የሰላም ኮንፈረንስ....
የኦሮሚያና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የጋራ መድረክ በዛሬው እለት በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል:: የሁለቱ ክልሎች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የጋራ መድረክ ለመሳተፍም የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎችን ጨምሮ የሁለቱም ክልሎች ተወካዮች ወደ አሶሳ ከተማ ገብተዋል። በዛሬው እለተም የኢፌዲሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ አሶሳ ከተማ ገብተዋል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኦሮሚያና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የጋራ መድረክ በዛሬው እለት በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል:: የሁለቱ ክልሎች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የጋራ መድረክ ለመሳተፍም የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎችን ጨምሮ የሁለቱም ክልሎች ተወካዮች ወደ አሶሳ ከተማ ገብተዋል። በዛሬው እለተም የኢፌዲሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ አሶሳ ከተማ ገብተዋል።
Via #fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰላም እና መረጋጋት እየታየ ነው...
በአማራ ክልል የፀጥታ ችግር ተፈጥሮባቸው የነበሩ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በሰሜን ሸዋ ዞኖች #መረጋጋትና #ሰላማዊ ሁኔታ እንደሚታይ ተገለፀ።
የአማራ ክልል ሰላም እና ደህንነት ግንባታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አለበል አማረ እንደተናገሩት፥ የፀጥታ ችግሩ ተከስቶባቸው በነበሩ በሁሉም አካባቢዎች መረጋጋት እና ሰላማዊ ሁኔታ ታይቶባቸዋል።
የአካባቢውን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት ለመመለስ የፀጥታ አካላት ከህብረተሰቡ ጋር እየሠሩ እንደሚገኙ የገለፁት ኮሎኔል አለበል፥ አጥፊዎችን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተነግሯል።
አሁንም ቢሆን ግጭቱን ወደ ሌሎች አካባቢዎች ለማዛመት እና ችግሩን ለማባባስ የተለያዩ ያልተጣሩ መረጃዎችን የሚያሰራጩ ግለሰቦች በመኖራቸው ህዝቡ ከወዲሁ መጠንቀቅ እንዳለበት መልዕክት አስተላልፈዋል።
ግጭቶቹ የተከሰቱባቸው አካባቢ ነዋሪዎች በበኩላቸው፥ ችግር ተፈጥሮባቸው የነበሩ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች የተሻለ መረጋጋት ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
እንደ አስተያት ሰጭዎቹ፥ ተፈጥሮ በነበረው ችግር ምክንያት ተደናግጠው አካባቢያቸውን ለቀው ወደ ፈረዶ ውኃ እና መሀል ሜዳ ሸሽተው የነበሩ የአጣየ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02 እና 03 ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው፡፡
በማጀቴም ከትናንት የተሻለ ሰላማዊ ሁኔታ እንደሚታይ ተጠቁሟል።
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአማራ ክልል የፀጥታ ችግር ተፈጥሮባቸው የነበሩ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በሰሜን ሸዋ ዞኖች #መረጋጋትና #ሰላማዊ ሁኔታ እንደሚታይ ተገለፀ።
የአማራ ክልል ሰላም እና ደህንነት ግንባታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አለበል አማረ እንደተናገሩት፥ የፀጥታ ችግሩ ተከስቶባቸው በነበሩ በሁሉም አካባቢዎች መረጋጋት እና ሰላማዊ ሁኔታ ታይቶባቸዋል።
የአካባቢውን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት ለመመለስ የፀጥታ አካላት ከህብረተሰቡ ጋር እየሠሩ እንደሚገኙ የገለፁት ኮሎኔል አለበል፥ አጥፊዎችን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተነግሯል።
አሁንም ቢሆን ግጭቱን ወደ ሌሎች አካባቢዎች ለማዛመት እና ችግሩን ለማባባስ የተለያዩ ያልተጣሩ መረጃዎችን የሚያሰራጩ ግለሰቦች በመኖራቸው ህዝቡ ከወዲሁ መጠንቀቅ እንዳለበት መልዕክት አስተላልፈዋል።
ግጭቶቹ የተከሰቱባቸው አካባቢ ነዋሪዎች በበኩላቸው፥ ችግር ተፈጥሮባቸው የነበሩ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች የተሻለ መረጋጋት ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
እንደ አስተያት ሰጭዎቹ፥ ተፈጥሮ በነበረው ችግር ምክንያት ተደናግጠው አካባቢያቸውን ለቀው ወደ ፈረዶ ውኃ እና መሀል ሜዳ ሸሽተው የነበሩ የአጣየ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02 እና 03 ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው፡፡
በማጀቴም ከትናንት የተሻለ ሰላማዊ ሁኔታ እንደሚታይ ተጠቁሟል።
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰልፉ በሰላም ተጠናቀል...
#በሀዋሳ_ከተማ ህገ መንግስታዊ #መብታችን ይከበር በሚል ሲደረግ የነበረው ሴቶች ብቻ የተሳተፉበት ሰላማዊ ሰልፍ #በሰላም ተጠናቀዋል::
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በሀዋሳ_ከተማ ህገ መንግስታዊ #መብታችን ይከበር በሚል ሲደረግ የነበረው ሴቶች ብቻ የተሳተፉበት ሰላማዊ ሰልፍ #በሰላም ተጠናቀዋል::
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በድጋሜ ቃጠሎ ተነስቷል። እሳቱ #ግጭ ከሚባለው የፓርኩ አካባቢ መነሳቱን ከታማኝ ምንጮች አብመድ መረጃ አግኝቷል፡፡ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ከመጋቢት 19 ቀን 2011ዓ.ም ምሽት ጀምሮ ባጋጠመው የእሳት አደጋ በሳንቃ በር እና እሜት ጎጎ አካባቢ በርካታ ሄክታር ደን መውደሙ የሚታወስ ነው፡፡
Via አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከጀማ🔝
"እሁድ እለት የሆኑ ግለሰቦች የጅማ ህክምና ማዕከል ውስጥ ሁለት ኢንተርኖች (ሀኪሞች) ላይ #ድብደባ ካደረሱ በኻላ ከዛሬ 01/8/11 ጀምሮ ኢንተርኖች #የሥራ_ማቆም አድማ አድርገዋል። በመቀጠለም ከላይ ያለውን #የአቋም_መግለጫ አውጥተዋል።”
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እሁድ እለት የሆኑ ግለሰቦች የጅማ ህክምና ማዕከል ውስጥ ሁለት ኢንተርኖች (ሀኪሞች) ላይ #ድብደባ ካደረሱ በኻላ ከዛሬ 01/8/11 ጀምሮ ኢንተርኖች #የሥራ_ማቆም አድማ አድርገዋል። በመቀጠለም ከላይ ያለውን #የአቋም_መግለጫ አውጥተዋል።”
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“ሰሞኑን በውጥረት ውስጥ የከረሙት አጣዬ ከተማ፣ ሞሉ ሜዳ፣ ይምልዎ፣ አላላ አማን ገበያ፣ አላላ ኩቢ ቢያ፣ እዝግዬ እና ሰንበቴ ከተማ ሰላም አየር መተንፈስ ጀምረዋል፡፡ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የፌዴራል ልዩ ሃይል፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የወረዳ አመራሮች፣ ቄሮዎች እና ህዝቡ በየደረጃው በመመካከር ችግሩን ለመፍታት እየተሰራ ነው፡፡ የተሽከርካሪ መንገዶች ተከፍተዋል፡፡ ከአጣዬ ከተማ እና አካባቢዋ በግጭቱ ምክኒያት የሸሹ ሰዎችን ወደ እየቤታቸው እየተመለሱ ነው፡፡ በማህበራዊ መዲያዎች የሚለቀቁ የሀሰት ወሬዎች ውሸት መሆናቸውን መላው ህብረተሰብ በመረዳት ተረጋግቶ የግል ስራውን እንዲሰራ መልዕክታችን ነው፡፡”
Via ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ መ/ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ መ/ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ ተጥልለው የሚገኙ ከመተሐራ አካባቢ የተፈናቀሉ ዜጎች ችግር ላይ ወድቀናል ብለዋል፡፡ የአማራና አርጎባ ብሄረሰብ ተወላጅ መሆናቸውን የገለጹት #ተፈናቃዮቹ ቤት ለቤት ጥቃት ስለመፈጸሙባቸው #እንደተፈናቀሉ ለDW ተናግረዋል፡፡ ብዛታቸው 748 ያህል ይሆናል፡፡ ተፈናቃዮቹ የተፈናቀሉት ከአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ምንጃር ወረዳ እና ከኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ የወሰን ግጭት በቅርቡ መቀስቀሱን ተከትሎ ነበር፡፡
Via የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአልኮል መጠጥ በብሮድካስት አማካኝነት ማስተዋወቅ የሚከለክለው ድንጋጌ ከግንቦት 21 ጀምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆን ተገልፃል::
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 400 ሺህ ብር የሚገመት የዕለት ደራሽ ቀለብ ዕርዳታ አደረጉ፡፡ ድጋፉን ከከተማዋ ነዋሪዎች በማሰባሰብ በኩል የከተማዋ ወጣቶች ከፍተኛ ሚና እንደነበራቸው ታውቋል፡፡ ነዋሪዎቹ ዕርዳታ ያደረጉት በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ፣ ማጀቴ፣ ካራ ቆሬና አካባቢው በሰሞኑ ግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ዕለታዊ ድጋፍ ነው፡፡ ድጋፉንም ወደ አካባቢው ወስደው ለተጎጂዎቹ ማስረከባቸው ታውቋል፡፡ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች በንጹኃን ወገኖች ላይ የደረሰውን ጉዳት በሰላማዊ ሰልፍ ማውገዛቸው የሚታወስ ነው፡፡
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ስሜን ተራሮች🔝
የስሜን ተራሮች ቃጠሎ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ ነው:: የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ግጭ አካባቢ ከትናንት ምሽት ጀምሮ እየተቃጠለ ነው። በፓርኩ አስተርጓሚና አስጎብኝ የሆነው ወጣት አስረሳኸኝ ሞላ ለአብመድ እንደገለፀው ቃጠሎው ሰፊ ቦታን ያካለለና #ለመቆጣጠር የከበደ ነው።
ከትናንት ጀምሮ እሳቱን ለመቆጣጠር ጥረት ቢደረግም ከዛሬ እኩለ ቀን በኋላ ከአቅም በላይ መሆኑን ተነግራል። በቃጠሎው ምክንያት በአካባቢው ያለውን ማረፊያ ካምፕ ጥለው መውጣታቸውንም ነግሮናል።
የፓርኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ አቶ ታደሰ ይግዛው ደግሞ እሳቱ በከፍተኛ ነፋስ እየታገዘ በመሆኑ ለመቆጣጠር ማስቸገሩን ተናግረዋል። በተለይ ከቀኑ 6:00 ገደማ ጀምሮ እሳቱ ሰፊ ቦታን እያካለለ መሆን ተናግረዋል።
ከፍተኛ የሰው ኃይል እሳቱን ለመቆጣጠር መሠማራቱን የገለጹት አቶ ታደሰ ምግብ እየቀረበላቸው አሁንም ከዚያው ሥራ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
Via አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የስሜን ተራሮች ቃጠሎ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ ነው:: የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ግጭ አካባቢ ከትናንት ምሽት ጀምሮ እየተቃጠለ ነው። በፓርኩ አስተርጓሚና አስጎብኝ የሆነው ወጣት አስረሳኸኝ ሞላ ለአብመድ እንደገለፀው ቃጠሎው ሰፊ ቦታን ያካለለና #ለመቆጣጠር የከበደ ነው።
ከትናንት ጀምሮ እሳቱን ለመቆጣጠር ጥረት ቢደረግም ከዛሬ እኩለ ቀን በኋላ ከአቅም በላይ መሆኑን ተነግራል። በቃጠሎው ምክንያት በአካባቢው ያለውን ማረፊያ ካምፕ ጥለው መውጣታቸውንም ነግሮናል።
የፓርኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ አቶ ታደሰ ይግዛው ደግሞ እሳቱ በከፍተኛ ነፋስ እየታገዘ በመሆኑ ለመቆጣጠር ማስቸገሩን ተናግረዋል። በተለይ ከቀኑ 6:00 ገደማ ጀምሮ እሳቱ ሰፊ ቦታን እያካለለ መሆን ተናግረዋል።
ከፍተኛ የሰው ኃይል እሳቱን ለመቆጣጠር መሠማራቱን የገለጹት አቶ ታደሰ ምግብ እየቀረበላቸው አሁንም ከዚያው ሥራ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
Via አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ነዳጅ እና የነዳጅ ውጤቶችን የሚያስተዳድር ባለሥልጣን ለማቋቋም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ረቂቅ ሕግ እንደቀረበ ሸገር ዘግቧል፡፡ ረቂቁ የአዲሱ ተቋም ዐላማ በመላ ሀገሪቱ ነዳጅና የነዳጅ ውጤቶች አቅርቦትን እና ሥርጭትን መቆጣጠር እንደሚሆን ይገልጻል፡፡ ደረጃውን የጠበቀ ነዳጅ ወደ ሀገር እንዲገባ እና ፍትሃዊ ሥርጭት እንዲኖር የቁጥጥር ሥርዓትም ይዘረጋል፡፡ ረቂቅ ሕጉ ከጸደቀ የባለሥልጣኑ ተጠሪነት ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚንስቴር ይሆናል፡፡
Via Sheger FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Sheger FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia