#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፓይለቶች ማህበር ህይወታቸውን ላጡ ጓደኞቻቸው የማስታወሻ ፕሮግራም አካሂደዋል።
Via Elias Mezeret (@eliasmesert)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Elias Mezeret (@eliasmesert)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የበረራ አስተናጋጇ አያንቱ🔝
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 አውሮፕላን #መከስከስ ሕይወቷን ያጣችው የ24 ዓመቷ የበረራ አስተናጋጅ #አያንቱ_ግርማ አባት አቶ #ግርማ_ሌሊሳ ልጃቸው በአየር መንገዱ መሥራት ከጀመረች ሁለት ዓመታት ማስቆጠሯን ገልጸው፣ አስከሬን አይተው ካልቀበሩ በስተቀረ ማመን እንዳልቻሉ ይናገራሉ፡፡ አደጋው መከሰቱን በሚዲያ የሰሙ ሰዎች በስልክ እንደነገሯቸው የገለጹት አቶ ግርማ፣ ልጃቸው በግንቦት ወር 25ኛ ዓመቷን ትይዝ ነበር ሲሉም #በሀዘን ተናግረዋል፡፡
Via Reporter
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 አውሮፕላን #መከስከስ ሕይወቷን ያጣችው የ24 ዓመቷ የበረራ አስተናጋጅ #አያንቱ_ግርማ አባት አቶ #ግርማ_ሌሊሳ ልጃቸው በአየር መንገዱ መሥራት ከጀመረች ሁለት ዓመታት ማስቆጠሯን ገልጸው፣ አስከሬን አይተው ካልቀበሩ በስተቀረ ማመን እንዳልቻሉ ይናገራሉ፡፡ አደጋው መከሰቱን በሚዲያ የሰሙ ሰዎች በስልክ እንደነገሯቸው የገለጹት አቶ ግርማ፣ ልጃቸው በግንቦት ወር 25ኛ ዓመቷን ትይዝ ነበር ሲሉም #በሀዘን ተናግረዋል፡፡
Via Reporter
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: ትናንት የኢትዮጵያ አየር መንገድ #ቦይንግ 737 #ET302 አውሮፕላን የተከሰከሰበት ቦታ በቁፋሮ የወጡ ነገሮችን ከላይ ባለው ፎቶ መመልከት ይቻላል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የእስራዔል እና ቻይና ባለሙያዎች ዛሬ አውሮፕላኑ #ከተከሰከሰበት ቦታ ደርሰው የሟቾችን #ሬሳ በማፈላለጉና በመለየቱ ሥራ ሙያዊ እገዛ ሲያደርጉ ውለዋል። አሜሪካ ደሞ አደጋ መርማሪ ባለሙያዎቿን ወደ አዲስ አበባ መላኳን ኢምባሲው አስታውቋል።
#FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የሰው አካል የሚመስል ምንም ማግኘት አይቻልም" ዶክተር ሰለሞን አሊ
የኢትዮጵያ አውሮፕላን ከተከሰከሰበት #ጊምቢቹ ቀበሌ ትልቅ ጉድጓድ ፈጥሯል። በቦታው የደረሱ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በጎ ፈቃደኞች የሰው አካል የሚመስል ነገር አላገኙም። ዶክተር ሰለሞን አሊ "የሰው አካል የሚመስል ምንም ማግኘት አይቻልም። ከደረሰን ሪፖርትና ከፎቶግራፎች እንዳየንው ብጥቅጣቂው ራሱ በጣም ትንንሽ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር፤ የቻይና እና የእስራኤል ባለሙያዎች ከትናንት ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ 302 ቦይንግ 737 -800 ማክስ አውሮፕላን ከተከሰከሰበት ቦታ ፍለጋ ሲያካሒዱ ቆይተዋል። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብዓዊ ዲፕሎማሲ፤ የገቨርናስና የዓባላት ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ዶክተር ሰለሞን አሊ "የሰው አካል ነው ብለህ የምትላቸው ነገሮች የሉም። ሕይወት ለማዳን የሚቻልበት አይነት ኹኔታ አልነበረም። ስለዚህ እዚያ አካባቢ ተበታትነው የነበሩ ቁሳቁሶችን፤ ንብረቶችን፤ አንዳንድ የሰውነት ክፍሎችን" በጎ ፈቃደኞች ከትናንት ጀምሮ መሰብሰባቸውን ለጀርመን ራድዮ አስረድተዋል።
ዶክተር ሰለሞን "የሰው አካል የሚመስል ምንም ማግኘት አይቻልም። ከደረሰን ሪፖርት እና ከፎቶግራፎች እንዳየንው ብጥቅጣቂው ራሱ በጣም ትንንሽ ነው" ሲሉ አክለዋል። በጎ ፈቃደኞች በቦታው ከነሩ የጸጥታ አስከባሪዎች፤ የሕክምና ባለሙያዎች እና ከሌሎች አገራት ከተጓዙ ባለሙያዎች አጠገብ ሆነው የተቀዳደዱ መፃሕፍት፤ መታወቂያዎች፤ ፓስፖርቶች ሰብስበዋል" ብለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ አውሮፕላን ከተከሰከሰበት #ጊምቢቹ ቀበሌ ትልቅ ጉድጓድ ፈጥሯል። በቦታው የደረሱ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በጎ ፈቃደኞች የሰው አካል የሚመስል ነገር አላገኙም። ዶክተር ሰለሞን አሊ "የሰው አካል የሚመስል ምንም ማግኘት አይቻልም። ከደረሰን ሪፖርትና ከፎቶግራፎች እንዳየንው ብጥቅጣቂው ራሱ በጣም ትንንሽ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር፤ የቻይና እና የእስራኤል ባለሙያዎች ከትናንት ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ 302 ቦይንግ 737 -800 ማክስ አውሮፕላን ከተከሰከሰበት ቦታ ፍለጋ ሲያካሒዱ ቆይተዋል። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብዓዊ ዲፕሎማሲ፤ የገቨርናስና የዓባላት ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ዶክተር ሰለሞን አሊ "የሰው አካል ነው ብለህ የምትላቸው ነገሮች የሉም። ሕይወት ለማዳን የሚቻልበት አይነት ኹኔታ አልነበረም። ስለዚህ እዚያ አካባቢ ተበታትነው የነበሩ ቁሳቁሶችን፤ ንብረቶችን፤ አንዳንድ የሰውነት ክፍሎችን" በጎ ፈቃደኞች ከትናንት ጀምሮ መሰብሰባቸውን ለጀርመን ራድዮ አስረድተዋል።
ዶክተር ሰለሞን "የሰው አካል የሚመስል ምንም ማግኘት አይቻልም። ከደረሰን ሪፖርት እና ከፎቶግራፎች እንዳየንው ብጥቅጣቂው ራሱ በጣም ትንንሽ ነው" ሲሉ አክለዋል። በጎ ፈቃደኞች በቦታው ከነሩ የጸጥታ አስከባሪዎች፤ የሕክምና ባለሙያዎች እና ከሌሎች አገራት ከተጓዙ ባለሙያዎች አጠገብ ሆነው የተቀዳደዱ መፃሕፍት፤ መታወቂያዎች፤ ፓስፖርቶች ሰብስበዋል" ብለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እጅግ በጣም ያሳዝናል...
"የሰው አካል #የሚመስል ምንም ማግኘት አይቻልም። ከደረሰን ሪፖርት እና ከፎቶግራፎች እንዳየንው #ብጥቅጣቂው ራሱ በጣም #ትንንሽ ነው" ዶክተር ሰለሞን አሊ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የሰው አካል #የሚመስል ምንም ማግኘት አይቻልም። ከደረሰን ሪፖርት እና ከፎቶግራፎች እንዳየንው #ብጥቅጣቂው ራሱ በጣም #ትንንሽ ነው" ዶክተር ሰለሞን አሊ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አቶ መሀዲ ጊሬን የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አድርጎ መሾሙ ተገለፀ።
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 5ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን በዛሬው እለት ያካሄደ ሲሆን፥ የተለያዩ ሹመቶችንም አፅድቋል።
በጉባዔው ላይም የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የነበሩት አቶ ኢብራሂም ኡስማን የስራ መልቀቂያቸውን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።
ምክር ቤቱ በዛሬው እለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባውም አቶ ኢብራሂም ኡስማን የስራ መልቀቂያን የተቀበለ ሲሆን፥ በምትካቸውም አቶ መሀዲ ጊሬን የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟል።
ምክር ቤቱ በተጨማሪም የተለያዩ ሾመቶችን አጽድቋል፦
አቶ አብደላ አህመድ፦ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ
አቶ ከድር ጁሀር፦ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ
አቶ አብዱሰላም አህመድ፦ የግብርና፣ ማእድን እና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ
ወይዘሮ ሙሉካ መሀመድ፦ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ
አቶ ሙሳ ጠሀ፦ የፍትህ ፀጥታ እና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ
ወይዘሮ ፈጡም ሙስጠፋ፦ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አድርጎ ሾሟል።
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 5ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን በዛሬው እለት ያካሄደ ሲሆን፥ የተለያዩ ሹመቶችንም አፅድቋል።
በጉባዔው ላይም የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የነበሩት አቶ ኢብራሂም ኡስማን የስራ መልቀቂያቸውን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።
ምክር ቤቱ በዛሬው እለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባውም አቶ ኢብራሂም ኡስማን የስራ መልቀቂያን የተቀበለ ሲሆን፥ በምትካቸውም አቶ መሀዲ ጊሬን የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟል።
ምክር ቤቱ በተጨማሪም የተለያዩ ሾመቶችን አጽድቋል፦
አቶ አብደላ አህመድ፦ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ
አቶ ከድር ጁሀር፦ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ
አቶ አብዱሰላም አህመድ፦ የግብርና፣ ማእድን እና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ
ወይዘሮ ሙሉካ መሀመድ፦ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ
አቶ ሙሳ ጠሀ፦ የፍትህ ፀጥታ እና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ
ወይዘሮ ፈጡም ሙስጠፋ፦ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አድርጎ ሾሟል።
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Breaking
የአልጄሪያው ፕሬዝዳንት አብደላዚዝ ቡተፍሊካ በቀጣዩ ምርጫ እንደማይሳተፉ አስታወቁ። የ82 ዓመቱ ፕሬዝዳንት ለአምስተኛ ጊዜ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ ማሳወቃቸውን ተከትሎ ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሶባቸው ነበር።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአልጄሪያው ፕሬዝዳንት አብደላዚዝ ቡተፍሊካ በቀጣዩ ምርጫ እንደማይሳተፉ አስታወቁ። የ82 ዓመቱ ፕሬዝዳንት ለአምስተኛ ጊዜ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ ማሳወቃቸውን ተከትሎ ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሶባቸው ነበር።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኢፌድሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክት ቤት ባካሔደው 26ኛው መደበኛ ስብሰባ ለ2ዐ11 በጀት ዓመት በመንግሥት በኩል በቀረበ 33 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር የፌደራል መንግሥት ተጨማሪ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ ለምክር ቤቱ ገቢዎች ፋይናንስ እና በጀት ጉዳዮች ቋሚ ኮሜቴ እንዲመራ ውሳኔ አስተላልፏል።
ምንጭ፦ ኢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ኢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ላልይበላ🔝
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት #ኢማኑኤል_ማክሮን ለሥራ ጉብኝት ዛሬ #ኢትዮጵያ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። ለሁለት ቀናት በሚኖራቸው የኢትዮጵያ ቆይታ የላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን እንደሚጎበኙ ታውቋል። የላልይበላ ነዋሪዎችም ኢማኑኤል ማክሮንን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል።
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት #ኢማኑኤል_ማክሮን ለሥራ ጉብኝት ዛሬ #ኢትዮጵያ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። ለሁለት ቀናት በሚኖራቸው የኢትዮጵያ ቆይታ የላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን እንደሚጎበኙ ታውቋል። የላልይበላ ነዋሪዎችም ኢማኑኤል ማክሮንን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል።
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia