መቐለ ዩኒቨርሲቲ👆ላሳያችሁን ፍቅር እና ክብር ከልብ እናመሰግናለን!! ምንም ቃላት የለንም እናመሰግናለን! #Mekelle_University
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መቐለ ዩኒቨርሲቲ👆
የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በግቢው ውስጥ ደም እየለገሱ ይገኛሉ!! #መቐለ_ዩኒቨርሲቲ #Mekelle_University
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በግቢው ውስጥ ደም እየለገሱ ይገኛሉ!! #መቐለ_ዩኒቨርሲቲ #Mekelle_University
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ👆ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወት የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት #በStopHateSpeech መድረክ #TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአንድ እናት ልጆች ነን መስመር አይለየን...
የአንድ ቤት ልጆች ነን መስመር አይለየን...
#መቐለ_ዩኒቨርሲቲ የሰላም አምባሳደር!
#ፍቅር #ተስፋ #አንድነት #መቐለ_ዩኒቨርሲቲ
የአንድ ቤት ልጆች ነን መስመር አይለየን...
#መቐለ_ዩኒቨርሲቲ የሰላም አምባሳደር!
#ፍቅር #ተስፋ #አንድነት #መቐለ_ዩኒቨርሲቲ
ሁለተኛው የTIKVAH-ETH የStopHateSpeech መድረክ በምትኩ ሀይለ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል!!
#update የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ። ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በድርጅታዊ እና ወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት በማካሄድ ውሳኔዎችን እና ቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወራቤ👆
በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ የመብራት አገልግሎት ከተቋረጠብን ቀናቶች ተቆጠሩ በሚል ምከንያት ዋናውና ከአዲስ አበባ ጋር የሚያገናኘው መንገድ ከጠዋት ጀምሮ ተዘግቶ ቆይቷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ የመብራት አገልግሎት ከተቋረጠብን ቀናቶች ተቆጠሩ በሚል ምከንያት ዋናውና ከአዲስ አበባ ጋር የሚያገናኘው መንገድ ከጠዋት ጀምሮ ተዘግቶ ቆይቷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia