ፎቶ: ምድብ ሁለት #የTikvah_Ethiopia ቤተሰቦች በጉዞ ላይ ናቸው። ወደ ሀዋሳ ዩንቨርስቲ!! #ETHIOPIA የነገይቱ ኢትዮጵያ ተስፋዎች!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትክክለኛው የኢትዮጵያ ቀለም!! ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍል የተውጣጡ ውድ የኢትዮጵያ ወጣቶች ለሰላም፣ ለእድገት እና ፍቅር መላው ዩንቨርስቲዎችን እየተጓዙ ናቸው።
የሀገሬ ሰው ደስ ይበልህ፤ ሀገራችን ምርጥ ወጣቶች አሏት!! #ETHIOPIA
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች እና አካላት እንዲሁም ዝግጅቱን እያስተባበራችሁ የምትገኙ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በኢትዮጵያ ህዝብ ስም እናመሰግናለን!!
√የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችንን ላይ ባለሞያ ጋብዘን ምክክር እናደርጋለን!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሀገሬ ሰው ደስ ይበልህ፤ ሀገራችን ምርጥ ወጣቶች አሏት!! #ETHIOPIA
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች እና አካላት እንዲሁም ዝግጅቱን እያስተባበራችሁ የምትገኙ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በኢትዮጵያ ህዝብ ስም እናመሰግናለን!!
√የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችንን ላይ ባለሞያ ጋብዘን ምክክር እናደርጋለን!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ህብረ ብሄራዊቷን ኢትዮጵያ አትፈልጓት እኛ ውስጥ ናት ይሏችኃል የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች! #ሰላም #ፍቅር #አንድነት
ከፈጣሪ ቀጥሎ ኢትዮጵያን የሚታደጓት እኚህ👆ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል #የተሰባሰቡ የፍቅር እና የሰላም አምባሳደር ወጣቶች ናቸው።
የሀገሬ ሠዎች አትስጉ፤ ተስፋም አትቁረጡ በፍቅር አትዮጵያን ትልቅ እናደርጋታለን!! አርማችን ነጩ የሰላም ምልክት!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከፈጣሪ ቀጥሎ ኢትዮጵያን የሚታደጓት እኚህ👆ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል #የተሰባሰቡ የፍቅር እና የሰላም አምባሳደር ወጣቶች ናቸው።
የሀገሬ ሠዎች አትስጉ፤ ተስፋም አትቁረጡ በፍቅር አትዮጵያን ትልቅ እናደርጋታለን!! አርማችን ነጩ የሰላም ምልክት!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እናመሰግናለን!!
#ሀዋሳ_ዩኒቨርስቲ ላደረጋቹልን #ደማቅ አቀባበል እናመሰግናለን!! ድካማችሁ ድካማችን ነው። እውነትም የሰላም ተምሳሌት የሰላም አምባሳደሮች ናችሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሀዋሳ_ዩኒቨርስቲ ላደረጋቹልን #ደማቅ አቀባበል እናመሰግናለን!! ድካማችሁ ድካማችን ነው። እውነትም የሰላም ተምሳሌት የሰላም አምባሳደሮች ናችሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በአፍሪካ_ህብረት_አዳራሽ ከምሽት 12:00 ጀምሮ እንገናኝ!! መላው የሀዋሳ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች!! #StopHateSpeech
እናመሰግናለን ሀዋሳ ዩንቨርስቲ!
የሁለት ቀን #StopHateSpeech መድረካችን እጅግ ባማረ መልኩ በሰላም ተጠናቋል። ከወልቂጤ ዩኒቨርስቲ፣ ከወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ ከአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የተውጣጡት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ወደተቋማቸው እየተመለሱ ይገኛሉ።
ቀጣይ ዩኒቨርስቲ የት እንደሆነ እናሳውቃለን!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሁለት ቀን #StopHateSpeech መድረካችን እጅግ ባማረ መልኩ በሰላም ተጠናቋል። ከወልቂጤ ዩኒቨርስቲ፣ ከወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ ከአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የተውጣጡት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ወደተቋማቸው እየተመለሱ ይገኛሉ።
ቀጣይ ዩኒቨርስቲ የት እንደሆነ እናሳውቃለን!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ👆የአንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምና ተማሪዎች!
#Break the silence and liberate the health system university of Gondar medical interns and 5th year students.
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Break the silence and liberate the health system university of Gondar medical interns and 5th year students.
@tsegabwolde @tikvahethiopia