Fake News Alert‼️
የደቡብ ክልል #ምክትል_ፕሬዝደንት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት ዶክተር #ጌታሁን_ጋረደው በወጣቶች #ታግተዋል ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው ዜና #ሀሰት ነው።
ዶ/ር ጌታሁን ጋረደው: "...በሶሻል ሚድያ እኔ በወጣቶች #እንደታገትኩ የተገለፀው #ሀሰት ነው።"
Via Elias Mesert
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የደቡብ ክልል #ምክትል_ፕሬዝደንት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት ዶክተር #ጌታሁን_ጋረደው በወጣቶች #ታግተዋል ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው ዜና #ሀሰት ነው።
ዶ/ር ጌታሁን ጋረደው: "...በሶሻል ሚድያ እኔ በወጣቶች #እንደታገትኩ የተገለፀው #ሀሰት ነው።"
Via Elias Mesert
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአዲስ አበባ ከተማ አንዳንድ አካባቢዎች የተፈጠረው የኤሌክትሪክ መቋረጥ ዛሬ ምሽት እንደሚፈታ የመዲናዋ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢትዮ-ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ በኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ ምክንያት በሚሰጣቸው የቴሌኮም አገልግሎቶች ላይ የጥራት ችግር እንዳጋጠመው አስታውቋል፡፡ ቴሌኮሙ የአገልግሎቶች መቆራረጥ ችግር ላጋጠማቸው ደንበኞቹ #ይቅርታ ጠይቋል፡፡ ችግሩን ለመቅረፍ አማራጭ የሀይል ምንጮችን በመጠቀም እየሰራ መሆኑንም የቴሌኮሙ የዋና ስራ አስፈፃሚ ፅ/ቤት ሀላፊ ወ/ሪት ጨረር አክሊሉ አስታውቀዋል፡፡
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ አለም አቀፍ #የሴቶችን_ቀን በተመለከተ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተዘጋጀ ዝግጅት ተካፍለዋል።
#PMOEthiopia
#InternationalWomensDay
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#PMOEthiopia
#InternationalWomensDay
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በሞያሌ ከተማ ተከስቶ የነበረውን አለመግባባት ለመፍታት እና በዘላቂነት ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል የሰላም ኮንፈረንስ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን እና በሶማሌ ክልል ዳዋ ዞን ነዋሪዎች መካከል እየተካሄደ ነው፡፡
Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በምዕራብ ጎንደር ተከስቶ በነበረው #ግጭት ምክንያት ወደ ሱዳን #ተሰደው የነበሩ 838 ኢትዮጵያውያን ወደሀገራቸው መመላሳቸው ተገልጿል።
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ቀደማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ቁስቋም አካባቢ ለሚገነባ የህፃናት ማሳደጊያ ማዕከል የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል።
Via Reporter(ዳንኤል ጌታቸው)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Reporter(ዳንኤል ጌታቸው)
@tsegabwolde @tikvahethiopia