TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Fake News Alert‼️

የደቡብ ክልል #ምክትል_ፕሬዝደንት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት ዶክተር #ጌታሁን_ጋረደው በወጣቶች #ታግተዋል ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው ዜና #ሀሰት ነው።

ዶ/ር ጌታሁን ጋረደው: "...በሶሻል ሚድያ እኔ በወጣቶች #እንደታገትኩ የተገለፀው #ሀሰት ነው።"

Via Elias Mesert
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአዲስ አበባ ከተማ አንዳንድ አካባቢዎች የተፈጠረው የኤሌክትሪክ መቋረጥ ዛሬ ምሽት እንደሚፈታ የመዲናዋ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢትዮ-ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ በኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ ምክንያት በሚሰጣቸው የቴሌኮም አገልግሎቶች ላይ የጥራት ችግር እንዳጋጠመው አስታውቋል፡፡ ቴሌኮሙ የአገልግሎቶች መቆራረጥ ችግር ላጋጠማቸው ደንበኞቹ #ይቅርታ ጠይቋል፡፡ ችግሩን ለመቅረፍ አማራጭ የሀይል ምንጮችን በመጠቀም እየሰራ መሆኑንም የቴሌኮሙ የዋና ስራ አስፈፃሚ ፅ/ቤት ሀላፊ ወ/ሪት ጨረር አክሊሉ አስታውቀዋል፡፡

Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ አለም አቀፍ #የሴቶችን_ቀን በተመለከተ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተዘጋጀ ዝግጅት ተካፍለዋል።

#PMOEthiopia
#InternationalWomensDay
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በሞያሌ ከተማ ተከስቶ የነበረውን አለመግባባት ለመፍታት እና በዘላቂነት ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል የሰላም ኮንፈረንስ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን እና በሶማሌ ክልል ዳዋ ዞን ነዋሪዎች መካከል እየተካሄደ ነው፡፡

Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በምዕራብ ጎንደር ተከስቶ በነበረው #ግጭት ምክንያት ወደ ሱዳን #ተሰደው የነበሩ 838 ኢትዮጵያውያን ወደሀገራቸው መመላሳቸው ተገልጿል።

Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ቀደማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ቁስቋም አካባቢ ለሚገነባ የህፃናት ማሳደጊያ ማዕከል የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል።

Via Reporter(ዳንኤል ጌታቸው)
@tsegabwolde @tikvahethiopia