፖሊስም ካሰራቸው በኃላ ነው መረጃ እያፈላለገ የሚገኘው ይህ ፍፁም ተገቢ አይደለም። ምን አይነት ስራ እየተሰራ እንዳለ አናውቅም፤ ቤተሰብ ብዙ ጊዜ እንዲያገኛቸው አይፈቀድም ነገር ግን ባገኘናቸው ሰዓት የሚነግሩን አያያዛቸው ጥሩ እንዳልሆነ ነው።"
🏷በታሳሪዎቹ ላይ ድብደባ እና ስቃይ እየደረሰባቸው ነው የሚል ወሬ በማህበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ አይቼ ነበር ምን ያህል እውነት ነው ብዬ ለጠየኳቸው ጥያቄ የሰጡኝ ምላሽ፦ "እኔ ይህን እርግጠኛ #አይደለሁም፤ እርግጠኛ የምሆንበትን ነገር ብቻ ደውዬ አሳውቅሃለሁ"
@tikvahethiopia @tsegabwolde
ከቀናት በፊት ከሲዳማ ክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በሀዋሳ ከተማ በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር ተያይዞ የሲዳማ ሚዲያ ኔትዎርክ ዋና እና ምክትል ስራ አስኪያጆችን ጨምሮ የተቋሙ የቦርድ አባላት መታሰራቸው ይታወቃል። ለመሆኑ ታሳሪዎቹ በምን አይነት ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?? ብዬ ከታሳሪዎቹ ቤተሰቦች መካከል አንድ ሰው አናግሪያለሁ...የታሰሩት በደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እንደሆነ የገለፁልኝ እኚህ ሰው ተከታዩን ብለዋል፦
"አሁንም ቢሆን #እየተሳቀቅን ነው ሄደን የምንጠይቃቸው፤ በር ላይ ያሉት የፀጥታ ኃይሎች ያሸማቅቁናል፣ ይሰድቡናል። በር ላይ ያሉት ሰዎች ለቤተሰቦች ተገቢውን ክብር እየሰጡ አይደለም፤ በስንት ልመና ነው ምግብ እንኳን የምናስገባላቸው። ከትላንት በስቲያ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ፣ የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስና የክልሉ ፖሊስ አነጋግረዋቸው ነበር ምርመራ እያደረግን ነው በ14 ቀን ውስጥ ዝርዝር ጉዳዩን እና በምን ምክንያት እንደታሰሩ እናሳውቃችኃለን ብለዋቸው የነበረ ሲሆን ቀኑ መብዛቱን ቅሬታ ያሰሙት የSMN አመራሮቹ ከ14 ቀን በፊት ዝርዝሩ እንዲነገራቸው ጠይቀው ተፈቅዶላቸዋል። ለምን እንደታሰሩ ምን እየተፈፀመ እንዳለ አያውቁም፤ ፖሊስም ካሰራቸው በኃላ ነው መረጃ እያፈላለገ የሚገኘው ይህ ፍፁም ተገቢ አይደለም። ምን አይነት ስራ እየተሰራ እንዳለ አናውቅም፤ ቤተሰብ ብዙ ጊዜ እንዲያገኛቸው አይፈቀድም ነገር ግን ባገኘናቸው ሰዓት የሚነግሩን አያያዛቸው ጥሩ እንዳልሆነ ነው።"
🏷በታሳሪዎቹ ላይ ድብደባ እና ስቃይ እየደረሰባቸው ነው የሚል ወሬ በማህበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ አይቼ ነበር ምን ያህል እውነት ነው ብዬ ለጠየኳቸው ጥያቄ የሰጡኝ ምላሽ፦ "እኔ ይህን እርግጠኛ #አይደለሁም፤ እርግጠኛ የምሆንበትን ነገር ብቻ ደውዬ አሳውቅሃለሁ"
@tikvahethiopia @tsegabwolde
ከዚሁ ጉዳይ ጋር በተያያዘ...
የሲዳማ ሚዲያ ኔትዎርክ ምክትል ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ታሪኩ ለማ ባለፉት ቀናት የሚገኙበት የጤና ሁኔታ ጥሩ እንዳልሆነ ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ የምክትል ስራ አስኪያጁ የቅርብ ሰው ግልፀዋል። "በተደጋጋሚ ወደተሻለ የህክምና ተቋም እንዲወስድ ጠይቀናል የክልሉ ፕሬዝዳንት አማካሪም ጋር ጉዳዩ ደርሷል እስካሁን በቂ ምላሽ አላገኘንም በዚህም ሳቢያ ተጨንቀናል፤ የሚመለከተው አካል መፍትሄ ይፈልግልን" ብለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሲዳማ ሚዲያ ኔትዎርክ ምክትል ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ታሪኩ ለማ ባለፉት ቀናት የሚገኙበት የጤና ሁኔታ ጥሩ እንዳልሆነ ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ የምክትል ስራ አስኪያጁ የቅርብ ሰው ግልፀዋል። "በተደጋጋሚ ወደተሻለ የህክምና ተቋም እንዲወስድ ጠይቀናል የክልሉ ፕሬዝዳንት አማካሪም ጋር ጉዳዩ ደርሷል እስካሁን በቂ ምላሽ አላገኘንም በዚህም ሳቢያ ተጨንቀናል፤ የሚመለከተው አካል መፍትሄ ይፈልግልን" ብለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አብን
አባሎቻችንና ደጋፊዎቻችን ታፍሰው #ታሰሩብን" ሲል የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ /አብን/ አቤቱታ አሰማ። ሃያ ስምንት እንደሚሆኑ አብን ያሳወቃቸው አባላትና ደጋፊዎቹ የታሠሩት የመሪዎቻቸውን ጉዳይ ለመከታተል አዲስ አበባ፤ አራዳ ምድብ ችሎት ተገኝተው በነበረ ጊዜ መሆኑንም አብን ገልጿል። “የታሠሩብን ‘አማራነት እና እውነት አይታሰርም’ የሚል ሸሚዝ የለበሱ ናቸው” ሲሉ የንቅናቄው የፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ በለጠ ካሣ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የተያዙት ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው የሦስት ሺህ ብር ዋስ እንዲያቀርቡ መጠየቃቸውንም አቶ በለጠ አመልክተዋል።
ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አባሎቻችንና ደጋፊዎቻችን ታፍሰው #ታሰሩብን" ሲል የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ /አብን/ አቤቱታ አሰማ። ሃያ ስምንት እንደሚሆኑ አብን ያሳወቃቸው አባላትና ደጋፊዎቹ የታሠሩት የመሪዎቻቸውን ጉዳይ ለመከታተል አዲስ አበባ፤ አራዳ ምድብ ችሎት ተገኝተው በነበረ ጊዜ መሆኑንም አብን ገልጿል። “የታሠሩብን ‘አማራነት እና እውነት አይታሰርም’ የሚል ሸሚዝ የለበሱ ናቸው” ሲሉ የንቅናቄው የፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ በለጠ ካሣ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የተያዙት ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው የሦስት ሺህ ብር ዋስ እንዲያቀርቡ መጠየቃቸውንም አቶ በለጠ አመልክተዋል።
ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በመጪው ሀምሌ 22 ቀን ለሚካሄደው በአንድ ጀምበር 200 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ሀገር አቀፍ ዘመቻ ላይ ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ 30 ሺህ ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የሲዳማ አርነት ንቅናቄ /ሲአን/ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ “በሀገሪቱም ሆነ በክልል የተጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ እየጎለበተ መሄዱን” ጠቅሶ በተቃራኒው ግን “የለውጥ ተፃራሪዎችና የለውጡን ሂደት በአግባቡ ያልተረዱ” ያላቸው “ሁከትና ብጥብጥ በክልሉ አስነስተዋል” ሲል ከስሷል። ለህገ መንግሥታዊው በክልል የመደራጀት መብት ጥያቄ የሚመለከታቸው የመንግሥት ባለሥልጣናት በተሰጠው የጊዜ ገደብ ምላሽ ባለመስጠታቸው በእንጥልጥል እንዲቆይ መደረጉን ሲአን አመልክቶ መልሱ መሰጠት በነበረበት ጊዜ ያለመሰጠቱንም “የፖለቲካ ሴራ” ብሎታል።
Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰላም ሲኖር ሐገር አለ!
ሰላም ሲኖር ልማት አለ!
ሰላም ሲኖር እድገት አለ!
ሰላም ሲኖር ቤተሰብ አለ!
ሰላም ሲኖር መቻቻል አለ!
መቻቻል ሲኖር መተሳሰብ አለ!
መተሳሳብ ሲኖር መፈቃቀር አለ!
የሰላም ዋናው ምንጭ ከግለሰቦች ነው የሚጀምረው እና ወንድም እህቶቼ ከምንም ነገር በፊት ለሰላም ቅድሚያ እንስጥ እላለሁ።
Via #Afandi_Sufiyan
ሰላም እደሩ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰላም ሲኖር ልማት አለ!
ሰላም ሲኖር እድገት አለ!
ሰላም ሲኖር ቤተሰብ አለ!
ሰላም ሲኖር መቻቻል አለ!
መቻቻል ሲኖር መተሳሰብ አለ!
መተሳሳብ ሲኖር መፈቃቀር አለ!
የሰላም ዋናው ምንጭ ከግለሰቦች ነው የሚጀምረው እና ወንድም እህቶቼ ከምንም ነገር በፊት ለሰላም ቅድሚያ እንስጥ እላለሁ።
Via #Afandi_Sufiyan
ሰላም እደሩ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአማራ ክልል የ2012 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 47 ነጥብ 4 ቢሊዮን እንዲሆን ታቅዷል፡፡ የዕቅዱን ዝርዝር ሀሳቦች በተመለከተ ለምክር ቤት አባላቱ ማብራሪያ እየተሰጠ ነው፡፡ የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ኃላፊ ጥላሁን መሐሪ (ዶክተር) የበጀት ዓመቱን በጀት ለክልሉ ምክር ቤት አቅርበዋል፡፡ የበጀት ዕቅዱ የተጀመሩ እና በአዲስ የሚጀመሩ የማስፈጸሚያፕሮጀክቶችን ለማስፈጸም፣ በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ያልተሳኩ ዕቅዶችንም ለማሳካት፣ ለድህነት ተኮር ዘርፎች ትኩረት ለመስጠት፣ ለሥራ ዕድል ፈጠራው እና ሌሎችም ዐበይት ተግባራት ማስፈጸሚያነት እንዲሆን ታስቦበት እንደተዘጋጀ ማብራሪያ ተሰጥቷል።
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert
የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው የምርመራ ውጤት በቅርቡ ይፋ ይደረጋል:
.ተጠርጥረው ከተያዙ 218 የልዩ ሀይል አባላት 113ቱ ተለቀዋል
በአማራ ክልል በሰኔ 15/2011 ዓ.ም ተሞክሮ የከሸፈውና የክልሉን ከፍተኛ አመራሮች ለህልፈት የዳረገው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ የምርመራ ውጤት በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የአማራ ብሄራዊ ክልል ምክር ቤት ሰሞኑን እያካሄደ ባለው 5ኛ ዙር፤ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤ ከምክር ቤቱ አባላትም በሰኔ 15 በተፈጸመው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ እና ሌሎች የክልሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ዙሪያ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበዋል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እና የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ምላሽና ማብራሪያም ሰጥተዋል።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው የምርመራ ውጤት በቅርቡ ይፋ ይደረጋል:
.ተጠርጥረው ከተያዙ 218 የልዩ ሀይል አባላት 113ቱ ተለቀዋል
በአማራ ክልል በሰኔ 15/2011 ዓ.ም ተሞክሮ የከሸፈውና የክልሉን ከፍተኛ አመራሮች ለህልፈት የዳረገው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ የምርመራ ውጤት በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የአማራ ብሄራዊ ክልል ምክር ቤት ሰሞኑን እያካሄደ ባለው 5ኛ ዙር፤ 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤ ከምክር ቤቱ አባላትም በሰኔ 15 በተፈጸመው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ እና ሌሎች የክልሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ዙሪያ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበዋል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እና የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ምላሽና ማብራሪያም ሰጥተዋል።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰበር_ዜና
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) የሀዋሳ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ የሲዳማ እና የሀድያ ዞን ከፍተኛ ባለስልጣናትን ከኃላፊነት #ማገዱን አስታወቀ።
#ደኢህዴን ከደቂቃዎች በፊት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር እና የሲዳማ ዞን አመራሮች የታገዱት ሰሞኑን በሀዋሳ ከተማና እና በሲዳማ ዞን የገጠር አካባቢዎች በተከሰተው ግጭት የራሳቸው ሚና ነበራቸው በሚል ነው። የሃድያ ዞን አመራሮች በዞኑ የህዝቡን ሰላም እና ደህንነት አደጋ ላይ ከሚጥሉ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ የማገድ እርምጃ መወሰዱን አመልክቷል።
ድርጅቱ ከስልጣን አግጃቸዋለሁ ያላቸውን የሲዳማና የሀድያ ዞን ባለስልጣናት ''የፊት አመራሮች '' ከማለት ውጪ ቁጥራቸውንም ሆነ ማንነታቸውን አልጠቀሰም። በደቡብ ክልል በከፋ እና በወላይታ ዞኖች የተስተዋሉት ተመሳሳይ ድርጊቶችም የህግ ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ናቸው ሲል ድርጅቱ በመግለጫው ጠቁሟል።
ምንጭ: የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) የሀዋሳ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ የሲዳማ እና የሀድያ ዞን ከፍተኛ ባለስልጣናትን ከኃላፊነት #ማገዱን አስታወቀ።
#ደኢህዴን ከደቂቃዎች በፊት ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር እና የሲዳማ ዞን አመራሮች የታገዱት ሰሞኑን በሀዋሳ ከተማና እና በሲዳማ ዞን የገጠር አካባቢዎች በተከሰተው ግጭት የራሳቸው ሚና ነበራቸው በሚል ነው። የሃድያ ዞን አመራሮች በዞኑ የህዝቡን ሰላም እና ደህንነት አደጋ ላይ ከሚጥሉ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ የማገድ እርምጃ መወሰዱን አመልክቷል።
ድርጅቱ ከስልጣን አግጃቸዋለሁ ያላቸውን የሲዳማና የሀድያ ዞን ባለስልጣናት ''የፊት አመራሮች '' ከማለት ውጪ ቁጥራቸውንም ሆነ ማንነታቸውን አልጠቀሰም። በደቡብ ክልል በከፋ እና በወላይታ ዞኖች የተስተዋሉት ተመሳሳይ ድርጊቶችም የህግ ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ናቸው ሲል ድርጅቱ በመግለጫው ጠቁሟል።
ምንጭ: የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል የሰላም ግንባታና ደህንነት ቢሮ ሃላፊ ሆነው ተሾሙ። የአማራ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው መደበኛ ጉባኤ የአቶ አገኘሁ ተሻገርን የክልሉ የሰላም ግንባታና የህዝብ ደህንነት ቢሮ ሃላፋነት ሹመትን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert
ደኢህዴን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ የሲዳማ እና የሀድያ ዞን ከፍተኛ አመራሮችን ከኃላፊነት አገደ። የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ ነው ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎቹ ከስራ መታገዳቸውን ያስታወቀው።
ሰሞኑን በሀዋሳ ከተማና እና በሲዳማ ዞን የገጠር አካባቢዎች በተከሰተው ግጭት የራሳቸው ሚና ነበራቸው በሚል የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር እና የሲዳማ ዞን አመራሮች ከስራ መታገዳቸውን ድርጅቱ አስታውቋል።
የሃድያ ዞንም ተመሳሳይ እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው የማገድ እርምጃ እንደተወሰደባቸው ደኢህዴን አስታውቋል።
ደኢህዴን በተጨማሪም በከፋ እና በወላይታ ዞኖች ተመሳሳይ ድርጊቶችም እየተስተዋሉ መሆኑን በመጥቀስ፥ የህግ ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ናቸው ሲል አሳስቧል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ደኢህዴን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ የሲዳማ እና የሀድያ ዞን ከፍተኛ አመራሮችን ከኃላፊነት አገደ። የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ ነው ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎቹ ከስራ መታገዳቸውን ያስታወቀው።
ሰሞኑን በሀዋሳ ከተማና እና በሲዳማ ዞን የገጠር አካባቢዎች በተከሰተው ግጭት የራሳቸው ሚና ነበራቸው በሚል የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር እና የሲዳማ ዞን አመራሮች ከስራ መታገዳቸውን ድርጅቱ አስታውቋል።
የሃድያ ዞንም ተመሳሳይ እንቅስቃሴዎች በመስተዋላቸው የማገድ እርምጃ እንደተወሰደባቸው ደኢህዴን አስታውቋል።
ደኢህዴን በተጨማሪም በከፋ እና በወላይታ ዞኖች ተመሳሳይ ድርጊቶችም እየተስተዋሉ መሆኑን በመጥቀስ፥ የህግ ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ናቸው ሲል አሳስቧል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
'አረንጓዴ አሻራ እናሳርፍ በአንድ ጀምበር 200 ሚሊየን ችግኝ እንትከል!' በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ የዋዜማ መርሃ-ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማን ጨምሮ ሌሎች የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ንገግር ያደረጉት ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ ለሚቀጥለው ትውልድ የተሻለ ከተማን ለማስተላለፍ ሁሉም በሚኖርበት አከባቢ በነቂስ ወጥቶ ችግኝ እንዲተክል ጥሪ አስተላልፈዋል።
በዛሬው እለት በተካሄደው መርሃ ግብር ላይ ከአራቱም የከተማዋ ቴአትር ቤቶች የተውጣጡ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች፣ የታክሲ ባለቤቶች፣ የከተማው ወጣቶች እና ሌሎችም ተሳታፊ ሆነዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በመርሃ ግብሩ ላይ ንገግር ያደረጉት ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ ለሚቀጥለው ትውልድ የተሻለ ከተማን ለማስተላለፍ ሁሉም በሚኖርበት አከባቢ በነቂስ ወጥቶ ችግኝ እንዲተክል ጥሪ አስተላልፈዋል።
በዛሬው እለት በተካሄደው መርሃ ግብር ላይ ከአራቱም የከተማዋ ቴአትር ቤቶች የተውጣጡ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች፣ የታክሲ ባለቤቶች፣ የከተማው ወጣቶች እና ሌሎችም ተሳታፊ ሆነዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነአቶ በረከት ስምዖን የክስ መዝገብ ሐምሌ 5 ቀን 2011 ዓ.ም በዋለው ችሎት የክስ መዝገቡን መርምሮ ብይን ለመስጠት ለሐምሌ 18 ቀን 2011 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱ ይታወቃል፡፡ በቀጠሮው መሠረትም ዛሬ ጉዳዩን ተመልክቷል፡፡
የፍርድ ቤቱ የሥራ ቋንቋ አማርኛ ሆኖ እያለ አብዛኛው የዐቃቤ ህግ የክስ ማስረጃ የቀረበው በእንግሊዝኛ ቋንቋ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ መረጃውን መመርምር አልቻለም ተብሏል፡፡ ስለሆነም ዐቃቤ ህግ መረጃው በአማርኛ አስተርጉሞ ለመስከረም 22 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲያቀርብለት ፍርድ ቤቱ አዝዟል፡፡
Via #AMMA
@TSEGABWOLDE @TIKVAHETHIOPIA
የፍርድ ቤቱ የሥራ ቋንቋ አማርኛ ሆኖ እያለ አብዛኛው የዐቃቤ ህግ የክስ ማስረጃ የቀረበው በእንግሊዝኛ ቋንቋ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ መረጃውን መመርምር አልቻለም ተብሏል፡፡ ስለሆነም ዐቃቤ ህግ መረጃው በአማርኛ አስተርጉሞ ለመስከረም 22 ቀን 2012 ዓ.ም እንዲያቀርብለት ፍርድ ቤቱ አዝዟል፡፡
Via #AMMA
@TSEGABWOLDE @TIKVAHETHIOPIA
የአማራ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ለመጪዉ ዓመት ለክልሉ የ47.4 ቢሊዮን ብር በጀት አፀደቀ። አራተኛ ቀኑን የያዘዉ የምክር ቤቱ 13ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ጠዋት ያፀደቀዉ በጀት ከቀዳሚዉ በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ3.8 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አለዉ።
በሌላ በኩል...
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጀት #እንዲጸድቅ ያቀረበውን 971 ሚሊዮይ 632 ሺህ 330 ብር ምክር ቤቱ አጽድቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሌላ በኩል...
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጀት #እንዲጸድቅ ያቀረበውን 971 ሚሊዮይ 632 ሺህ 330 ብር ምክር ቤቱ አጽድቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለሚመለከተው!
"በመቐለ ያሉ ሁሉም #የኢትዮጵያ_ንግድ_ባንኮች ሆነ ኤቲኤሞች እየሰሩ ኣይደለም" ይህ መልዕክት ከመቐለ የTIKVAH-ETHIOPIA ቤተሰቦች የተላከ ነው። በተመሳሳይ ከአዲስ አበባ ቤተሰቦቻችን እንደሰማነው "ሲስተም የለም" በሚል የባንክ አገልግሎት ማግኘት እንዳልቻሉ ነግረውናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በመቐለ ያሉ ሁሉም #የኢትዮጵያ_ንግድ_ባንኮች ሆነ ኤቲኤሞች እየሰሩ ኣይደለም" ይህ መልዕክት ከመቐለ የTIKVAH-ETHIOPIA ቤተሰቦች የተላከ ነው። በተመሳሳይ ከአዲስ አበባ ቤተሰቦቻችን እንደሰማነው "ሲስተም የለም" በሚል የባንክ አገልግሎት ማግኘት እንዳልቻሉ ነግረውናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia