የኢትዮጵያ ተስፋዎች👆
#ሰውነት ያስተሳሰራቸው፤ #ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች #የተሰባሰቡ፤ ሀገራችንን ከገባችበት አዘቅት ውስጥ ለማውጣት በየዩኒቨርሲቲው እየተጓዙ የሚገኙት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት #ኑ ኢትዮጵያን #ከጥላቻ አላቀን #ታላቅ እናድርጋት የሚል #ሀገራዊ ጥሪ አቅርበዋል።
ፎቶ: የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት #ለእንግዶቹ ያደረገው #የእራት እና #የምሳ ግብዣ #WKU
Photo: @Dura_pic
ደማችን #አንድ ነው!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰውነት ያስተሳሰራቸው፤ #ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች #የተሰባሰቡ፤ ሀገራችንን ከገባችበት አዘቅት ውስጥ ለማውጣት በየዩኒቨርሲቲው እየተጓዙ የሚገኙት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት #ኑ ኢትዮጵያን #ከጥላቻ አላቀን #ታላቅ እናድርጋት የሚል #ሀገራዊ ጥሪ አቅርበዋል።
ፎቶ: የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት #ለእንግዶቹ ያደረገው #የእራት እና #የምሳ ግብዣ #WKU
Photo: @Dura_pic
ደማችን #አንድ ነው!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: #እሁድ ጥዋት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት(ከWSU, AMU, WKU የተውጣጡ) በጉብሬ "ዘረኝነት እጠየፈሁ፤ ከተማዬን አፀዳለሁ!" በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ በተጠራው የፅዳት ዘመቻ ላይ ተሳትፈዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#StopHateSpeech
በወጣት ነብያት አቅራቢነት "እውቀት እና ጥላቻ ንግግሮች" በሚል እንዲሁም ወጣቶች የጥላቻ ንግግሮችን እንዴት ማስወገድ ይችላሉ? በሚል 45 ደቂቃ የፈጀ ጠንካራ ውይይት ተደርጓል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በወጣት ነብያት አቅራቢነት "እውቀት እና ጥላቻ ንግግሮች" በሚል እንዲሁም ወጣቶች የጥላቻ ንግግሮችን እንዴት ማስወገድ ይችላሉ? በሚል 45 ደቂቃ የፈጀ ጠንካራ ውይይት ተደርጓል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#StopHateSpeech #wku ልዩ የኪነ ጥበብ ዝግጅትም ተካሂዶ ነበር። ከAMUU, WSU(ትሩ ላይፍ) የተውጣጡት አባላት ያሉበት!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia