TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ዶ/ር አብይና አቶ ለማ🚁ነቀምት🔝

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ነቀምቴ ከተማ ገብተዋል። በነቀምቴ ከተማ በሚኖራቸው ቆይታም የወለጋ ስታዲየምን ጨምሮ የተለያዩ የልማት ስራዎችን መርቀው እንደሚከፍቱ ይጠበቃል።

Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጅማ ዩኒቨርሲቲ🔝

የመብት እና ደህንነት ጥያቄዎች አሉብን ያሉት የጅማ ዩኒቨሲቲ የህክምና ተማሪዎች ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ::

ዘርዝር መረጃዎች ይኖረናል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ስብሰባውን ጥለው ወጥተዋል...

ጥያቄዎቻችን በአግባቡ እየተመለሱ አይደሉም ያሉት የህክምና ተማሪዎቹ ስብሰባውን ጥለው ወጥተዋል::

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በነቀምቴ ከተማ ከ196 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነበው የወለጋ ስታዲየም የምረቃ ስነ ስርዓት እየተከሄደ ነው፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ ተገኝተዋል፡፡

Via EBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጅማ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ተማሪዎች:

•Doctors are naive:talented:symbolic: over all jewel to our society —
No More
*Disregarding
*ExploItation
*Abuse
*Insult

#stop_modern_slavery

•Treat us like human so that we can treat humans.
#Stop Mistreating Medical interns & Medical Students

•Medical Interns are not #machine can’t function 36 HRs sleeplessly!!

We should be Paid what we deserve!!

ተማሪዎቹ እያነሱት ባለው የመብት እና ደህንነት ጥያቄዎች ላይ ምላሽ የሚሰጥ አካል ካለ ሊያነጋግረን ይችላል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia