#update ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ አለም አቀፍ #የሴቶችን_ቀን በተመለከተ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተዘጋጀ ዝግጅት ተካፍለዋል።
#PMOEthiopia
#InternationalWomensDay
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#PMOEthiopia
#InternationalWomensDay
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በሞያሌ ከተማ ተከስቶ የነበረውን አለመግባባት ለመፍታት እና በዘላቂነት ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል የሰላም ኮንፈረንስ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን እና በሶማሌ ክልል ዳዋ ዞን ነዋሪዎች መካከል እየተካሄደ ነው፡፡
Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በምዕራብ ጎንደር ተከስቶ በነበረው #ግጭት ምክንያት ወደ ሱዳን #ተሰደው የነበሩ 838 ኢትዮጵያውያን ወደሀገራቸው መመላሳቸው ተገልጿል።
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ቀደማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ቁስቋም አካባቢ ለሚገነባ የህፃናት ማሳደጊያ ማዕከል የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል።
Via Reporter(ዳንኤል ጌታቸው)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Reporter(ዳንኤል ጌታቸው)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባህር ዳር🛬አመሻሹን የኢ.ፌ.ዴሪ ጠ/ሚ ዶ/ር #ዐብይ_አህመድ ባህር ዳር ከተማ ገብተዋል። በምን ጉዳይ ባህር ዳር እንደሄዱ ግን እስካሁን የታወቀ ነገር የለም።
ፎቶ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Alert‼️
ባሕር ዳር ማረሚያ ቤት ውስጥ የፀጥታ ችግር ተፈጥሯል። ችግሩ የተከሰተው ዛሬ ምሽት አካባቢ ነው። በዚህም የሠው ህይዎት ማለፉ ታውቋል። የአደጋው ምክንያትና የጉዳቱ መጠን እየተጣራ ነው።
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባሕር ዳር ማረሚያ ቤት ውስጥ የፀጥታ ችግር ተፈጥሯል። ችግሩ የተከሰተው ዛሬ ምሽት አካባቢ ነው። በዚህም የሠው ህይዎት ማለፉ ታውቋል። የአደጋው ምክንያትና የጉዳቱ መጠን እየተጣራ ነው።
Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia