ትኩረት~~ማንቡክ ለሚገኙ ዜጎች‼️
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ዳንጉር ወረዳ ማንቡክ ቀበሌ እየተፈፀመ ያለውን የዜጎች #ስቃይ እና #እንግልት የፌደራሉ መንግስት በአስቸኳይ ሊያስቆመው ይገባል፤ ወንጀለኞችንም ሳይውል ሳያድር ለፍርድ ሊያቀርብ ይገባል። ዜጎች በገዛ ሀገራቸው ወጥተው ለመግባት #የሚሳቀቁበት እና #የሚፈሩበት ምክንያት ሊኖር አይገባም።
ለሀገር መከላከያ ሰራዊት
ለፌደራል ፖሊስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ዳንጉር ወረዳ ማንቡክ ቀበሌ እየተፈፀመ ያለውን የዜጎች #ስቃይ እና #እንግልት የፌደራሉ መንግስት በአስቸኳይ ሊያስቆመው ይገባል፤ ወንጀለኞችንም ሳይውል ሳያድር ለፍርድ ሊያቀርብ ይገባል። ዜጎች በገዛ ሀገራቸው ወጥተው ለመግባት #የሚሳቀቁበት እና #የሚፈሩበት ምክንያት ሊኖር አይገባም።
ለሀገር መከላከያ ሰራዊት
ለፌደራል ፖሊስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: ETRSS-1 በሃገረ ቻይና ቤይጂንግ በመገጣጠም ላይ ያለች የመጀመሪያዋ የኢትዮጵያ ሳተላይት ናት። 70 ኪሎ ግራም የትመዝነው ETRSS-1 በያዝነው የፈረንጆቹ አመት 2019 ከመገባደዱ አስቀድማ እንደምትጠናቀቅ ይገመታል። ETRSS-1 ኢትዮጵያን ከምስራቅ አፍሪካ ከኬንያ በመቀጠል የራሷን ሳተላይት የተኮሰች ሃገር የምታደርጋት ሲሆን ፤ ከአፍሪካ ደግሞ ዘጠነኛ ታደርጋታለች። እስካሁን ጋና፣ ኬንያና አንጎላ አንድ አንድ ሳተላይት ሲያመጥቁ፤ ደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ፣ ሞሮኮ፣ አልጄሪያና ግብፅ ሶስትና ከዚያ በላይ ሳተላይቶችን አምጥቀዋል።
Via Petros Ashenafi
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Petros Ashenafi
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ👆የፋሲካ በዓል በተለያዩ የአለም ሀገራትም እየተከበረ ይገኛል። በእየሩሳሌም፣ በሩሲያ፣ በቤላሩስ፣ በግሪክ፣ በሜቄዶንያ እንዲሁም በሞሎዶቪያ ያለውን የበዓሉን አከባበር ከላይ ባሉት ፎቶዎች መመልከት ትችላላችሁ።
Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቤንሻንጉል ጉሙዝ❓
(ትኩረት‼️)
በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፓዊ ወረዳ ያለው የፀጥታ ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑንና የሰው ሕይወት እየጠፋ፣ አካል እየጎደለና ንብረት እየተዘረፈ መሆኑን ነዋሪዎች ለአብመድ አስታውቀዋል፡፡
ከቀናት በፊት በዳንጉር ወረዳ በጫኝና አውራጆች መካከል በተነሳ ግጭት የተጀመረው አለመረጋጋት ወደተለያዩ አካባቢዎች #መስፋፋቱን ነው ነዋሪዎቹ ያስታወቁት፡፡
ከፓዊ ወረዳ ሕዳሴ ቀበሌ አስተያዬታቸውን የሰጡ ነዋሪዎች ‹‹እረኞች ላይ ጥቃት እየተፈጸመ ከብቶቻችንም እየተነዱ እየተወሰዱ ነው፡፡ ትናንት ገበያ መውጣት አልቻልንም፤ ዛሬም #በዓሉን ለማክበር ተቸግረን ፍርሃት ውስጥ ነን›› ብለዋል፡፡
ማምቡክ መንደር 49 አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች ደግሞ ሁኔታው አሳሳቢ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ዛሬ ገበያ ነበር፤ ገና ከመቆሙ በጠዋቱ ተበትኗል፡፡ በጫካው ውስጥ ተኩስና ቀስት ማስወንጨፍ አለ፡፡ ከዳንጉር አካባቢ ነው የግጭቱ መሠረት ያለው፤ መንግሥት በፍጥነት ሊደርስልን ይገባል፡፡ ሰዎች በየጫካው እየሞቱ ነው›› ብለዋል፡፡ በዛሬው ዕለትም የሀገር መከላከያ ሠራዊት በቦታው መድረሱንም ገልጸዋል፡፡
የቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት በበኩሉ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ተከስቶ የነበረዉ የፀጥታ ችግር አንጻራዊ #መረጋጋት ላይ መሆኑን ለአብመድ አስታውቋል፡፡ ሚያዝያ 17 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ አይሲካ ቀበሌ በአሽከርካሪ እና ጫኝና አውራጅ ሥራ በተሠማሩ ወጣቶች መካከል ግጭት መፈጠሩ ተነግሮ ነበር፡፡
አሁን ላይ ችግሩን የፈጠሩ ግለሰቦች #በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን እና ተጨማሪ የሰዉ ሕይወት #እንዳይጠፋ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አድጎ አምሳያ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ችግሩ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ እየሠራ እንደሆነም አስታውቀዋል፡፡
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
(ትኩረት‼️)
በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፓዊ ወረዳ ያለው የፀጥታ ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑንና የሰው ሕይወት እየጠፋ፣ አካል እየጎደለና ንብረት እየተዘረፈ መሆኑን ነዋሪዎች ለአብመድ አስታውቀዋል፡፡
ከቀናት በፊት በዳንጉር ወረዳ በጫኝና አውራጆች መካከል በተነሳ ግጭት የተጀመረው አለመረጋጋት ወደተለያዩ አካባቢዎች #መስፋፋቱን ነው ነዋሪዎቹ ያስታወቁት፡፡
ከፓዊ ወረዳ ሕዳሴ ቀበሌ አስተያዬታቸውን የሰጡ ነዋሪዎች ‹‹እረኞች ላይ ጥቃት እየተፈጸመ ከብቶቻችንም እየተነዱ እየተወሰዱ ነው፡፡ ትናንት ገበያ መውጣት አልቻልንም፤ ዛሬም #በዓሉን ለማክበር ተቸግረን ፍርሃት ውስጥ ነን›› ብለዋል፡፡
ማምቡክ መንደር 49 አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች ደግሞ ሁኔታው አሳሳቢ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ዛሬ ገበያ ነበር፤ ገና ከመቆሙ በጠዋቱ ተበትኗል፡፡ በጫካው ውስጥ ተኩስና ቀስት ማስወንጨፍ አለ፡፡ ከዳንጉር አካባቢ ነው የግጭቱ መሠረት ያለው፤ መንግሥት በፍጥነት ሊደርስልን ይገባል፡፡ ሰዎች በየጫካው እየሞቱ ነው›› ብለዋል፡፡ በዛሬው ዕለትም የሀገር መከላከያ ሠራዊት በቦታው መድረሱንም ገልጸዋል፡፡
የቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት በበኩሉ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ተከስቶ የነበረዉ የፀጥታ ችግር አንጻራዊ #መረጋጋት ላይ መሆኑን ለአብመድ አስታውቋል፡፡ ሚያዝያ 17 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ አይሲካ ቀበሌ በአሽከርካሪ እና ጫኝና አውራጅ ሥራ በተሠማሩ ወጣቶች መካከል ግጭት መፈጠሩ ተነግሮ ነበር፡፡
አሁን ላይ ችግሩን የፈጠሩ ግለሰቦች #በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን እና ተጨማሪ የሰዉ ሕይወት #እንዳይጠፋ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አድጎ አምሳያ ለአብመድ ገልጸዋል፡፡ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ችግሩ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ እየሠራ እንደሆነም አስታውቀዋል፡፡
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቤንሻንጉል ጉሙዝ❓
የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ችግር ወደተፈጠረባቸው አካባቢዎች ገብተው ለማረጋጋት እየሰሩ ይገኛሉ እንዲሁም ችግሩ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ እየሠሩ እንደሚገኙ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቋል።
በሌላ በኩል...
ነዋሪዎች አሁንም ስጋት ላይ እንደወደቅን ነው፤ ሰው እየሞተ ነው ንብረትም እየተዘረፈብን ነው ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ ከመሆኑ በፊት መንግስት አስቸኳይ መፍትሄ ይፈልግልን ሲጡ ጥሪ አቅርበዋል።
ተጨማሪ መረጃዎች እየተከታተልኩ አሳውቃለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል እና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ በመሆን ችግር ወደተፈጠረባቸው አካባቢዎች ገብተው ለማረጋጋት እየሰሩ ይገኛሉ እንዲሁም ችግሩ ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይስፋፋ እየሠሩ እንደሚገኙ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቋል።
በሌላ በኩል...
ነዋሪዎች አሁንም ስጋት ላይ እንደወደቅን ነው፤ ሰው እየሞተ ነው ንብረትም እየተዘረፈብን ነው ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ ከመሆኑ በፊት መንግስት አስቸኳይ መፍትሄ ይፈልግልን ሲጡ ጥሪ አቅርበዋል።
ተጨማሪ መረጃዎች እየተከታተልኩ አሳውቃለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ👆
"ዛሬ በወልቂጤ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት በበጎ አድራጎት ዘርፉ አማካኝንት በወልቂጤና በጉብርየ አካባቢ የሚገኙ አረጋዊያንና ወላጅ አልባ ህፃናትን በመሰብሰብ በአሉን በጋራ አክብሮአል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የግቢያችን የአስ/ል/ኮ/ም/ፕሬዝዳንት ወ/ሮ #ገነት_ወልዴ እና የም/ማ/አ/(የምርመርና ማህበረሰብ አገልግሎት) ፕሬዝዳንት ዶ/ር #ሲሳይ_ሸዋአማረ የተገኙ ሲሆን ባስተላለፉትም መልዕክት መስዋትነት ከፈለው ሀገራችንን እስከ ክብሯ ላቆዩልን አባቶችና አናቶች ክብርና ፍቅር ልንሰጣቸው ይገባል ያሉ ሲሆን ለእናት ሀገራቸው ሰላም ተግተው እንዲፀልዩ ጠይቀዋል። በፕሮግራሙም ተማሪዎች የአረጋዊያኑን #እግር_ያጠቡ ሲሆን አባቶችም ተማሪዎችን እና በፕሮራሙ ላይ የተገኙትን እንግዶች #መርቀው ለሀገራችን #ሰላም ፀሎት አድረገዋል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የእስልምና እምነት ተከታይ እናትና አባቶች ለተማሪዎቹ የመቻቻል ባህላችንን በተግባር ያሳዩ ሲሆን እንሱም የታላቁ የረመዳን ወር ፆም መቃረቡን አስታውሰው ሁላችንም እንደየእምነታችን ለሀገራችን ሰላም በጋራ ዱአ (ፀሎት) እንድናደርግ ጠይቀዋል፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ዛሬ በወልቂጤ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት በበጎ አድራጎት ዘርፉ አማካኝንት በወልቂጤና በጉብርየ አካባቢ የሚገኙ አረጋዊያንና ወላጅ አልባ ህፃናትን በመሰብሰብ በአሉን በጋራ አክብሮአል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የግቢያችን የአስ/ል/ኮ/ም/ፕሬዝዳንት ወ/ሮ #ገነት_ወልዴ እና የም/ማ/አ/(የምርመርና ማህበረሰብ አገልግሎት) ፕሬዝዳንት ዶ/ር #ሲሳይ_ሸዋአማረ የተገኙ ሲሆን ባስተላለፉትም መልዕክት መስዋትነት ከፈለው ሀገራችንን እስከ ክብሯ ላቆዩልን አባቶችና አናቶች ክብርና ፍቅር ልንሰጣቸው ይገባል ያሉ ሲሆን ለእናት ሀገራቸው ሰላም ተግተው እንዲፀልዩ ጠይቀዋል። በፕሮግራሙም ተማሪዎች የአረጋዊያኑን #እግር_ያጠቡ ሲሆን አባቶችም ተማሪዎችን እና በፕሮራሙ ላይ የተገኙትን እንግዶች #መርቀው ለሀገራችን #ሰላም ፀሎት አድረገዋል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የእስልምና እምነት ተከታይ እናትና አባቶች ለተማሪዎቹ የመቻቻል ባህላችንን በተግባር ያሳዩ ሲሆን እንሱም የታላቁ የረመዳን ወር ፆም መቃረቡን አስታውሰው ሁላችንም እንደየእምነታችን ለሀገራችን ሰላም በጋራ ዱአ (ፀሎት) እንድናደርግ ጠይቀዋል፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሮታራክት ኢትዮጵያ👆
"#የሮታሪ_ኢንትርናሽናል አካል የሆነው ሮታራክት ኢትዮጵያ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ #ጎዳና ላይ ለሚኖሩ ከ1000 ሰዎች በላይ #የምሳ_ማብላት እና የአልባሳት ድጋፍ በማድረግ #የትንሳኤ_በዓልን አክብሯል።"
Via Yenusshemsu
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"#የሮታሪ_ኢንትርናሽናል አካል የሆነው ሮታራክት ኢትዮጵያ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ #ጎዳና ላይ ለሚኖሩ ከ1000 ሰዎች በላይ #የምሳ_ማብላት እና የአልባሳት ድጋፍ በማድረግ #የትንሳኤ_በዓልን አክብሯል።"
Via Yenusshemsu
@tsegabwolde @tikvahethiopia