በሰላም ደርሰዋል!
#ከአርባምንጭ እና ከሶዶ የተነሱት #የአርባምንጭ_ዩኒቨርሲቲ እና የወላይታ_ሶዶ_ዩንቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት አዲስ አበባ ከተማ/መስቀል አደባባይ/ በሰላም ደርሰዋል።
ኑ ፍቅርን እንዝራ!
ኑ ፍቅርን እንስበክ!
ኑ ፍቅርን እናቀንቅን!
#StopHateSpeech
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ከአርባምንጭ እና ከሶዶ የተነሱት #የአርባምንጭ_ዩኒቨርሲቲ እና የወላይታ_ሶዶ_ዩንቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት አዲስ አበባ ከተማ/መስቀል አደባባይ/ በሰላም ደርሰዋል።
ኑ ፍቅርን እንዝራ!
ኑ ፍቅርን እንስበክ!
ኑ ፍቅርን እናቀንቅን!
#StopHateSpeech
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢትዮ ቴሌኮም ሃብቱን በውጭ ኩባንያ እያስመረመረ መሆኑን ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ መርማሪው የእንግሊዙ ፕራይስ ወተር ሃውስ ኩፐር የተባለው ኩባንያ ነው፡፡ ኩባንያው ካሁን በፊት የኢትዮ ቴሌኮምን የፋይናንስ አስተዳደርና የሒሳብ አያያዝ ሥርዓት አደራጅቷል፡፡ ጥናቱ እስከ 6 ወራት ሊፈጅ ይችላል፡፡ የሃብት ግምቱ ሲጠናቀቅ ዲሊዮት የተባለ የእንግሊዝ ኩባንያና ኧርነስት ኤንድ ያንግ የተባለ የአሜሪካ ኩባንያ ደሞ ኢትዮ ቴሌኮም በሙሉ ወይም በከፊል ወደ ግል ባለሃብቶች ሲዘዋወር የአክሲዮን አወቃቀርና ሽያጭን በተመለከተ እንዲያማክሩ ተቀጥረዋል፡፡ የአማካሪ ኩባንዎችን ወጭ ዐለም ባንክና ለጋሽ ሀገራት ይሸፍናሉ፡፡ አጠቃላይ ሂደቱ የሚመራበት ረቂቅ ሕግ ገና በፓርላማ አልጸደቀም፡፡
Via #reporter
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #reporter
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በ40/60 ቤቶች ምክንያት የተጣለው ዕግድ እንዲነሳ የቀረበው አቤቱታ ተቃውሞ ገጠመው፦
https://telegra.ph/በ4060-ቤቶች-ምክንያት-የተጣለው-ዕግድ-እንዲነሳ-የቀረበው-አቤቱታ-ተቃውሞ-ገጠመው-05-01
https://telegra.ph/በ4060-ቤቶች-ምክንያት-የተጣለው-ዕግድ-እንዲነሳ-የቀረበው-አቤቱታ-ተቃውሞ-ገጠመው-05-01
Telegraph
በ40/60 ቤቶች ምክንያት የተጣለው ዕግድ እንዲነሳ የቀረበው አቤቱታ ተቃውሞ ገጠመው፦
የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች መቶ በመቶ ክፍያ በፈጸሙ 98 ግለሰቦች ተቃውሞ ምክንያት፣ የተጣለው ዕግድ እንዲነሳለት ለፍርድ ቤት አቤቱታ ያቀረበው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ፣ ከከሳሾች ተቃውሞ ገጠመው፡፡ ዕጣ የወጣባቸው ከ18,000 በላይ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ለወጣላቸው ግለሰቦች እንዳይተላለፉና ወደፊትም…
አልሃምዱሊላሂ ~ #ድምፃችን ተሰማ
* 28 ጊዜያዊ የዑለማዎች አገዥ ምክር ቤት ተቋቁሟዋል
* 7 ጊዜያዊ አጋዥ ቦርድ አባላት ተመርጠዋል
ምስጋና ለአላህ፣ ምስጋና ለኮሚቴዎቻችን፣ ምስጋና ለሙፍቴ ሸህ ዑመር፣ ምስጋና ለጠ/ሚ ዶ/ር አብይ ይሁንና ዛሬ ሕገ ወጡ መጅሊስ ከሥልጣን ወረደ የአመታት ገፍላችን ተነሳ።
ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል ጠዋት ሦስት ሰዓት ተጀምሮ እስከ ምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ድረስ በቀጠለው የውይይት ጉባዬ 28 ጊዜያዊ የዑለማዎች አገዥ ምክር ቤት ተቋቁሟዋል። እንዲሁም 7 ጊዜያዊ አጋዥ ቦርድ አባላት ተመርጠዋል።
ብዙ የመወያያ ሰንዶች፣ ሕጎችደ፣ መተዳዳሪያዎች ደንቦች ቀርበው ተወያይተውባቸው ከስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ከአዳራሽ ሲወጡ...
\\"አልሃምዱሊላሂ ~ #ድምፃችን ተሰማ\\" እያሉ ነበር\\
Via Getu Temesgen
@tsegabwolde @tikvahethiopia
* 28 ጊዜያዊ የዑለማዎች አገዥ ምክር ቤት ተቋቁሟዋል
* 7 ጊዜያዊ አጋዥ ቦርድ አባላት ተመርጠዋል
ምስጋና ለአላህ፣ ምስጋና ለኮሚቴዎቻችን፣ ምስጋና ለሙፍቴ ሸህ ዑመር፣ ምስጋና ለጠ/ሚ ዶ/ር አብይ ይሁንና ዛሬ ሕገ ወጡ መጅሊስ ከሥልጣን ወረደ የአመታት ገፍላችን ተነሳ።
ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል ጠዋት ሦስት ሰዓት ተጀምሮ እስከ ምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ድረስ በቀጠለው የውይይት ጉባዬ 28 ጊዜያዊ የዑለማዎች አገዥ ምክር ቤት ተቋቁሟዋል። እንዲሁም 7 ጊዜያዊ አጋዥ ቦርድ አባላት ተመርጠዋል።
ብዙ የመወያያ ሰንዶች፣ ሕጎችደ፣ መተዳዳሪያዎች ደንቦች ቀርበው ተወያይተውባቸው ከስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ከአዳራሽ ሲወጡ...
\\"አልሃምዱሊላሂ ~ #ድምፃችን ተሰማ\\" እያሉ ነበር\\
Via Getu Temesgen
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ዴቪድ ማልፓስንና ልዑካቸው በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ። በሚያዝያ ወር አጋማሽ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት ዴቪድ ማልፓስ ሦስት የአፍሪካ ሀገራትን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ። ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ ያደነቁት ፕሬዚዳንቱ የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ትብብር እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ወሳኝ የፋይናንስና ዕውቀት ምንጭ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፓዊ፣ ማንዱራና ግልገል በለስ አካባቢዎች ያለው የፀጥታ ሁኔታ አሳሳቢ እንደሆነ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ የኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የፌዴራል ፖሊስ በአካባቢዎቹ ፀጥታ ለማስፈን ጥረት እያደረጉ ነው፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ባሕር ዳርን #የሚወድ የከተማዋን ደኅንነት መጠበቅ አለበት::" የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ
.
.
በባሕር ዳር በሚዘጋጀው የጣና ፎረም ለመታደም ከሚያዚያ 24 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ እንግዶች መግባት ይጀምራሉ፡፡ ጉባኤው የውጭ ግንኙነት ያጠናክራል፤ የውጭ ባለሀብቶችን ለመሳብም አማራጭ ይኖሆናል፤ የባሕር ዳርን የቱሪዝም፣ የትምህርትና የኮንፍረንስ ከተማነት ያጠናክራል ያሉት የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙሉቀን አየሁ ናቸው፡፡ ስለሆነም "በፎረሙ ወጣቱ የባሕር ዳርን ገፅታ ለመሸጥ ርብርብ ማድረግ ይገባዋል" ነው ያሉት፡፡ ነገር ግን ስጋቶች እንዳሉም አቶ ሙሉቀን ጠቁመዋል፡፡ "ጉባኤው እንቅፋት ቢያጋጥመው ሀብት ለማመንጨትም ሆነ ለማምጣት፣ ፋብሪካ ለመክፈት፣ የሥራ ዕድል ለመፍጠር፣ ቱሪዝሙን ለማሳደግ ፈተና ይጋርጣል" ሲሉ ጠቁመዋል፡፡
በከተማዋ ባሉ አካባቢዎች የሚካሄዱ የጦር መሣሪያ ተኩሶች መታረም እንዳለባቸው ያሳሰቡት ከንቲባው "ተኩስን የሚፀየፍ ማኅበረሰብ እንዲኖረን እንሻለን፡፡ ለሠርግና መሠል ዝግጅቶች ሲባል የሚተኮሱ ርችቶችም ሆኑ ሮኬቶች ጭምር ድጋጤን ይፈጥራሉ፡፡ ከዚህ ተግባርም መቆጠብ ተገቢ ነው" ብለዋል፡፡ ባሕር ዳርን የሚወድ የባሕር ዳር ደኅንነት መጠበቅ እንዳለበት ያመለከቱት ከንቲባው ነዋሪው እንግዶቹን ጨዋነትንና ትልቅነትን በተላበሰ መልኩ ማስተናገድ እንደሚኖርበት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ እንግዳ ተቀባይነት ባሕሪው ጎልቶ መታየት እንዳለበት በመጥቀስ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ በኩል ቅድመ ዝግጅቱ መጠናቀቁንም አስታውቀዋል፡፡
የጣና ከፍተኛ ሰላምና ደኅንነት ፎረም የአፍሪካና ሌሎች አህጉራት መሪዎች የሀገር መሪዎች፣ የቀድሞ መሪዎች፣ የዓለማቀፍ ድርጅቶች መሪዎች፣ ምሁራንና ባለሀብቶች ይሳተፉበታል። ለ8ኛ ጊዜ የሚካሄደው የጣና ፎረም የፊታችን ቅዳሜ ይከፈታ፡፡
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
በባሕር ዳር በሚዘጋጀው የጣና ፎረም ለመታደም ከሚያዚያ 24 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ እንግዶች መግባት ይጀምራሉ፡፡ ጉባኤው የውጭ ግንኙነት ያጠናክራል፤ የውጭ ባለሀብቶችን ለመሳብም አማራጭ ይኖሆናል፤ የባሕር ዳርን የቱሪዝም፣ የትምህርትና የኮንፍረንስ ከተማነት ያጠናክራል ያሉት የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙሉቀን አየሁ ናቸው፡፡ ስለሆነም "በፎረሙ ወጣቱ የባሕር ዳርን ገፅታ ለመሸጥ ርብርብ ማድረግ ይገባዋል" ነው ያሉት፡፡ ነገር ግን ስጋቶች እንዳሉም አቶ ሙሉቀን ጠቁመዋል፡፡ "ጉባኤው እንቅፋት ቢያጋጥመው ሀብት ለማመንጨትም ሆነ ለማምጣት፣ ፋብሪካ ለመክፈት፣ የሥራ ዕድል ለመፍጠር፣ ቱሪዝሙን ለማሳደግ ፈተና ይጋርጣል" ሲሉ ጠቁመዋል፡፡
በከተማዋ ባሉ አካባቢዎች የሚካሄዱ የጦር መሣሪያ ተኩሶች መታረም እንዳለባቸው ያሳሰቡት ከንቲባው "ተኩስን የሚፀየፍ ማኅበረሰብ እንዲኖረን እንሻለን፡፡ ለሠርግና መሠል ዝግጅቶች ሲባል የሚተኮሱ ርችቶችም ሆኑ ሮኬቶች ጭምር ድጋጤን ይፈጥራሉ፡፡ ከዚህ ተግባርም መቆጠብ ተገቢ ነው" ብለዋል፡፡ ባሕር ዳርን የሚወድ የባሕር ዳር ደኅንነት መጠበቅ እንዳለበት ያመለከቱት ከንቲባው ነዋሪው እንግዶቹን ጨዋነትንና ትልቅነትን በተላበሰ መልኩ ማስተናገድ እንደሚኖርበት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ እንግዳ ተቀባይነት ባሕሪው ጎልቶ መታየት እንዳለበት በመጥቀስ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ በኩል ቅድመ ዝግጅቱ መጠናቀቁንም አስታውቀዋል፡፡
የጣና ከፍተኛ ሰላምና ደኅንነት ፎረም የአፍሪካና ሌሎች አህጉራት መሪዎች የሀገር መሪዎች፣ የቀድሞ መሪዎች፣ የዓለማቀፍ ድርጅቶች መሪዎች፣ ምሁራንና ባለሀብቶች ይሳተፉበታል። ለ8ኛ ጊዜ የሚካሄደው የጣና ፎረም የፊታችን ቅዳሜ ይከፈታ፡፡
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ''ሚዲያ እና ዴሞክራሲ'' በሚል መሪ ቃል በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ እየተከበረ ነው። #WorldPressFreedomDay
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia