#update የኩርድ ታጣቂዎች ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ የሶሪያ መንግስት #እንደሚቀበለው አስታዉቋል፡፡ የኩርድ ታጣቂዎች በሩሲያ አደራዳሪነት ከደማስቆ ጋር በሰላም ጉዳይ ውይይት ለማድረግ ወስነዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወታደሮች ሶሪያን ለቀው እንዲወጡ ከወሰኑ በኋላ የኩርድ ታጣቂዎች በሩሲያ አደራዳሪነት ከፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ መንግስት ጋር ለመወያየት ፍላጎት እንዳለው የታጣቂ ቡድኑ ኃላፊ ገልጿል፡፡
ምንጭ፦ ፕረስ ቴቪ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ፕረስ ቴቪ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሶሪያ ስደተኞች‼️
በኢትዮጵያ ያሉ #የሶሪያ_ስደተኞችን ለመደገፍ እየተሰራ ነው። በኢትዮጵያ #በልመና የተሰማሩ የሶሪያ ስደተኞችን ለመደገፍ እርዳታ እየተጠየቀ ነው፡፡ በሶሪያ ቀውስ ተፈናቅለው በኢትዮጵያ የሚገኙ ሶሪያውያን ቁጥር ከ300 በላይ የሚልቅ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 108 የሚሆኑት በኢትዮጵያ ህጋዊ ጥገኝነት ጠይቀው እየኖሩ ነው ተብሏል፡፡ የሶሪያ ስደተኞች በየጎዳና የሚያደርጉትን ልመና ትተው ድጋፍ እንዲደረግላቸው መንግስት እየሰራ መሆኑን ታውቋል፡፡ ስደተኞቹን ለመደገፍም #እርዳታ እየተጠየቀ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ያሉ #የሶሪያ_ስደተኞችን ለመደገፍ እየተሰራ ነው። በኢትዮጵያ #በልመና የተሰማሩ የሶሪያ ስደተኞችን ለመደገፍ እርዳታ እየተጠየቀ ነው፡፡ በሶሪያ ቀውስ ተፈናቅለው በኢትዮጵያ የሚገኙ ሶሪያውያን ቁጥር ከ300 በላይ የሚልቅ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 108 የሚሆኑት በኢትዮጵያ ህጋዊ ጥገኝነት ጠይቀው እየኖሩ ነው ተብሏል፡፡ የሶሪያ ስደተኞች በየጎዳና የሚያደርጉትን ልመና ትተው ድጋፍ እንዲደረግላቸው መንግስት እየሰራ መሆኑን ታውቋል፡፡ ስደተኞቹን ለመደገፍም #እርዳታ እየተጠየቀ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በኢራን ቦይንግ 707 የተሰኘ የጭነት አውሮፕላን ትላንት በሀገሪቱ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ አካባቢ #መከስከሱ ተገልጿል። አደጋው የተከሰተውም አስቸጋሪ የአየር ንብረት በመኖሩ ምክንያት መሆኑ ነው የተገለፀው። አንዳንድ ባለስልጣናት እንደሚሉት ከሆነ አውሮፕላኑ 10 ሰዎችን አሳፍሮ ነበር፤ #የሁሉም ተሳፋሪዎች ህይወት ሳያልፍ እናዳልቀረም በስፋት እየተነገረ ነው።
ምንጭ፦ ሮይተርስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ሮይተርስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ለባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ-ይባብ ግቢ ተማሪዎች፦ @tsegabwolde @tikvahethiopia
ከይባብ ግቢ...
"እሄ ማስተወቅያ የወጣው በ05/05/2011 ግን ትላት ክላስ #አልገባንም። class የገቡትን ምህራን ሲየስወጡ ነበር እናም ክላስ ለገቡት ተማሪዎች ምንም አይነት #ከለላ አልተደረገም ዛሬም ክላስ የለም!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እሄ ማስተወቅያ የወጣው በ05/05/2011 ግን ትላት ክላስ #አልገባንም። class የገቡትን ምህራን ሲየስወጡ ነበር እናም ክላስ ለገቡት ተማሪዎች ምንም አይነት #ከለላ አልተደረገም ዛሬም ክላስ የለም!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጊደቦ ግድብ ሊመረቅ ነው‼️
#በጊደቦ_ወንዝ ላይ የተገነባው 13,425 ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት የሚያስችለው የጊዳቦ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ጥር 14/2011 ዓ.ም እንደሚመረቅ የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በምዕራብ ጉጂ ዞንና በአባያ ወረዳና በደቡብ ብ/ብ/ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በሲዳማ ዞን በሎኮ አባያ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች በጊደቦ ወንዝ ላይ የተገነባው 13,425 ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት የሚያስችለው የጊዳቦ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ጥር 14/2011 ዓ.ም የሬዴራልና የክልል የስራ ሃላፊዎችና የፕሮጀክቱ ስራ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት ይመረቃል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በጊደቦ_ወንዝ ላይ የተገነባው 13,425 ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት የሚያስችለው የጊዳቦ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ጥር 14/2011 ዓ.ም እንደሚመረቅ የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በምዕራብ ጉጂ ዞንና በአባያ ወረዳና በደቡብ ብ/ብ/ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በሲዳማ ዞን በሎኮ አባያ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች በጊደቦ ወንዝ ላይ የተገነባው 13,425 ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት የሚያስችለው የጊዳቦ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ጥር 14/2011 ዓ.ም የሬዴራልና የክልል የስራ ሃላፊዎችና የፕሮጀክቱ ስራ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት ይመረቃል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መንገዶች ተከፍተዋል‼️
በአፋር የነበረው የመንገድ መዝጋት #አድማ #እንደተጠናቀቀና መንገዶች #እንደተከፈቱ ተገልጿል፡፡ ሶማሊ ነዋሪዎች የሚበዛባቸው ሶስት ቀበሌዎች ላይ እየተፈጠረ ያለውን #ግጭት ለማርገብ በሚል ከቀበሌዎቹ የአፋር ክልል ልዩ ሃይል #እንዲወጣ መደረጉን #በመቃወም ነበር የክልሉ ወጣቶች ተቃውሞ የጀመሩት፡፡ የተቃውሞ እንቅስቃሴው ተጓዦችንም ሆነ ንብረቶቻቸው ላይ ምንም አይነት #ጉዳት_ያላደረሰ ነበር፡፡ከአዋሽ ወደትግራይ የሚወስደው መንገድ ትላንት ጠዋት 2 ሰዓት ላይ የተከፈተ ሲሆን ከመሃል አገር ወደምስራቅ ኢትዮጵያና ወደ ጂቡቲ የሚወስዱት መንገዶችም ተከፍተዋል፡፡
Via VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአፋር የነበረው የመንገድ መዝጋት #አድማ #እንደተጠናቀቀና መንገዶች #እንደተከፈቱ ተገልጿል፡፡ ሶማሊ ነዋሪዎች የሚበዛባቸው ሶስት ቀበሌዎች ላይ እየተፈጠረ ያለውን #ግጭት ለማርገብ በሚል ከቀበሌዎቹ የአፋር ክልል ልዩ ሃይል #እንዲወጣ መደረጉን #በመቃወም ነበር የክልሉ ወጣቶች ተቃውሞ የጀመሩት፡፡ የተቃውሞ እንቅስቃሴው ተጓዦችንም ሆነ ንብረቶቻቸው ላይ ምንም አይነት #ጉዳት_ያላደረሰ ነበር፡፡ከአዋሽ ወደትግራይ የሚወስደው መንገድ ትላንት ጠዋት 2 ሰዓት ላይ የተከፈተ ሲሆን ከመሃል አገር ወደምስራቅ ኢትዮጵያና ወደ ጂቡቲ የሚወስዱት መንገዶችም ተከፍተዋል፡፡
Via VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጉዞ አድዋ!
"የጉዞ አድዋ" ተጓዦች #የሽኝት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ግቢ ውስጥ እየተካሄደ ነው። በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ፣ የከተማ አስተዳደሩ የካቢኔ አባላት እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተገኝተዋል። እንዲሁም “የጉዞ አድዋ” ተጓዦች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎች እና የከተማው ነዋሪዎች በተገኙበት የሽኝት መርሃ ገብሩ እየተካሄደ መሆኑን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት የተገኝ መረጃ ያመለክታል።
Via FBC
ፎቶ፦ የአ/አ ከተማ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የጉዞ አድዋ" ተጓዦች #የሽኝት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ግቢ ውስጥ እየተካሄደ ነው። በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ፣ የከተማ አስተዳደሩ የካቢኔ አባላት እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተገኝተዋል። እንዲሁም “የጉዞ አድዋ” ተጓዦች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎች እና የከተማው ነዋሪዎች በተገኙበት የሽኝት መርሃ ገብሩ እየተካሄደ መሆኑን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት የተገኝ መረጃ ያመለክታል።
Via FBC
ፎቶ፦ የአ/አ ከተማ አስተዳደር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በምእራብ ወለጋ #የኦነግ ማሰልጠኛ ካምፕ ናቸው ተብለው በተጠረጠሩ ቦታዎች ላይ ዛሬ ጥዋት #የአየር_ጥቃት መፈፀም መጀመሩን አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል። . . የአዲስ ስታንዳርድ ዘገባ... Ethiopia Defense Force begins #airstrike in western Oromia; says targets are OLF military training #camps. Ethiopian…
ኦነግ ላይ #ተሰነዘረ ስለተባለው የአየር ጥቃት!
#ጋዜጠኛ_ኤልያስ_መሰረት(AP)
ሰሞኑን አንዳንድ የሀገር ውስጥ ሚድያዎች በኦነግ ማሰልጠኛ ካምፖች ላይ የአየር ጥቃት መድረሱን ሲዘግቡ ሰንብተዋል። አንድ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣን ትናንት ምሽት anonymously የነገሩኝ ግን ፈፅሞ የተለየ ነበር፦
"ያው እንደምታውቀው መከላከያ የራሱ ስርአት ስላለው እና እኔም ወታደር ስላልሆንኩ ዝም ብዬ በነሱ ጉዳይ ላይ መግለጫ መስጠት አልችልም። ልነግርህ የምችለው ግን ምንም አይነት የአየር ጥቃት አየር ሀይል አልሰነዘረም። የአየር ቅኝት ሊኖር ይችላል። በሂሊኮፕተር ተደብድበው ቢሆን የኦነግ አመራሮች እስካሁን ዝም ይሉ ነበር ወይ ብለህ ራስህን ጠይቀው እስቲ። እኔ አሁን ያለሁት አሶሳ ቢሆንም ባለኝ መረጃ በጄት እና ሂሊኮፕተር #ድብደባ ደረሰ የተባለው ፍፁም #ሀሰት ነው።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጋዜጠኛ_ኤልያስ_መሰረት(AP)
ሰሞኑን አንዳንድ የሀገር ውስጥ ሚድያዎች በኦነግ ማሰልጠኛ ካምፖች ላይ የአየር ጥቃት መድረሱን ሲዘግቡ ሰንብተዋል። አንድ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣን ትናንት ምሽት anonymously የነገሩኝ ግን ፈፅሞ የተለየ ነበር፦
"ያው እንደምታውቀው መከላከያ የራሱ ስርአት ስላለው እና እኔም ወታደር ስላልሆንኩ ዝም ብዬ በነሱ ጉዳይ ላይ መግለጫ መስጠት አልችልም። ልነግርህ የምችለው ግን ምንም አይነት የአየር ጥቃት አየር ሀይል አልሰነዘረም። የአየር ቅኝት ሊኖር ይችላል። በሂሊኮፕተር ተደብድበው ቢሆን የኦነግ አመራሮች እስካሁን ዝም ይሉ ነበር ወይ ብለህ ራስህን ጠይቀው እስቲ። እኔ አሁን ያለሁት አሶሳ ቢሆንም ባለኝ መረጃ በጄት እና ሂሊኮፕተር #ድብደባ ደረሰ የተባለው ፍፁም #ሀሰት ነው።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የእሳት አደጋ‼️
በኦሮሚያ ልዩ ዞን ቡራዩ ከተማ መግቢያ ላይ የሚገኘው #ኢንተማ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሻማ ፋብሪካ ላይ በደረሰበት የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተገለፀ።
በዚህ የእሳት አደጋ ከፋብሪካው አቅራቢያ የሚገኙ ሁለት የንግድ ሱቆችና አንድ መኖሪያ ህንፃ ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ከሌሊቱ 9 ሰዓት ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ በአጠቃላይ 11 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን ተናግረዋል።
ከንግድ ሱቆች 500 ሺህ ብር የሚገመት ንብረት የወደመ ሲሆን ከመኖሪያ ህንፃውና ከሱቆቹ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ማትረፍ መቻሉንም ገልፀዋል።
ባለስልጣኑ የእሳት አደጋውን ለመቆጣጠርም ከአመስት ቅርንጫፎቹ የተውጣቱ 80 የአደጋ ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች፣217 ሺህ 500 ሊትር ውሃ፣ 5 ሺህ 975 ኬሚካል ፎም እና 13 ከባድ ተሸከርካሪዎችን መጠቀሙን አንስተዋል።
አደጋውን ለመቆጣጠር በነበረው ሂደትም አንድ የባለስልጣኑ ሰራተኛ ላይ ቀላል ጉዳት መድረሱን የገለፁት ባለሙያው የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑን ተናግረዋል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኦሮሚያ ልዩ ዞን ቡራዩ ከተማ መግቢያ ላይ የሚገኘው #ኢንተማ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሻማ ፋብሪካ ላይ በደረሰበት የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተገለፀ።
በዚህ የእሳት አደጋ ከፋብሪካው አቅራቢያ የሚገኙ ሁለት የንግድ ሱቆችና አንድ መኖሪያ ህንፃ ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ከሌሊቱ 9 ሰዓት ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ በአጠቃላይ 11 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን ተናግረዋል።
ከንግድ ሱቆች 500 ሺህ ብር የሚገመት ንብረት የወደመ ሲሆን ከመኖሪያ ህንፃውና ከሱቆቹ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ማትረፍ መቻሉንም ገልፀዋል።
ባለስልጣኑ የእሳት አደጋውን ለመቆጣጠርም ከአመስት ቅርንጫፎቹ የተውጣቱ 80 የአደጋ ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች፣217 ሺህ 500 ሊትር ውሃ፣ 5 ሺህ 975 ኬሚካል ፎም እና 13 ከባድ ተሸከርካሪዎችን መጠቀሙን አንስተዋል።
አደጋውን ለመቆጣጠር በነበረው ሂደትም አንድ የባለስልጣኑ ሰራተኛ ላይ ቀላል ጉዳት መድረሱን የገለፁት ባለሙያው የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑን ተናግረዋል።
ምንጭ፦ fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኮሎኔል ጉደታ ኦላና‼️
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዐቃቤ ሕግ በኮሎኔል #ጉደታ_ኦላና ላይ የጠየቀውን የ15 ክስ የመመስረቻ ቀናት በአብላጫ ድምጽ አፀደቀ።
የፍርድ ቤት 10ኛ የወንጀል ችሎት የኢትዮ-ቴሌኮም የሴኪዩሪቲ ዲቪዥን ኃላፊ ኮሎኔል ጉደታ ኦላና ላይ ክስ ለመመስረት ዐቃቤ ሕግ በጠየቀው የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ቀን ላይ በአብላጫ ድምጽ ነው ውሳኔ የሰጠው።
በሜቴክ ውስጥ የተፈፀመ የሙስና ወንጀል በሚያጣሩ ባለሙያዎች ላይ ዛቻና ማስፈራሪያ በመፈጸም እና የዐቃቤ ህግ ስራን በማደናቀፍ ተግባር ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
ዐቃቤ ሕግም ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ መዝገቡን ያስረከበው መሆኑን ጠቁሞ በኮሎኔል ጉደታ ኦላና ደረሰ የተባለው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ መዝገቡን ለማደራጀትና ክስ ለመመስረት ነው ተጨማሪ ጊዜውን የጠየቀው።
ፍርድ ቤቱ በአብላጫ ድምጽ ለክስ መመስረቻ የተጠየቀውን ቀን በመፍቀድም ለጥር 17 ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል።
ምንጭ፦ ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዐቃቤ ሕግ በኮሎኔል #ጉደታ_ኦላና ላይ የጠየቀውን የ15 ክስ የመመስረቻ ቀናት በአብላጫ ድምጽ አፀደቀ።
የፍርድ ቤት 10ኛ የወንጀል ችሎት የኢትዮ-ቴሌኮም የሴኪዩሪቲ ዲቪዥን ኃላፊ ኮሎኔል ጉደታ ኦላና ላይ ክስ ለመመስረት ዐቃቤ ሕግ በጠየቀው የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ቀን ላይ በአብላጫ ድምጽ ነው ውሳኔ የሰጠው።
በሜቴክ ውስጥ የተፈፀመ የሙስና ወንጀል በሚያጣሩ ባለሙያዎች ላይ ዛቻና ማስፈራሪያ በመፈጸም እና የዐቃቤ ህግ ስራን በማደናቀፍ ተግባር ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት።
ዐቃቤ ሕግም ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ መዝገቡን ያስረከበው መሆኑን ጠቁሞ በኮሎኔል ጉደታ ኦላና ደረሰ የተባለው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ መዝገቡን ለማደራጀትና ክስ ለመመስረት ነው ተጨማሪ ጊዜውን የጠየቀው።
ፍርድ ቤቱ በአብላጫ ድምጽ ለክስ መመስረቻ የተጠየቀውን ቀን በመፍቀድም ለጥር 17 ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል።
ምንጭ፦ ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢትዮጵያን በውጭ የሚወክሉ አምባሳደሮች ቆንስል ጄኔራሎች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዳይሬክተር ጄኔራሎችና ዳይሬክተሮች የተሳተፉበት ለአንድ ሳምንት የሚቆይ አመታዊ ኮንፈረንስ ዛሬ ጥር 7 ቀን 2011 ዓ.ም ተጀምሯል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia