አሳዛኝ ዜና‼️
#ለልቅሶ_የወጡ_እናቶች በመኪና አዳጋ ህይወታቸዉ አለፈ፡፡ በምስረቅ ጎጃም ዞን #ማቻክል_ወረዳ ከደጋ ሰኝን ታዳጊ ከተማ ወደ አማኑኤል ከተማ ህዝብ ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3 አማ 05430 የሆነ አይሱዝ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመለለሻ መኪና ከተፈቀደለት የጭነት ልክ በላይ ጭኖ ስለነበር አማኑኤል ዙርያ ቀበሌ ጎጃም ዱር አካባቢ በመገልበጡ ለልቅሶ የወጡ የሁለት እናቶች ህይወት ወዲያዉኑ ሲያልፍ በበርካታ ተሳፋሪዎች ላይ ቀላልና ከባድ አካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
Via Machakel Woreda Government Communication Affairs
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ለልቅሶ_የወጡ_እናቶች በመኪና አዳጋ ህይወታቸዉ አለፈ፡፡ በምስረቅ ጎጃም ዞን #ማቻክል_ወረዳ ከደጋ ሰኝን ታዳጊ ከተማ ወደ አማኑኤል ከተማ ህዝብ ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3 አማ 05430 የሆነ አይሱዝ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመለለሻ መኪና ከተፈቀደለት የጭነት ልክ በላይ ጭኖ ስለነበር አማኑኤል ዙርያ ቀበሌ ጎጃም ዱር አካባቢ በመገልበጡ ለልቅሶ የወጡ የሁለት እናቶች ህይወት ወዲያዉኑ ሲያልፍ በበርካታ ተሳፋሪዎች ላይ ቀላልና ከባድ አካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
Via Machakel Woreda Government Communication Affairs
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በቅርቡ አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር 302 ከመረጃ ሳጥን (FDR & CVR) ሙሉ መረጃው #በተሳካ ሁኔታ መገልበጥ ተችሏል። በስፍራው የሚገኙ ባለሞያዎቻችንና አሜሪካዉያን ኤክስፐርቶች የመረጃውን #ትክክለኝነት አረጋግጠዋል። የኢትዮጵያ መንግስት መረጃዎቹን የተረከበ ሲሆን እስካሁን በነበረው ሂደት የአደጋው መንስኤ #ከኢንዶንዢያው በረራ 610 ጋር የሚመሳሰል ሆኖ ተገኝቷል። በቀጣይ በሚደረግ ዝርዝር ትንተና መሰረት በአንድ ወር ውስጥ ለህዝብ ይፋ ይሆናል፡፡ በእስካሁኑ ሂደት የፈረንሳይ መንግስት ላደረገው ትብብር ማመስገን አንወዳልን።" -- Dagmawit Moges
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለወገን ደራሽ ወገን ነው🔝
በዛሬው ዕለት #በወላይታ_ሶዶ_ከተማ በተካሄደው የወላይታ ዲቻ እና የሽረ ስሁል ጨዋታ ለጌዴኦ ተፈናቃዮች የእርዳታ ማሰባሰቢያ ስራዎች ሲካሄዱ ውለዋል። እቅስሴውን ያስተባበሩት የወላይታ ወጣቶች(የለጋ) ከየወላይታ ዲቻ ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ጋር በመሆን ነው። መረጃውን ያደረሰን የወላይታ ዲቻ ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ፕሬዘዳንት አንዱአለም እንደነገረን በዛሬው ውሎ ከ50ሺ ብር በላይ ተሰብስቧል። 9,111 ብር ወጣቶቹ በመንገድ ላይ ሆነው ከከተማው ህዝብ የሰበሰቡት ሲሆን፤ 41,025 ብር ደግሞ በስታዲየሙ ከተገኘው ደጋፊ የተሰበሰበ እንደሆነ አዱአለም ነግሮናል። ስራው ቀጣይነት እንደሚኖረውም ጨምሮ ነግሮናል። ከገንዘብ በተጨማሪም በቁሳቁስ የከተማው ነዋሪ ለጌዴኦ ተፈናቃዮች ድጋፍ ማድረጉን በከተማው የሚኖሩ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው ዕለት #በወላይታ_ሶዶ_ከተማ በተካሄደው የወላይታ ዲቻ እና የሽረ ስሁል ጨዋታ ለጌዴኦ ተፈናቃዮች የእርዳታ ማሰባሰቢያ ስራዎች ሲካሄዱ ውለዋል። እቅስሴውን ያስተባበሩት የወላይታ ወጣቶች(የለጋ) ከየወላይታ ዲቻ ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ጋር በመሆን ነው። መረጃውን ያደረሰን የወላይታ ዲቻ ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ፕሬዘዳንት አንዱአለም እንደነገረን በዛሬው ውሎ ከ50ሺ ብር በላይ ተሰብስቧል። 9,111 ብር ወጣቶቹ በመንገድ ላይ ሆነው ከከተማው ህዝብ የሰበሰቡት ሲሆን፤ 41,025 ብር ደግሞ በስታዲየሙ ከተገኘው ደጋፊ የተሰበሰበ እንደሆነ አዱአለም ነግሮናል። ስራው ቀጣይነት እንደሚኖረውም ጨምሮ ነግሮናል። ከገንዘብ በተጨማሪም በቁሳቁስ የከተማው ነዋሪ ለጌዴኦ ተፈናቃዮች ድጋፍ ማድረጉን በከተማው የሚኖሩ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ገልፀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጌዴኦ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ምስሏ ሲሰራጭ የነበረው እህታችን እናታችን ዲላ ሆስፒታል ገብታ የህክምና ክትትል እየተደረገላት ይገኛል። በመልካም ሁኔታ ላይ እንደምትገኝም ተነግሮኛል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጌዴኦ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች በእናተ በTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በኩል የተሰባሰበው ገንዘብ ከ95 ሺ ብር በላይ መሆኑ ትላንት አሳውቀን ነበር። በዛሬው ዕለት በነበረው የኔትዎርክ ችግር ምክንያት ምን ያህል እንደደረሰ ሳንገልፅላችሁ ውለናል። በነገው ዕለት የምዕራፍ 1 ማጠቃለያ ይሆናል። በመጀመሪያው ምዕራፍ የሚገኘውን 100,000 ብር በምን ላይ መዋል እንዳለበት፤ በምን ላይ እንደዋለ እና በአግባቡ ወገኖቻችን ጋር እንደደረሰ #በማስረጃዎች አስደግፌ ይፋ አደርጋለሁ።
አሁንም ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ፦
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሁንም ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ፦
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia