የዛሬ ውሎ(ድሬዳዋ በፎቶ)🔝
ዛሬ #ውጥረት_ነግሶባት የዋለችው #ድሬዳዋ ከተማን ከላይ ባሉት ጥቂት ፎቶዎች መመልከት ትችላላችሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዛሬ #ውጥረት_ነግሶባት የዋለችው #ድሬዳዋ ከተማን ከላይ ባሉት ጥቂት ፎቶዎች መመልከት ትችላላችሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መቀለ ሊገባ የነበረ ዘይት ተያዘ‼️
የጉምርክ አሰራርን #ሳያሟላ ወደ መቀለ ሊገባ የነበረ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ዘይት በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገለጸ።
በኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር የመቀሌ ቅርንጫፍ የኢንተሊጀንሲና ኮንትሮባንድ የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ገብረእግዚአብሄር ገብረህይወት ለኢዜአ እንዳስረዱት ዘይቱ በአራት ተሽከርካሪዎች ከነ ተሳቢያቸው ተጭኖ ከጅቡቲ ወደ መቀለ ሊገባ ሲል በቁጥጥር ሥር ውሏል። የምግብ ዘይቱ በቅጥጥር ስር የዋለው በህብረተሰቡ ጥቆማ #አሸጎዳ በተባለው አካባቢ ነው፡፡
በተለያየ መጠን የታሸገው ዘይት 159 ሺህ 360 ሊትር እንደሆነ ተናግረዋል። ዘይቱን ይዘው የመጡ ተሽከርካሪዎች የንብረቱን ዝርዝር መረጃ፣የንብረቱ ባለቤትና የጉምሩክ ይለፍ ሰነዶችን ያለመያዛቸውን አመልክተዋል።
አሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ማጣራት ከተደረገ በኋላ በጉምሩክ መመሪያ መሰረት መለቀቃቸውን የተናገሩት አስተባባሪው፣ የንብረቶቹ ባለቤቶች ግን አልቀረቡም ብለዋል።
ምንጭ፦ ኢ.ዜ.አ.
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጉምርክ አሰራርን #ሳያሟላ ወደ መቀለ ሊገባ የነበረ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የምግብ ዘይት በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገለጸ።
በኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር የመቀሌ ቅርንጫፍ የኢንተሊጀንሲና ኮንትሮባንድ የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ገብረእግዚአብሄር ገብረህይወት ለኢዜአ እንዳስረዱት ዘይቱ በአራት ተሽከርካሪዎች ከነ ተሳቢያቸው ተጭኖ ከጅቡቲ ወደ መቀለ ሊገባ ሲል በቁጥጥር ሥር ውሏል። የምግብ ዘይቱ በቅጥጥር ስር የዋለው በህብረተሰቡ ጥቆማ #አሸጎዳ በተባለው አካባቢ ነው፡፡
በተለያየ መጠን የታሸገው ዘይት 159 ሺህ 360 ሊትር እንደሆነ ተናግረዋል። ዘይቱን ይዘው የመጡ ተሽከርካሪዎች የንብረቱን ዝርዝር መረጃ፣የንብረቱ ባለቤትና የጉምሩክ ይለፍ ሰነዶችን ያለመያዛቸውን አመልክተዋል።
አሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ማጣራት ከተደረገ በኋላ በጉምሩክ መመሪያ መሰረት መለቀቃቸውን የተናገሩት አስተባባሪው፣ የንብረቶቹ ባለቤቶች ግን አልቀረቡም ብለዋል።
ምንጭ፦ ኢ.ዜ.አ.
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንዳትቀሩ ተብላችኃል...
Abrak - Book Review (open to everyone)
Date: Friday, January 25, 2019
Time: 2PM (8 O'clock local time in the afternoon)
Venue: Addis Ababa University; College of Social Sciences;
Room G18
N.B. If you are not an enrolled student at #AAU, please bring a valid ID Card with you (to leave at the Main Gate).
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Abrak - Book Review (open to everyone)
Date: Friday, January 25, 2019
Time: 2PM (8 O'clock local time in the afternoon)
Venue: Addis Ababa University; College of Social Sciences;
Room G18
N.B. If you are not an enrolled student at #AAU, please bring a valid ID Card with you (to leave at the Main Gate).
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዱራሜ‼️
በደቡብ ክልል በዜጎች ላይ እየደረሰ የሚገኘው ሞትና መፈናቃል ያሳቆጣቸው #የዱራሜ_ከተማ ነዋሪዎች አደባባይ መዉጣታቸዉ ተነገረ።
በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ዛሬ በከተማው ስታዲየም በመሰባሰብ መንግሥት የዜጎችን በህይወት የመኖር ህገ መንግሥታዊ መብት ሊያስከብር ይገባል ሲሉ ድምፃቸውን አሰምተዋል።
ሠልፈኞቹ በቅርቡ ከከፋ ዞን ዴቻ ወረዳ በታጣቂዎች ጥቃት የሞት አደጋ የደረሰባቸው ነዋሪዎችን ለማሰብ የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ያካሄዱ ሲሆን ከአካባቢው ለተፈናቀሉ ቤተሰቦችም የገንዘብ ፤ የቁሳቁስና የአልባሳት ድጋፍ አድርገዋል።
የሰልፉ አስተባባሪ አቶ #ደሳለኝ_ዳለሎ በሰልፉ ላይ የከተማው ነዋሪዎች በዋናነት ሁለት መሠረታዊ መልዕክቶችን ያስተላለፉበት ነው ሲሉ ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።
በደቡብ ክልል #ከፋ_ዞን ዴቻ ወረዳ ታጣቂዎች በሰፈራ መንደር በተሰባሰቡ የከምባታ ማህበረሰብ አባላት ላይ ተደጋጋሚ ጥቃቶችን በማድረስ ላይ እንደሚገኙ የከንባታ ጠንባሮ ዞን መስተዳድር ማስታወቁ አይዘነጋም። እስከአሁን በጥቃቱ 32 ሰዎች ሲሞቱ ከ 35 ሺህ በላይ የሚሆኑት መፈናቀላቸው ይታወቃል።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በደቡብ ክልል በዜጎች ላይ እየደረሰ የሚገኘው ሞትና መፈናቃል ያሳቆጣቸው #የዱራሜ_ከተማ ነዋሪዎች አደባባይ መዉጣታቸዉ ተነገረ።
በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ዛሬ በከተማው ስታዲየም በመሰባሰብ መንግሥት የዜጎችን በህይወት የመኖር ህገ መንግሥታዊ መብት ሊያስከብር ይገባል ሲሉ ድምፃቸውን አሰምተዋል።
ሠልፈኞቹ በቅርቡ ከከፋ ዞን ዴቻ ወረዳ በታጣቂዎች ጥቃት የሞት አደጋ የደረሰባቸው ነዋሪዎችን ለማሰብ የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ያካሄዱ ሲሆን ከአካባቢው ለተፈናቀሉ ቤተሰቦችም የገንዘብ ፤ የቁሳቁስና የአልባሳት ድጋፍ አድርገዋል።
የሰልፉ አስተባባሪ አቶ #ደሳለኝ_ዳለሎ በሰልፉ ላይ የከተማው ነዋሪዎች በዋናነት ሁለት መሠረታዊ መልዕክቶችን ያስተላለፉበት ነው ሲሉ ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።
በደቡብ ክልል #ከፋ_ዞን ዴቻ ወረዳ ታጣቂዎች በሰፈራ መንደር በተሰባሰቡ የከምባታ ማህበረሰብ አባላት ላይ ተደጋጋሚ ጥቃቶችን በማድረስ ላይ እንደሚገኙ የከንባታ ጠንባሮ ዞን መስተዳድር ማስታወቁ አይዘነጋም። እስከአሁን በጥቃቱ 32 ሰዎች ሲሞቱ ከ 35 ሺህ በላይ የሚሆኑት መፈናቀላቸው ይታወቃል።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ጆን፡ክላውድ የንከር ጋር የነበራውቸዉ ዉይይት ሙሉ መግለጫ።
Via #PMEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #PMEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
#ከጥር_1_እስከ_ጥር_21
የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት ሳምንታት!!
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
ሰላም ለኢትዮጵያ!! ሰላም ለኢትዮጵያ!!
#ከጥር_1_እስከ_ጥር_21
የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት ሳምንታት!!
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ በተሳካ ሁኔታ የአውሮፓ ጉዟቸዉን አገባደዋል። አጠር ያለ የከተማ ጉብኝት አድርገውም በብራስልስ የሚገኘዉን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጎብኝተዋል።
#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኮሎኔል #አለበል_አማረ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የሰላምና የህዝብ ደህንነት ጉዳዮች ቢሮ የህዝብ ደህንነት ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡
via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia