#Update የኤርትራው ፕሬዚዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ በኢትዮጵያ ያደረጉት የሁለት ቀን የስራ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ዛሬ አስመራ ገብተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኤርትራው ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የደረሱበትን የሰላም #ስምምነት አስመልክተው ነገ ከድምጺ ሃፋሽ ኤርትራ ቴሌቪዥን እና ሬዲዮ ጋር ቃለ ምልልስ እንደሚያደርጉ የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስትር የማነ ገብረ መስቀል ዛሬ በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ሰላም ስምምነቱን ከፈረሙ ወዲህ ስለ ዝርዝር ይዘቱ ይፋዊ መግለጫ ሲሰጡ የነገው የመጀመሪያቸው ይሆናል፡፡
ምንጭ፦ WazemaRadio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ WazemaRadio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ‼️
የኤርትራ ህዝብና መንግስት በአፍሪካ ቀንድ ለተፈጠረው ሰላምና ወዳጅነት መጠናከር ከምንም በላይ ቅድሚያ እንደሚሰጡት ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ተናገሩ፡፡
ፕሬዝዳንቱ ይህን ያሉት ከሀገሪቱ መገናኛ ብዙሀን ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ነው፡፡ ፕሬዝዳንቱ እንዳሉት የሰላም ሂደቱ ኢትዮጵያ የኢትዮ- ኤርትራን የድንበር ኮሚሽን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ በመቀበሏ ዙሪያ የተገደበ አይደለም።
ሂደቱ በኤርትራውያን ፅናትና በኢትዮጵያ በተፈጠረው ለውጥ በመታገዝ አዲስ የወዳጅነት ምዕራፍ የተገለጠበት ነው፡፡
ይህ እርምጃ የውጭ ኃይሎች ቀጣናውን ለመቆጣጠር የነበራቸውን ምኞት ያመከነ ጭምር ነው፡፡
አዲሱ የሰላም ንቅናቄ በመላው የአፍሪካ ቀንድ የጋራ ራዕይ በመሰነቅ ትርጉም ያለው መስተጋብርና ትብብር ለመፍጠር ትልቅ ፋይዳ አለው ብለዋል ፕሬዝዳንት ኢሳያስ፡፡
ፕሬዝዳንቱ ለዓመታት ችግርን በፅናት ተጋፍጦ በመጨረሻ ለድል በቅቷል ያሉትን ህዝባቸውን ስለቁርጠኝነቱ በእጅጉ አመስግነውታል፡፡
ምንጭ፡- የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኤርትራ ህዝብና መንግስት በአፍሪካ ቀንድ ለተፈጠረው ሰላምና ወዳጅነት መጠናከር ከምንም በላይ ቅድሚያ እንደሚሰጡት ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ተናገሩ፡፡
ፕሬዝዳንቱ ይህን ያሉት ከሀገሪቱ መገናኛ ብዙሀን ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ነው፡፡ ፕሬዝዳንቱ እንዳሉት የሰላም ሂደቱ ኢትዮጵያ የኢትዮ- ኤርትራን የድንበር ኮሚሽን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ በመቀበሏ ዙሪያ የተገደበ አይደለም።
ሂደቱ በኤርትራውያን ፅናትና በኢትዮጵያ በተፈጠረው ለውጥ በመታገዝ አዲስ የወዳጅነት ምዕራፍ የተገለጠበት ነው፡፡
ይህ እርምጃ የውጭ ኃይሎች ቀጣናውን ለመቆጣጠር የነበራቸውን ምኞት ያመከነ ጭምር ነው፡፡
አዲሱ የሰላም ንቅናቄ በመላው የአፍሪካ ቀንድ የጋራ ራዕይ በመሰነቅ ትርጉም ያለው መስተጋብርና ትብብር ለመፍጠር ትልቅ ፋይዳ አለው ብለዋል ፕሬዝዳንት ኢሳያስ፡፡
ፕሬዝዳንቱ ለዓመታት ችግርን በፅናት ተጋፍጦ በመጨረሻ ለድል በቅቷል ያሉትን ህዝባቸውን ስለቁርጠኝነቱ በእጅጉ አመስግነውታል፡፡
ምንጭ፡- የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ በቅርቡ ጅቡቲን እንደሚጎበኙ የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መሐሙድ ዐሊ የሱፍ ትናንት ላንድ ዜና አውታር ተናግረዋል፡፡ የጉብኝቱ ቀን ገና ያልተቆረጠ ሲሆን ፕሬዝዳንት ኡመር ጌሌም ወደፊት ኤርትራን ይጎበኛሉ፡፡ ላለፉት ጥቂት ወራት የሁለቱ ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች በቅርብ እየተገናኙ ሲነጋገሩ ቆይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕምድ ለዕርቁ ምቹ ሁኔታ ፈጥረዋል፤ ጥረታቸውንም ወደ ቀጠናው መረጋጋትና ሰላም አስፍተውታል፤ ለዚህ ደሞ ዕውቅና መስጠት ያስፈልጋል- ብለዋል ውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ፡፡
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሞቃዲሾ‼️
የኤርትራው ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ሞቃዲሾ ሶማሊያ ናቸው። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት አላማ የሁለቱን ሀገሮች ግንኙነት ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል። ኢትዮጵያ ሶማሊያና ኤርትራ የሶስትዮሽ የጋራ ጉባዔ በባህርዳር አድርገው በደረሱት ስምምነት አንድ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመገንባትና በተላያዩ ዘርፎች ለመተባበር መስማማታቸው ይታወሳል። ሶስቱ መሪዎች በሞቃዲሾ ዳግም እንደሚገናኙም ይጠበቃል። ጅቡቲን የትብብሩ አካል ለማድረግም እቅድ አለ። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በዚሁ ወደ ናይሮቢ አቅንተው ኬንያን እንደሚጎበኙም ተነግሯል።
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኤርትራው ፕሬዝዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ሞቃዲሾ ሶማሊያ ናቸው። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት አላማ የሁለቱን ሀገሮች ግንኙነት ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል። ኢትዮጵያ ሶማሊያና ኤርትራ የሶስትዮሽ የጋራ ጉባዔ በባህርዳር አድርገው በደረሱት ስምምነት አንድ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመገንባትና በተላያዩ ዘርፎች ለመተባበር መስማማታቸው ይታወሳል። ሶስቱ መሪዎች በሞቃዲሾ ዳግም እንደሚገናኙም ይጠበቃል። ጅቡቲን የትብብሩ አካል ለማድረግም እቅድ አለ። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በዚሁ ወደ ናይሮቢ አቅንተው ኬንያን እንደሚጎበኙም ተነግሯል።
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ኢሳያስ ዳኘው‼️
ፍርድ ቤቱ በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው ላይ 10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
አመልካች የፌዴራሉ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በተጠርጣሪው ላይ ተጨማሪ 14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆ የነበረ ሲሆን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከታህሳስ 4 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ የሚታሰብ የ10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ በመፍቀድ ለታህሳስ 15 ቀን 2011 ዓ.ም ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ አዟል።
በተጠርጣሪነት የቀረቡት አቶ ኢሳያስ ዳኘው የኢትዮ ቴሌኮም የስራ ኃላፊ በነበሩበት ወቅት ድርጅታቸው በሶማሌ ክልል የሞባይል ተደራሽነትን ለማስፋት የሞባይል ሲ ዲ ኤም ስራዎችን ለማከናወን የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ጋር የገባውን የውል ስምምነት ማሻሻያ በማድረግ በሌላቸው ኃላፊነት ሙሉ ክፍያ እንዲፈጽም በማድረግ ወንጀል ፖሊስ ጠርጥሯቸዋል።
በውሉ መሰረትም 201 ሚሊዮን ብር የነበረውን ውል ተጨማሪ ሳይት ለመገንባት በሚል ወደ 322 ሚሊዮን ብር ክፍያ እንዲፈም ለፋይናንስ ክፍል ደብዳቤ ጽፈዋል ብሏል።
ተጠርጣሪው ትናንት በችሎቱ ቀርበው በነበሩበት ወቅት ኢትዮ ቴሌኮም ሥራውን ካለምንም ጨረታ ለሜቴክ ቢሰጥም ሜቴክ ግን ለ17 ንዑስ ተቋራጮች በመስጠት ጥራት በጎደለው ሁኔታ እንዲሰራ፣ የተከናወነው ሥራም 91 ነጥብ 8 በመቶ ቢሆንም ሙሉ ክፍያው መፈጸሙን አስረድቷል።
የተጠርጣሪው ጠበቆች በበኩላቸው በተቋማቱ መካከል ስምምነቱ በተደገበት ወቅት በሶማሌ ክልል በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ሌሎች ተቋራጮች እንዳይገቡ ተደርጎ በቦርድ ውሳኔ ለሜቴክ የተሰጠ በመሆኑ ተጠርጣሪን አይመለከትም ብለዋል።
ለዚህ ደግሞ ተጠረጣሪው አስፈላጊውን ማስረጃ መስጠት እንደሚችሉ፣ መርማሪለመወሰን ፖሊስ ምርመራውን በትጋት ባለመስራቱ እንጂ ተጠርጣሪውን ለ35 ቀናት በእስር ሊያስቆይ የሚችል ምክንያት እንደሌለ በመግለፅ ተከራክረዋል።
ተጠርጣሪው የዋስትና መብታቸው ተከብሮ በውጭ ሆነው እንዲከራከሩም ጠበቆቹ ጠይቀዋል።
የግራ ቀኙን ክርክር ያደመጠው አስረኛው ወንጀል ችሎት በተጠየቀው የተጨማሪ ጊዜና ዋስትና ጥያቄ ላይ ለዛሬ ከሰዓት ቀጠሮ በሰጠው መሰረት ግራ ቀኙ ባደረጉት ክርክር መሰረት ለፖሊስ 10 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቅዷል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፍርድ ቤቱ በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው ላይ 10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
አመልካች የፌዴራሉ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በተጠርጣሪው ላይ ተጨማሪ 14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆ የነበረ ሲሆን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከታህሳስ 4 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ የሚታሰብ የ10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ በመፍቀድ ለታህሳስ 15 ቀን 2011 ዓ.ም ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ አዟል።
በተጠርጣሪነት የቀረቡት አቶ ኢሳያስ ዳኘው የኢትዮ ቴሌኮም የስራ ኃላፊ በነበሩበት ወቅት ድርጅታቸው በሶማሌ ክልል የሞባይል ተደራሽነትን ለማስፋት የሞባይል ሲ ዲ ኤም ስራዎችን ለማከናወን የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ጋር የገባውን የውል ስምምነት ማሻሻያ በማድረግ በሌላቸው ኃላፊነት ሙሉ ክፍያ እንዲፈጽም በማድረግ ወንጀል ፖሊስ ጠርጥሯቸዋል።
በውሉ መሰረትም 201 ሚሊዮን ብር የነበረውን ውል ተጨማሪ ሳይት ለመገንባት በሚል ወደ 322 ሚሊዮን ብር ክፍያ እንዲፈም ለፋይናንስ ክፍል ደብዳቤ ጽፈዋል ብሏል።
ተጠርጣሪው ትናንት በችሎቱ ቀርበው በነበሩበት ወቅት ኢትዮ ቴሌኮም ሥራውን ካለምንም ጨረታ ለሜቴክ ቢሰጥም ሜቴክ ግን ለ17 ንዑስ ተቋራጮች በመስጠት ጥራት በጎደለው ሁኔታ እንዲሰራ፣ የተከናወነው ሥራም 91 ነጥብ 8 በመቶ ቢሆንም ሙሉ ክፍያው መፈጸሙን አስረድቷል።
የተጠርጣሪው ጠበቆች በበኩላቸው በተቋማቱ መካከል ስምምነቱ በተደገበት ወቅት በሶማሌ ክልል በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ሌሎች ተቋራጮች እንዳይገቡ ተደርጎ በቦርድ ውሳኔ ለሜቴክ የተሰጠ በመሆኑ ተጠርጣሪን አይመለከትም ብለዋል።
ለዚህ ደግሞ ተጠረጣሪው አስፈላጊውን ማስረጃ መስጠት እንደሚችሉ፣ መርማሪለመወሰን ፖሊስ ምርመራውን በትጋት ባለመስራቱ እንጂ ተጠርጣሪውን ለ35 ቀናት በእስር ሊያስቆይ የሚችል ምክንያት እንደሌለ በመግለፅ ተከራክረዋል።
ተጠርጣሪው የዋስትና መብታቸው ተከብሮ በውጭ ሆነው እንዲከራከሩም ጠበቆቹ ጠይቀዋል።
የግራ ቀኙን ክርክር ያደመጠው አስረኛው ወንጀል ችሎት በተጠየቀው የተጨማሪ ጊዜና ዋስትና ጥያቄ ላይ ለዛሬ ከሰዓት ቀጠሮ በሰጠው መሰረት ግራ ቀኙ ባደረጉት ክርክር መሰረት ለፖሊስ 10 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቅዷል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ኢሳያስ በዋስ ሊለቀቁ ነው‼️
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው (የሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኛው ወንድም) በ200 መቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ወሰነ። ግለሰቡ በኢትዮ ቴሌኮም የኤን ጂ ፒ ኦ ዳይሬክተር የነበሩትና ለሜቴክ የተሰጠን ውል በማሻሻልና ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ በመንግስት ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል በሚል በከባድ የሙስና ወንጀል ነበር የተጠረጠሩት።
መርማሪ ፖሊስ በተፈቀደለት የሰባት ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ውስጥ ኢትዮ ቴሌኮም ከፕሮጀክቱ ጋር የተያያዘ የኦዲት ሪፖርት እንዲያዘጋጅልን ጠይቀን እንዳልጨረሱልን የሚገልጽ ደብዳቤ ጽፈውልናል ብሏል።
ከዚህ ባለፈም ከሳይት ርክክብ ጋር በተያያዘ ከአዲስ አበባ ውጭ የምንቀበለውን የምስክርነት ቃል በተሰጠን ጊዜ ውስጥ መቀበል ባለመቻላችን ተጨማሪ የ14 ቀን የማጣሪያ ጊዜ ይፈቀድልን ብሎ ጠይቆም ነበር።
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ የወንጀል ችሎትም የቴሌ ታወር ተከላ ፕሮጀክቱ ትልቅ እንደመሆኑ ኢትዮ ቴሌኮም የኦዲት ሪፖርት አላሰራም ገና እያሰራ ነው መባሉ አሳማኝ ምክንያት አለመሆኑን ጠቅሷል።
ከአዲስ አበባ ውጭ የምንቀበለው የምስክርነት ቃል አለ በሚል የተገለጸውም ቢሆን በተሰጣችሁ ጊዜ ውስጥ የምስክርነት ቃሉን መቀበል ትችሉ ነበር በማለት መርማሪ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ሳይፈቅድ ቀርቷል።
የተጠርጣሪ ጠበቆች መርማሪ ፖሊስ ስራውን በተገቢ ሁኔታ እየሰራ አይደለም፤ እስካሁን የተፈቀደው ቀን ይበቃል ተጠርጣሪው በዋስ ወጥተው እንዲከራከሩ ይፈቀድልን በሚል ያቀረቡትን ጥያቄ ችሎቱ ተቀብሎ ተጠርጣሪው በዋስ እንዲወጡ ወስኗል።
የተጠርጣሪውን የግል ሁኔታ ከግምት በማስገባትም በሁለት መቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ችሎቱ ወስኗል፤ ከዚህ ባለፈም ተጠርጣሪው ከሃገር እንዳይወጡ እግድ ተላልፎባቸዋል።
መርማሪ ፖሊስም ይግባኝ ስለምጠይቅ ዋስትናው ይታገድልኝ ሲል ጠይቆ ችሎቱ አቤቱታውን በጽሁፍ ማመልከቻ እንዲያስገባ አዟል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው (የሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኛው ወንድም) በ200 መቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ወሰነ። ግለሰቡ በኢትዮ ቴሌኮም የኤን ጂ ፒ ኦ ዳይሬክተር የነበሩትና ለሜቴክ የተሰጠን ውል በማሻሻልና ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ በመንግስት ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል በሚል በከባድ የሙስና ወንጀል ነበር የተጠረጠሩት።
መርማሪ ፖሊስ በተፈቀደለት የሰባት ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ውስጥ ኢትዮ ቴሌኮም ከፕሮጀክቱ ጋር የተያያዘ የኦዲት ሪፖርት እንዲያዘጋጅልን ጠይቀን እንዳልጨረሱልን የሚገልጽ ደብዳቤ ጽፈውልናል ብሏል።
ከዚህ ባለፈም ከሳይት ርክክብ ጋር በተያያዘ ከአዲስ አበባ ውጭ የምንቀበለውን የምስክርነት ቃል በተሰጠን ጊዜ ውስጥ መቀበል ባለመቻላችን ተጨማሪ የ14 ቀን የማጣሪያ ጊዜ ይፈቀድልን ብሎ ጠይቆም ነበር።
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ የወንጀል ችሎትም የቴሌ ታወር ተከላ ፕሮጀክቱ ትልቅ እንደመሆኑ ኢትዮ ቴሌኮም የኦዲት ሪፖርት አላሰራም ገና እያሰራ ነው መባሉ አሳማኝ ምክንያት አለመሆኑን ጠቅሷል።
ከአዲስ አበባ ውጭ የምንቀበለው የምስክርነት ቃል አለ በሚል የተገለጸውም ቢሆን በተሰጣችሁ ጊዜ ውስጥ የምስክርነት ቃሉን መቀበል ትችሉ ነበር በማለት መርማሪ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ሳይፈቅድ ቀርቷል።
የተጠርጣሪ ጠበቆች መርማሪ ፖሊስ ስራውን በተገቢ ሁኔታ እየሰራ አይደለም፤ እስካሁን የተፈቀደው ቀን ይበቃል ተጠርጣሪው በዋስ ወጥተው እንዲከራከሩ ይፈቀድልን በሚል ያቀረቡትን ጥያቄ ችሎቱ ተቀብሎ ተጠርጣሪው በዋስ እንዲወጡ ወስኗል።
የተጠርጣሪውን የግል ሁኔታ ከግምት በማስገባትም በሁለት መቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ችሎቱ ወስኗል፤ ከዚህ ባለፈም ተጠርጣሪው ከሃገር እንዳይወጡ እግድ ተላልፎባቸዋል።
መርማሪ ፖሊስም ይግባኝ ስለምጠይቅ ዋስትናው ይታገድልኝ ሲል ጠይቆ ችሎቱ አቤቱታውን በጽሁፍ ማመልከቻ እንዲያስገባ አዟል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ከፍተኛው ፍርድ ቤት ለሙስና ተጠርጣሪው የጄኔራል ክንፈ ዳኘው ወንድም #ኢሳያስ_ዳኘው ፈቅዶት የነበረውን የዋስትና መብት ዛሬ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሻረው ካፒታል ዘግቧል፡፡ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የቀድሞው የኢትዮ-ቴሌኮም ከፍተኛ ሃላፊ ለነበሩት ተጠርጣሪ ከሳምንት በፊት በዋስትና እንዲፈቱ ማዘዙ ይታወሳል፡፡ ተጠርጣሪው ከብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ጋር በተያያዘ ሙስና ወንጀል ነበር ተጠርጥረው የታሰሩት።
via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahiopia
via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahiopia
TIKVAH-ETH ማጠቃለያ🗞ጥር 20/2011 ዓ.ም.
የጀርመን ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዶ/ር #ፍራንክ_ዋልተር_ሽቴይንሜይር በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ።
.
.
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ አፈ ጉባኤ አቶ #ዳዊት_ዮሃንስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።
.
.
ቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል #የደም_ስር_መጥበብ ችግር ላለባቸው ታካሚዎች ከዛሬ ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የፒሲአይ የነጻ ህክምና አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
.
.
ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ ኢትዮጵያን እየጎበኙ ካሉት ከጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ስታይንማየር ልዑካቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል።
.
.
ለኢፌድሪ ፕረዝዳንት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ ታከለ ኡማ(ኢ/ር) የEuropean Tourism Academy Membership ሽልማት ሊሠጥ እንደሆነ ተሰምቷል።
.
.
የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በ2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት 4 ሚሊየን 234 ሺህ 856 መቶ ተሸከርካሪዎች በማስተናገድ በአጠቃላይ ብር 124 ሚሊየን 578 ሺህ 594 መቶ ብር መሰብሰብ መቻሉ ተሰምቷል።
.
.
#አለን_ኢትዮጵያ የበጎ-አድራጎት ድርጀት የሰው ልጆች የለውጥ ማዕከል ህጋዊ እውቅና በማግኘት ትላንት በ19/05/01 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ ሥራ ጀምሯል።
.
.
በአንድ ፒካፕ ተሽከርካሪ ላይ በተደረገ ፍተሻ ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓጓዙ የነበረ ሦስት መትረየስ፣ 1924 የስታር እና 1856 የማካሮቭ ሽጉጥ ጥይቶች ከ37 የጥይት መያዥ ጋር #መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
.
.
የጀርመኑ ግዙፍ የመኪና አምራች ኩባንያ ቮልስዋገን ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል።
.
.
የሚድሮክ ግሩፕ የሼክ ሙሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲንን ከእስር #መፈታትን ምክንያት በማድረግ ሠራተኞቹን #አንበሻብሿል።
.
.
ከፍተኛው ፍርድ ቤት ለሙስና ተጠርጣሪው የጄኔራል ክንፈ ዳኘው ወንድም #ኢሳያስ_ዳኘው ፈቅዶት የነበረውን የዋስትና መብት ዛሬ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሻረው ካፒታል ዘግቧል፡፡
.
.
ጠ/ሚር ዶክተር #ዐቢይ_አሕመድ ዛሬ ምሽት #በብሄራዊ_ቴአትር በየሶስት ወሩ የሚካሄደውን የኪነ ጥበብና የባህል ምሽት ተካፍለዋል።
.
.
ሚድሮክ ኢትዮጵያ የሼክ ሞሃመድ አላሙዲን መፈታት አስመልክቶ፦ የሚድሮክ ንብረት በሆነው #ዩኒቲ_ዩኒቨርስቲ የሚማሩ ተማሪዎች ላንድ ወሰነ ትምህርት(1 ሴሚስተር) #በነጻ እንዲማሩ ፈቅዶላቸዋል፡፡
.
.
ምንጭ፦ ዋልታ፣ ፋና፣ ኢ.ፕ.ድ.፣ ዋዜማ ሬድዮ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት፣ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
.
.
ሰላም እደሩ!!
የነገ ሰው ይበለን!!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጀርመን ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ዶ/ር #ፍራንክ_ዋልተር_ሽቴይንሜይር በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ።
.
.
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ አፈ ጉባኤ አቶ #ዳዊት_ዮሃንስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።
.
.
ቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል #የደም_ስር_መጥበብ ችግር ላለባቸው ታካሚዎች ከዛሬ ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የፒሲአይ የነጻ ህክምና አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
.
.
ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ ኢትዮጵያን እየጎበኙ ካሉት ከጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ስታይንማየር ልዑካቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል።
.
.
ለኢፌድሪ ፕረዝዳንት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ ታከለ ኡማ(ኢ/ር) የEuropean Tourism Academy Membership ሽልማት ሊሠጥ እንደሆነ ተሰምቷል።
.
.
የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በ2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት 4 ሚሊየን 234 ሺህ 856 መቶ ተሸከርካሪዎች በማስተናገድ በአጠቃላይ ብር 124 ሚሊየን 578 ሺህ 594 መቶ ብር መሰብሰብ መቻሉ ተሰምቷል።
.
.
#አለን_ኢትዮጵያ የበጎ-አድራጎት ድርጀት የሰው ልጆች የለውጥ ማዕከል ህጋዊ እውቅና በማግኘት ትላንት በ19/05/01 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ ሥራ ጀምሯል።
.
.
በአንድ ፒካፕ ተሽከርካሪ ላይ በተደረገ ፍተሻ ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓጓዙ የነበረ ሦስት መትረየስ፣ 1924 የስታር እና 1856 የማካሮቭ ሽጉጥ ጥይቶች ከ37 የጥይት መያዥ ጋር #መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
.
.
የጀርመኑ ግዙፍ የመኪና አምራች ኩባንያ ቮልስዋገን ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል።
.
.
የሚድሮክ ግሩፕ የሼክ ሙሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲንን ከእስር #መፈታትን ምክንያት በማድረግ ሠራተኞቹን #አንበሻብሿል።
.
.
ከፍተኛው ፍርድ ቤት ለሙስና ተጠርጣሪው የጄኔራል ክንፈ ዳኘው ወንድም #ኢሳያስ_ዳኘው ፈቅዶት የነበረውን የዋስትና መብት ዛሬ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሻረው ካፒታል ዘግቧል፡፡
.
.
ጠ/ሚር ዶክተር #ዐቢይ_አሕመድ ዛሬ ምሽት #በብሄራዊ_ቴአትር በየሶስት ወሩ የሚካሄደውን የኪነ ጥበብና የባህል ምሽት ተካፍለዋል።
.
.
ሚድሮክ ኢትዮጵያ የሼክ ሞሃመድ አላሙዲን መፈታት አስመልክቶ፦ የሚድሮክ ንብረት በሆነው #ዩኒቲ_ዩኒቨርስቲ የሚማሩ ተማሪዎች ላንድ ወሰነ ትምህርት(1 ሴሚስተር) #በነጻ እንዲማሩ ፈቅዶላቸዋል፡፡
.
.
ምንጭ፦ ዋልታ፣ ፋና፣ ኢ.ፕ.ድ.፣ ዋዜማ ሬድዮ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት፣ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት
.
.
ሰላም እደሩ!!
የነገ ሰው ይበለን!!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፕሬዘዳንት ኢሳያስ ከAU ስብሰባ ለምን ቀሩ❓
(ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት)
የኤርትራው ፕሬዝደንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ለምን ከአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ቀሩ? ይህን ጥያቄ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ለኤርትራው የተመድ እና አፍሪካ ህብረት ልኡክ ዋና ሀላፊ አምባሳደር አርአያ ደስታ አቅርቦላቸው ነበር። መልሳቸው፦
"የምፅዋ #የነፃነት_ቀን አሁን በኤርትራ እየተከበረ ነው። በአጋጣሚ የዚህ አመት የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ገፋ በመደረጉ ከቀኑ ጋር ተገጣጠመ። ያው ስንት ሰማእት ያለቀበት ማስታወሻ ፕሮግራም ሀገር ቤት ስላለ እዚህ አልተገኙም።"
ፎቶ፦ EP
@tsegabwolde @tikvahethiopia
(ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት)
የኤርትራው ፕሬዝደንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ ለምን ከአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ቀሩ? ይህን ጥያቄ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ለኤርትራው የተመድ እና አፍሪካ ህብረት ልኡክ ዋና ሀላፊ አምባሳደር አርአያ ደስታ አቅርቦላቸው ነበር። መልሳቸው፦
"የምፅዋ #የነፃነት_ቀን አሁን በኤርትራ እየተከበረ ነው። በአጋጣሚ የዚህ አመት የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ገፋ በመደረጉ ከቀኑ ጋር ተገጣጠመ። ያው ስንት ሰማእት ያለቀበት ማስታወሻ ፕሮግራም ሀገር ቤት ስላለ እዚህ አልተገኙም።"
ፎቶ፦ EP
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ኢሳያስ ከእስር #እንዲፈቱ ትዕዛዝ ተሰጠ‼️
የሥር ፍርድ ቤት ማለትም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት በ100 ሺሕ ብር ዋስ እንዲፈቱ ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ፣ ትዕዛዙ በይግባኝ ታግዶ ለአንድ ወር ታስረው የከረሙት አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው በተመሳሳይ ዋስትና ከእስር እንዲፈቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማክሰኞ የካቲት 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ትዕዛዝ ሰጠ፡፡
የሥር ፍርድ ቤትን ትዕዛዝ በመቃወም የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ይግባኝ ብሎ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመሄድ፣ በተጠርጣሪው ላይ ቀሪ ምርመራ እንዳለው በማስረዳት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ጠይቆ ነበር፡፡ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ግን ይግባኙን ውድቅ ሲያደርግበት፣ ሐሳቡን በመቀየር የክስ መመሥረቻ ጊዜ እንዲሰጠው ጠይቋል፡፡
ፍርድ ቤቱም አሥር ቀናት በመፍቀድ በተሰጠው ቀናት ውስጥ ክስ ማቅረብ ካልቻለ፣ የሥር ፍርድ ቤት ቀደም ብሎ በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ተጠርጣሪውን ከእስር እንዲፈታቸው ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር፡፡
ዓቃቤ ሕግ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በተሰጠው አሥር ቀናት ውስጥ ክሱን መመሥረት ባይችልም፣ የሥር ፍርድ ቤት የክስ መመሥረቻ 15 ቀናት እንዲፈቅድለት አቅርቦ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ የተጠርጣሪ ጠበቆች አስተያየት እንዲሰጡበት ሲጠይቅ፣ የሥር ፍርድ ቤት የበላይ ፍርድ ቤትን ትዕዛዝ መፈጸም እንጂ ያንን አልፎ የሚያከራክርበት ሥልጣን እንደሌለው በመግለጽ፣ ደንበኛቸው በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሠረት ከእስር እንዲፈቱላቸው ጠይቀው ነበር፡፡
ዓቃቤ ሕግ በበኩሉ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 109(1) መሠረት ክስ የመመሥረቻ ጊዜና ቀናት ብቻ መሆኑን ቢደነገግም፣ በተለያዩ አዋጆች ተጨማሪ ጊዜ ማስፈቀድ የሚቻል መሆኑን ለማስረዳት ሞክሮ ነበር፡፡
ፍርድ ቤቱ ግን የሁለቱንም ወገኖች መከራከሪያ ሐሳብ በማለፍ፣ ቀደም ብሎ ከሰጠው ትዕዛዝ ውጪ ተጨማሪ ትዕዛዝ የመስጠት ሥልጣን እንደሌለው በመግለጽ፣ ተጠርጣሪው በሌላ ፍርድ ቤት አመልክተው ከእስር እንዲፈቱ ማድረግ እንደሚችሉ (HabeasCorpus) በመግለጽ መዝገቡን ዘግቶት ነበር፡፡
የተጠርጣሪው ጠበቆች በድጋሚ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ በማለት፣ ቀደም ብሎ የሰጠው ትዕዛዝ ተግባራዊ አለመሆኑንና የሥር ፍርድ ቤት መዝገቡን እንደዘጋው በመግለጽ አመልክተዋል፡፡ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤት ለዓቃቤ ሕግ የተፈቀደለት አሥር ቀናት ሲጠናቀቅ ተጠርጣሪን እንዲፈታ ትዕዛዝ መስጠቱን አስታውሶ፣ ግለሰቡ አቤቱታው እስካቀረበበት ቀን ድረስ (ከየካቲት 1 እስከ 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ድረስ) ለሕገወጥ እስር መዳረግ እንዳልነበረባቸው በመግለጽ፣ ከእስር እንዲፈቱ በድጋሚ ትዕዛዝ መስጠቱ ታውቋል፡፡
ምንጭ፦ ረፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሥር ፍርድ ቤት ማለትም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት በ100 ሺሕ ብር ዋስ እንዲፈቱ ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ፣ ትዕዛዙ በይግባኝ ታግዶ ለአንድ ወር ታስረው የከረሙት አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው በተመሳሳይ ዋስትና ከእስር እንዲፈቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማክሰኞ የካቲት 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ትዕዛዝ ሰጠ፡፡
የሥር ፍርድ ቤትን ትዕዛዝ በመቃወም የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ይግባኝ ብሎ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመሄድ፣ በተጠርጣሪው ላይ ቀሪ ምርመራ እንዳለው በማስረዳት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ጠይቆ ነበር፡፡ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ግን ይግባኙን ውድቅ ሲያደርግበት፣ ሐሳቡን በመቀየር የክስ መመሥረቻ ጊዜ እንዲሰጠው ጠይቋል፡፡
ፍርድ ቤቱም አሥር ቀናት በመፍቀድ በተሰጠው ቀናት ውስጥ ክስ ማቅረብ ካልቻለ፣ የሥር ፍርድ ቤት ቀደም ብሎ በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ተጠርጣሪውን ከእስር እንዲፈታቸው ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር፡፡
ዓቃቤ ሕግ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በተሰጠው አሥር ቀናት ውስጥ ክሱን መመሥረት ባይችልም፣ የሥር ፍርድ ቤት የክስ መመሥረቻ 15 ቀናት እንዲፈቅድለት አቅርቦ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ የተጠርጣሪ ጠበቆች አስተያየት እንዲሰጡበት ሲጠይቅ፣ የሥር ፍርድ ቤት የበላይ ፍርድ ቤትን ትዕዛዝ መፈጸም እንጂ ያንን አልፎ የሚያከራክርበት ሥልጣን እንደሌለው በመግለጽ፣ ደንበኛቸው በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሠረት ከእስር እንዲፈቱላቸው ጠይቀው ነበር፡፡
ዓቃቤ ሕግ በበኩሉ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 109(1) መሠረት ክስ የመመሥረቻ ጊዜና ቀናት ብቻ መሆኑን ቢደነገግም፣ በተለያዩ አዋጆች ተጨማሪ ጊዜ ማስፈቀድ የሚቻል መሆኑን ለማስረዳት ሞክሮ ነበር፡፡
ፍርድ ቤቱ ግን የሁለቱንም ወገኖች መከራከሪያ ሐሳብ በማለፍ፣ ቀደም ብሎ ከሰጠው ትዕዛዝ ውጪ ተጨማሪ ትዕዛዝ የመስጠት ሥልጣን እንደሌለው በመግለጽ፣ ተጠርጣሪው በሌላ ፍርድ ቤት አመልክተው ከእስር እንዲፈቱ ማድረግ እንደሚችሉ (HabeasCorpus) በመግለጽ መዝገቡን ዘግቶት ነበር፡፡
የተጠርጣሪው ጠበቆች በድጋሚ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ በማለት፣ ቀደም ብሎ የሰጠው ትዕዛዝ ተግባራዊ አለመሆኑንና የሥር ፍርድ ቤት መዝገቡን እንደዘጋው በመግለጽ አመልክተዋል፡፡ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤት ለዓቃቤ ሕግ የተፈቀደለት አሥር ቀናት ሲጠናቀቅ ተጠርጣሪን እንዲፈታ ትዕዛዝ መስጠቱን አስታውሶ፣ ግለሰቡ አቤቱታው እስካቀረበበት ቀን ድረስ (ከየካቲት 1 እስከ 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ድረስ) ለሕገወጥ እስር መዳረግ እንዳልነበረባቸው በመግለጽ፣ ከእስር እንዲፈቱ በድጋሚ ትዕዛዝ መስጠቱ ታውቋል፡፡
ምንጭ፦ ረፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኛው ወንድም አቶ #ኢሳያስ_ዳኛው በ50 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲወጡ ተወስኖላቸዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ኢሳያስ ዳኛው‼️
መርማሪ ፖሊስ በአቶ #ኢሳያስ_ዳኛው አዲስ የምርመራ መዝገብ ላይ ይግባኝ ጠየቀ። አቶ ኢሳያስ ኢትዮ-ቴሌኮም የኤን ፒ ጅኦ (NPGO) ኃላፊ ሆነው በሚሰሩበት ወቅት ኢዲኤም(edm) ከተባለው አማካሪ ድርጅት ጋር የስራ ማማከር ውል ያለጨረታ ተዋውለዋል፤ ለ12 አማካሪዎችና ለድርጅቱ ሰራ አስኪያጅ በሰዓት ከ125-150 ዶላር ከ2001 ዓ.ም ጀመሮ እስከ 2005 ዓ.ም ድረስ ለ44 ሰዓት ያለአግባብ ክፍያ እንዲፈጸም አድርገዋል ይላል መርማሪ ፖሊስ።
እንዲሁም ይላል መርማሪ ፖሊስ ከአማካሪ ድርጅቱ ጋር የተደረገው ውል ከህግና መመሪያ ውጭ እንዲሻሻል ተጠርጣሪው አድርገዋል በማለት አዲስ የምርመራ መዝገብ የከፈተባቸው ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በ50ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ መፍቀዱ ይታወሳል፡፡
መርማሪ ፖሊስ በዛሬው ችሎት በተጠርጣሪው ላይ በሙስና ወንጀል መሳተፋቸውን ለጥርጣሬ የሚያበቁ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች በአዲሱ የምርመራ መዝገብ ላይ ማያያዙን በማስረዳት በጉዳዩ ላይ በቂ ምርመራ ለማድረግ እና ተጨማሪ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ለማሰባሰብ የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ እንደሚያስፈልገው ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡
የተጠርጣሪው ጠበቆችም በበኩላቸው የደንበኛቸውን የዋስትና መብት ለመከልከል እና አስር ቤት ለማቆየት ካለሆነ በስተቀር እስካሁን ደረስ የቀረበ ክስ አለመኖሩን ለፍርድ ቤቱ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል፡፡
የግራ ቀኙን ክርክር የተመለከተው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ 1ኛ ወንጀል ችሎትም መዝገቡን መርመሮ በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ወሳኔ ለመስጠት ለ13/06/2011 ዓ.ም ቀጠሮ መያዙን ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ምንጭ፦ ኢ.ፕ.ድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መርማሪ ፖሊስ በአቶ #ኢሳያስ_ዳኛው አዲስ የምርመራ መዝገብ ላይ ይግባኝ ጠየቀ። አቶ ኢሳያስ ኢትዮ-ቴሌኮም የኤን ፒ ጅኦ (NPGO) ኃላፊ ሆነው በሚሰሩበት ወቅት ኢዲኤም(edm) ከተባለው አማካሪ ድርጅት ጋር የስራ ማማከር ውል ያለጨረታ ተዋውለዋል፤ ለ12 አማካሪዎችና ለድርጅቱ ሰራ አስኪያጅ በሰዓት ከ125-150 ዶላር ከ2001 ዓ.ም ጀመሮ እስከ 2005 ዓ.ም ድረስ ለ44 ሰዓት ያለአግባብ ክፍያ እንዲፈጸም አድርገዋል ይላል መርማሪ ፖሊስ።
እንዲሁም ይላል መርማሪ ፖሊስ ከአማካሪ ድርጅቱ ጋር የተደረገው ውል ከህግና መመሪያ ውጭ እንዲሻሻል ተጠርጣሪው አድርገዋል በማለት አዲስ የምርመራ መዝገብ የከፈተባቸው ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በ50ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ መፍቀዱ ይታወሳል፡፡
መርማሪ ፖሊስ በዛሬው ችሎት በተጠርጣሪው ላይ በሙስና ወንጀል መሳተፋቸውን ለጥርጣሬ የሚያበቁ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች በአዲሱ የምርመራ መዝገብ ላይ ማያያዙን በማስረዳት በጉዳዩ ላይ በቂ ምርመራ ለማድረግ እና ተጨማሪ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ለማሰባሰብ የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ እንደሚያስፈልገው ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡
የተጠርጣሪው ጠበቆችም በበኩላቸው የደንበኛቸውን የዋስትና መብት ለመከልከል እና አስር ቤት ለማቆየት ካለሆነ በስተቀር እስካሁን ደረስ የቀረበ ክስ አለመኖሩን ለፍርድ ቤቱ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል፡፡
የግራ ቀኙን ክርክር የተመለከተው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ 1ኛ ወንጀል ችሎትም መዝገቡን መርመሮ በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ወሳኔ ለመስጠት ለ13/06/2011 ዓ.ም ቀጠሮ መያዙን ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ምንጭ፦ ኢ.ፕ.ድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ኢሳያስ በዋስ እንዲወጡ ተወሰነ‼️
ፍርድ ቤቱ መርማሪ ፖሊስ አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው በዋስ ሊለቀቁ አይገባም በሚል ያቀረበውን ይግባኝ ውድቅ አደረገ። በከባድ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት አቶ ኢሳያስ ዳኘው በተጠረጠሩበት ወንጀል በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ የወንጀል ችሎት ቀርበው ጉዳያቸውን ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ በ50 ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ #ተፈቅዶላቸዋል።
መርማሪ ፖሊስም ግለሰቡ በዋስ መውጣት የለባቸውም በሚል ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበው ይግባኝ ውድቅ ተደርጎበታል።
በመሆኑም ከዚህ ቀደም በተወሰነው መሰረት በ50 ሺህ ከሃገር እንዳይወጡ በተጣለ እገዳ #በዋስ እንዲለቀቁ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔውን አፅንቷል።
አቶ ኢሳያስ ዳኘው በኢትዮ ቴሌኮም የኤን ጂ ፒ ኦ ዳይሬክተር ሆነው በሚሰሩበት ወቅት ለሜቴክ የተሰጠን ውል በማሻሻልና ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ በመንግስት ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል በሚል በከባድ የሙስና ወንጀል ነበር የተጠረጠሩት።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፍርድ ቤቱ መርማሪ ፖሊስ አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው በዋስ ሊለቀቁ አይገባም በሚል ያቀረበውን ይግባኝ ውድቅ አደረገ። በከባድ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት አቶ ኢሳያስ ዳኘው በተጠረጠሩበት ወንጀል በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ የወንጀል ችሎት ቀርበው ጉዳያቸውን ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ በ50 ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ #ተፈቅዶላቸዋል።
መርማሪ ፖሊስም ግለሰቡ በዋስ መውጣት የለባቸውም በሚል ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበው ይግባኝ ውድቅ ተደርጎበታል።
በመሆኑም ከዚህ ቀደም በተወሰነው መሰረት በ50 ሺህ ከሃገር እንዳይወጡ በተጣለ እገዳ #በዋስ እንዲለቀቁ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔውን አፅንቷል።
አቶ ኢሳያስ ዳኘው በኢትዮ ቴሌኮም የኤን ጂ ፒ ኦ ዳይሬክተር ሆነው በሚሰሩበት ወቅት ለሜቴክ የተሰጠን ውል በማሻሻልና ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ በመንግስት ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል በሚል በከባድ የሙስና ወንጀል ነበር የተጠረጠሩት።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️
ዛሬ ጠዋት ጠቅላ ፍርድ ቤት የፌደራል ፖሊስ አቤቱታን ውድቅ በማድረግ ከእስር እንዲፈቱ ትእዛዝ የተሰጠላቸው አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው ሌላ ክስ ተመስርቶባቸው ማረሚያቤት ወረዱ። የተመሰረተባቸው ክስ ዩኒቨርስቲዎችን በኔትወርክ ለማገናኘት ከተደረገ ውል ጋር በተገናኘ ነው ተብሏል።
ምንጭ፦ ታምሩ ፅጌ (ሪፖርተር)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ ጠዋት ጠቅላ ፍርድ ቤት የፌደራል ፖሊስ አቤቱታን ውድቅ በማድረግ ከእስር እንዲፈቱ ትእዛዝ የተሰጠላቸው አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው ሌላ ክስ ተመስርቶባቸው ማረሚያቤት ወረዱ። የተመሰረተባቸው ክስ ዩኒቨርስቲዎችን በኔትወርክ ለማገናኘት ከተደረገ ውል ጋር በተገናኘ ነው ተብሏል።
ምንጭ፦ ታምሩ ፅጌ (ሪፖርተር)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️
አቶ #ኢሳያስ_ዳኛው ከ 44.5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሚሆን ከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው #ክስ ተመሰረተባቸው፡፡
ተከሣሽ በኢትዩ ቴሌኮም የኤን.ጂ.ፒ.ኦ. (N.G.P.O.) ዳይሬክተር ሆነው ሲሰሩ የተጣለባቸውን ከፍተኛ የመንግሥት
ኃላፊነት ወደጎን በመተው በተሰጣቸው የሥራ ሥልጣን መሠረት ዜድ.ቲ.ኢ. (ZTE) ከተባለ የቻይና ኩባንያ ጋር የ44‚ 510‚ 971.00 (አርባ አራት ሚሊዩን አምስት መቶ አስር ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ አንድ) የአሜሪካን ዶላር የግዥ ውል ለጊዜው ስማቸው በክሱ ውስጥ ካልተጠቀሱት (እና ካልተያዙ) ግብረአበራቸው ጋር ቀጥታ ግዥ እንዲፈጸም በማድረግ በስውር ጥቅም በመመሳጠር በመንግሥትና በኮርፖሬሽኑ የተሰጣቸውን ሹመት፣ ሥልጣን ወይም ኃላፊነት በግልጽ ተግባር ወይም በግድፈት ያላግባብ በመገልገል እንዲሁም ከተሰጣቸው ሥልጣን በላይ አልፎ በመስራት የማይገባውን ጥቅም ለማገኘት እንዲሁም ለዜድ.ቲ.ኢ. (ZTE) ለማስገኘት እና በመንግሥትና በኢትዩ ቴሌኮም ኮርፖሬሽን ጥቅም ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል፡፡
አቅራቢው ኩባንያም ካቀረባቸው ቴክኒካል ሰነዶች ሊገዛ የታሰበውን ዕቃ ወይም አገልግሎት በተጠየቀው ቴክኒካል እስፒሴፊኬሽን መሠረት በግልጽና በተሟል መልኩ ለማቅረብ ወይም ለመሸጥ መስማማቱ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ፣ የዕቃውን ወይም የአገልግሎቱን የማቅረቢያ ጊዜ፣ የቅድመ ክፍያ ዋስትና፣ የአከፋፈል ሁኔታን፣ የመልካም ሥራ አፈጻፀም ዋስትና በገምጋሚ ኮሚቴ ባልተገመገመበት ሁኔታ ተከሣሽ ግዥ እንዲፈጸም ፈቅደዋል፡፡
ተከሣሽ ለዩኒቨርሲቲዎች የኔትዎርክ ግንባታ የአገልግሎት ግዥ ውል ኤን.ጂ.ፒ.ኦ. ሊጠቀምበት ይገባ የነበረውን የግዥ ማንዋል ያልተጠቀሙና በኢትዩ ቴሌኮም የግዥ መመሪያ፣ ፖሊሲና የሥነ- ሥርዓት ማንዋል እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው የግዥ ሕጎች መሠረት በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ከፍተኛ ብቃት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በመጋበዝ ከጊዜ፣ ከሐብትና ከቴክኖሎጂ አኳያ የተሻለውን መግዛት ሲገባው የግዥ ሥራን በማያመች አኳኃን በመምራትና በማስፈፀም #በኢትዩ_ቴሌኮም ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዲደርስ ያደረጉ በመሆናቸው በመላ ሃሳባቸውና በወንጀል ድርጊቱና በውጤቱ በሙሉ ተካፋይ በመሆን በዋና ወንጀል አድራጊነት የመንግሥትን ሥራ በማያመች አኳኃን በመምራት ከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰዋል።
በሌላ በኩል መርማሪ ፖሊስ ከዚህ ቀደም አቶ ኢሳያስ ዳኘው ከሌሎች ግብረ አበሮቻቸው ጋር በመሆን ያለውድድርና ጨረታ ‘ኢዲኤም’ የተባለ የውጭ አማካሪ ድርጅት ጋር ውል በመፈጸም መጠርጠራቸውን አዲስ የምርመራ መዝገብ ከፍቶ ክረክር ያደረገ ቢሆንም በተጠረጠሩበት በከባድ የሙስና ወንጀል በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ የወንጀል ችሎት ቀርበው ጉዳያቸውን ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ በ50 ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ ተፈቅዶላው የነበረ ሲሆን መርማሪ ፖሊስም ግለሰቡ በዋስ መውጣት የለባቸውም በሚል ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ማለቱ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ ዛሬ ጠዋት በዋለዉ ችሎት ከዚህ ቀደም በተወሰነው መሰረት ከሃገር እንዳይወጡ በተጣለ እገዳ በ50 ሺህ ዋስ እንዲለቀቁ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔውን ያጸና ቢሆንም ዛሬ ከሰዓት ዐቃቤ ህግ #በተከሳሹ ላይ ባቀረበው ከባድ የሙስና ወንጀል ተከስ ተከሳሹ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ክሳቸው ተነቦ እንዲረዱት የተደረገ ሲሆን የክስ መቃወሚያቸውን ይዘው ለመቅረብ ለ19/06/2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡
ምንጭ፦ የፌዴራል ጠ/አቃቤ ሕግ
@tsegabwolde @tikvahethiopi
አቶ #ኢሳያስ_ዳኛው ከ 44.5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሚሆን ከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው #ክስ ተመሰረተባቸው፡፡
ተከሣሽ በኢትዩ ቴሌኮም የኤን.ጂ.ፒ.ኦ. (N.G.P.O.) ዳይሬክተር ሆነው ሲሰሩ የተጣለባቸውን ከፍተኛ የመንግሥት
ኃላፊነት ወደጎን በመተው በተሰጣቸው የሥራ ሥልጣን መሠረት ዜድ.ቲ.ኢ. (ZTE) ከተባለ የቻይና ኩባንያ ጋር የ44‚ 510‚ 971.00 (አርባ አራት ሚሊዩን አምስት መቶ አስር ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ አንድ) የአሜሪካን ዶላር የግዥ ውል ለጊዜው ስማቸው በክሱ ውስጥ ካልተጠቀሱት (እና ካልተያዙ) ግብረአበራቸው ጋር ቀጥታ ግዥ እንዲፈጸም በማድረግ በስውር ጥቅም በመመሳጠር በመንግሥትና በኮርፖሬሽኑ የተሰጣቸውን ሹመት፣ ሥልጣን ወይም ኃላፊነት በግልጽ ተግባር ወይም በግድፈት ያላግባብ በመገልገል እንዲሁም ከተሰጣቸው ሥልጣን በላይ አልፎ በመስራት የማይገባውን ጥቅም ለማገኘት እንዲሁም ለዜድ.ቲ.ኢ. (ZTE) ለማስገኘት እና በመንግሥትና በኢትዩ ቴሌኮም ኮርፖሬሽን ጥቅም ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል፡፡
አቅራቢው ኩባንያም ካቀረባቸው ቴክኒካል ሰነዶች ሊገዛ የታሰበውን ዕቃ ወይም አገልግሎት በተጠየቀው ቴክኒካል እስፒሴፊኬሽን መሠረት በግልጽና በተሟል መልኩ ለማቅረብ ወይም ለመሸጥ መስማማቱ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ፣ የዕቃውን ወይም የአገልግሎቱን የማቅረቢያ ጊዜ፣ የቅድመ ክፍያ ዋስትና፣ የአከፋፈል ሁኔታን፣ የመልካም ሥራ አፈጻፀም ዋስትና በገምጋሚ ኮሚቴ ባልተገመገመበት ሁኔታ ተከሣሽ ግዥ እንዲፈጸም ፈቅደዋል፡፡
ተከሣሽ ለዩኒቨርሲቲዎች የኔትዎርክ ግንባታ የአገልግሎት ግዥ ውል ኤን.ጂ.ፒ.ኦ. ሊጠቀምበት ይገባ የነበረውን የግዥ ማንዋል ያልተጠቀሙና በኢትዩ ቴሌኮም የግዥ መመሪያ፣ ፖሊሲና የሥነ- ሥርዓት ማንዋል እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው የግዥ ሕጎች መሠረት በግልጽ ጨረታ በማወዳደር ከፍተኛ ብቃት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በመጋበዝ ከጊዜ፣ ከሐብትና ከቴክኖሎጂ አኳያ የተሻለውን መግዛት ሲገባው የግዥ ሥራን በማያመች አኳኃን በመምራትና በማስፈፀም #በኢትዩ_ቴሌኮም ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዲደርስ ያደረጉ በመሆናቸው በመላ ሃሳባቸውና በወንጀል ድርጊቱና በውጤቱ በሙሉ ተካፋይ በመሆን በዋና ወንጀል አድራጊነት የመንግሥትን ሥራ በማያመች አኳኃን በመምራት ከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰዋል።
በሌላ በኩል መርማሪ ፖሊስ ከዚህ ቀደም አቶ ኢሳያስ ዳኘው ከሌሎች ግብረ አበሮቻቸው ጋር በመሆን ያለውድድርና ጨረታ ‘ኢዲኤም’ የተባለ የውጭ አማካሪ ድርጅት ጋር ውል በመፈጸም መጠርጠራቸውን አዲስ የምርመራ መዝገብ ከፍቶ ክረክር ያደረገ ቢሆንም በተጠረጠሩበት በከባድ የሙስና ወንጀል በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ የወንጀል ችሎት ቀርበው ጉዳያቸውን ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ በ50 ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ ተፈቅዶላው የነበረ ሲሆን መርማሪ ፖሊስም ግለሰቡ በዋስ መውጣት የለባቸውም በሚል ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ማለቱ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ ዛሬ ጠዋት በዋለዉ ችሎት ከዚህ ቀደም በተወሰነው መሰረት ከሃገር እንዳይወጡ በተጣለ እገዳ በ50 ሺህ ዋስ እንዲለቀቁ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔውን ያጸና ቢሆንም ዛሬ ከሰዓት ዐቃቤ ህግ #በተከሳሹ ላይ ባቀረበው ከባድ የሙስና ወንጀል ተከስ ተከሳሹ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ክሳቸው ተነቦ እንዲረዱት የተደረገ ሲሆን የክስ መቃወሚያቸውን ይዘው ለመቅረብ ለ19/06/2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡
ምንጭ፦ የፌዴራል ጠ/አቃቤ ሕግ
@tsegabwolde @tikvahethiopi
TIKVAH-ETH ማጠቃለያ🗞የካቲት 13/2011 ዓ.ም. #ሼር #Share @tikvahethiopia
የለገጣፎ -ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር አረንጓዴ ቦታዎችን፥ የወንዝ ዳርቻዎችን፥ ከፈቃድ ውጭ የተያዙ እና ካሳ ተከፍሎባቸው ግንባታ የተካሄደባቸው ናቸው ያላቸውን ቤቶች እያፈረሰ ውሏል።
.
.
በሃዋሳ ከተማ ነገ ለሚካሄደው የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ #ይፋጠንልን ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የሃዋሳ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል።
.
.
የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ባደረገው ክትትል በተሽከርካሪ አካል ውስጥ በረቀቀ መንገድ #ተደብቆ ወደ አዲስ አበባ የገባ 4 መትረዬስ ጠብመንጃ እና ከ46 ሺ በላይ ጥይት መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሸን አስታውቋል፡፡
.
.
ዛሬ ጠዋት ጠቅላ ፍርድ ቤት የፌደራል ፖሊስ አቤቱታን ውድቅ በማድረግ ከእስር እንዲፈቱ ትእዛዝ የተሰጠላቸው አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው ሌላ ክስ ተመስርቶባቸው ማረሚያቤት ወርደዋል።
.
.
በምዕራብ ጎንደር ዞን #መቃ በተባለች አነስተኛ ከተማ በትንሹ 17 ሰዎች በትናንትናው ዕለት በአካባቢው ነዋሪዎች #መታገታቸውን የዐይን እማኝ ተናግረዋል።
.
.
ነገ ለሚደረገው #ሰላማዊ_ሰልፍ የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ ከዞን ፖሊስ፣ ከክልሉ ልዩ ሃይልና #ከፌደራል_ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ሰልፉ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች በቂ ጥበቃ ያደርጋል።
.
.
ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ የሶማሊላንድ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲንና ልዑካቸውን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
.
.
የደኢህዴን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ከየካቲት 12/06/2011 ዓ.ም ጀምሮ #በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
.
.
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ለተፈናቀሉ ወገኖች 5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
.
.
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን እና ሬድዮ /ኢሳት/ ጋዜጠኞች ዛሬ ኢቢሲን ጎብኝተዋል።
.
.
የሀረሪ ብሄራዊ ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ ማዕከላዊ ኮሚቴው ለሁለት ቀናት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባም በአራት አጀንዳዎች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
.
.
አክሱም ሽረ እንደስላሴ መስመር ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ የትራፊክ አደጋው ከሽረ እንደስላሴ ወደ አክሱምና ከአክሱም ወደ ሽረ እንደስላሴ ሲጓዙ የነበሩ ተሽከርካሪዎች #በመጋጨታቸው ያጋጠመ ነው ተብሏል፡፡
.
.
በህገ ወጥ ግንባታዎች ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ህግን መሰረት ያደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ሃላፊ ዶክተር #ሚልኬሳ_ሚደግሳ ተናግረዋል።
.
.
በለገጣፎ_ለገዳዲ ከተማ ቤታቸው #የፈረሰባቸው ዜጎች ችግር ላይ መውደቃቸውን ተናግረዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ፣ ኢ.ፕ.ድ፣ fbc፣ etv፣ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት፣ የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ፣ wazemaradio፣ የጀርመን ራድዮ፣ OBN፣ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የለገጣፎ -ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር አረንጓዴ ቦታዎችን፥ የወንዝ ዳርቻዎችን፥ ከፈቃድ ውጭ የተያዙ እና ካሳ ተከፍሎባቸው ግንባታ የተካሄደባቸው ናቸው ያላቸውን ቤቶች እያፈረሰ ውሏል።
.
.
በሃዋሳ ከተማ ነገ ለሚካሄደው የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ #ይፋጠንልን ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የሃዋሳ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል።
.
.
የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ባደረገው ክትትል በተሽከርካሪ አካል ውስጥ በረቀቀ መንገድ #ተደብቆ ወደ አዲስ አበባ የገባ 4 መትረዬስ ጠብመንጃ እና ከ46 ሺ በላይ ጥይት መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሸን አስታውቋል፡፡
.
.
ዛሬ ጠዋት ጠቅላ ፍርድ ቤት የፌደራል ፖሊስ አቤቱታን ውድቅ በማድረግ ከእስር እንዲፈቱ ትእዛዝ የተሰጠላቸው አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው ሌላ ክስ ተመስርቶባቸው ማረሚያቤት ወርደዋል።
.
.
በምዕራብ ጎንደር ዞን #መቃ በተባለች አነስተኛ ከተማ በትንሹ 17 ሰዎች በትናንትናው ዕለት በአካባቢው ነዋሪዎች #መታገታቸውን የዐይን እማኝ ተናግረዋል።
.
.
ነገ ለሚደረገው #ሰላማዊ_ሰልፍ የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ ከዞን ፖሊስ፣ ከክልሉ ልዩ ሃይልና #ከፌደራል_ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ሰልፉ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች በቂ ጥበቃ ያደርጋል።
.
.
ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ የሶማሊላንድ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲንና ልዑካቸውን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
.
.
የደኢህዴን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ከየካቲት 12/06/2011 ዓ.ም ጀምሮ #በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
.
.
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ለተፈናቀሉ ወገኖች 5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
.
.
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን እና ሬድዮ /ኢሳት/ ጋዜጠኞች ዛሬ ኢቢሲን ጎብኝተዋል።
.
.
የሀረሪ ብሄራዊ ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ ማዕከላዊ ኮሚቴው ለሁለት ቀናት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባም በአራት አጀንዳዎች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
.
.
አክሱም ሽረ እንደስላሴ መስመር ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ የትራፊክ አደጋው ከሽረ እንደስላሴ ወደ አክሱምና ከአክሱም ወደ ሽረ እንደስላሴ ሲጓዙ የነበሩ ተሽከርካሪዎች #በመጋጨታቸው ያጋጠመ ነው ተብሏል፡፡
.
.
በህገ ወጥ ግንባታዎች ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ህግን መሰረት ያደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ሃላፊ ዶክተር #ሚልኬሳ_ሚደግሳ ተናግረዋል።
.
.
በለገጣፎ_ለገዳዲ ከተማ ቤታቸው #የፈረሰባቸው ዜጎች ችግር ላይ መውደቃቸውን ተናግረዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ፣ ኢ.ፕ.ድ፣ fbc፣ etv፣ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት፣ የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ፣ wazemaradio፣ የጀርመን ራድዮ፣ OBN፣ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የፕሬዝዳንት #ኢሳያስ_አፈወርቂ መንግሥት ከተወሰኑ የኤርትራ ተቃዋሚ ኃይሎች አመራሮች ጋር ድርድር ጀምሯል። ግንኙነቱ የተጀመረው በኢትዮጵያ መንግሥት አደራዳሪነት ነው።
Via #Eshet_Bekele
🗞ቀን 13/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #Eshet_Bekele
🗞ቀን 13/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia