#update ጠ/ሚር #ዐቢይ_አሕመድ ዛሬ በጽ/ቤታቸው የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማቡዛን ተቀብለው አነጋገሩ:: ውይይቱም በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ታሪካዊ ግንኙነትና ትብብር በማጥናከር ላይ ያተኮረ ነበር::
#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ አንድ ዕቃ ጫኝ አውሮፕላን ዛሬ በሁለት F-16 የኢንዶኔዥያ ጄቶች ተገዶ ማረፉን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ የበረራ ቁጥሩ ETH 3728 የሆነው ቦይንግ Co 777 አውሮፕላን ቦታም በተባለች ደሴት፣ ሐንግ ናዲም አየር ማረፊያ እንዲያርፍ የተገደደው #ያለ_ፍቃድ የኢንዶኔዥያን አየር ክልል ጥሷል ተብሎ ነው፡፡ አውሮፕላኑ ተገዶ ያረፈው ከአዲስ አበባ ወደ ሆንግኮንግ፣ ስዋርሶ ከተማ በመብረር ላይ ሳለ መሆኑን የአውሮፕላን ማረፊያው ሃላፊዎች ተናግረዋል፡፡
Via Wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via Wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጫልቱ ታከለ ተፈታች‼️
ላለፉት ስድስት ቀናት እስር ላይ የቆየችው #ጫልቱ_ታከለ ተፈታች። ቤተሰቦቿ ለጀርመን ራድዮ እንደተናገሩት ጫልቱ ከእስር የተፈታችው ዛሬ ሰኞ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ገደማ ነው።
ጫልቱ በኦሮሚያ ክልል በሆሩ ጉድሩ ወለጋ ዞን በሻምቡ ከተማ ከሚገኘው የቤተሰቦቿ ቤት በጸጥታ ኃይሎች ተወስዳ የታሰረችው ባለፈው ማክሰኞ ነበር። በዕለቱ ከእርሷ ጋር ሶስት የጎረቤት እና የሰፈር ሰዎች መታሰራቸው ይታወሳል።
በምዕራብ አሮሚያ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተከሰተውን ግጭት ለመከላከል የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት በሰዎች ሞት እና መፈናቀል የተጠረጠሩ 171 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ባለፈው ሳምንት አስታውቆ ነበር። ሰዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሆሮ ጉዱሩን ጨምሮ በምዕራብ ኦሮሚያ ከሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች መሆኑ ተገልጿል።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ላለፉት ስድስት ቀናት እስር ላይ የቆየችው #ጫልቱ_ታከለ ተፈታች። ቤተሰቦቿ ለጀርመን ራድዮ እንደተናገሩት ጫልቱ ከእስር የተፈታችው ዛሬ ሰኞ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ገደማ ነው።
ጫልቱ በኦሮሚያ ክልል በሆሩ ጉድሩ ወለጋ ዞን በሻምቡ ከተማ ከሚገኘው የቤተሰቦቿ ቤት በጸጥታ ኃይሎች ተወስዳ የታሰረችው ባለፈው ማክሰኞ ነበር። በዕለቱ ከእርሷ ጋር ሶስት የጎረቤት እና የሰፈር ሰዎች መታሰራቸው ይታወሳል።
በምዕራብ አሮሚያ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተከሰተውን ግጭት ለመከላከል የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት በሰዎች ሞት እና መፈናቀል የተጠረጠሩ 171 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ባለፈው ሳምንት አስታውቆ ነበር። ሰዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሆሮ ጉዱሩን ጨምሮ በምዕራብ ኦሮሚያ ከሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች መሆኑ ተገልጿል።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዋሽ!
"ሰላም ፀግሽ! ቃልኪዳን እንባላለሁ ከአዲስ አበባ ወደ ሀረር በመጓዝ ላይ ሳለሁ ነበር ትላንት አዋሽ ላይ መንግድ የተዘጋው፤ መንገዱ ከተዘጋበት እስከተከፈተበት ሰዓት ድረስ የአዋሽ ህዝብ ላሳየን ትልቅ #እንክብካቤ እና #ፍቅር በጣም ማመስገን እፈልጋለሁ። መንገድ የዘጉ ወጣቶች ሳይቀር ተቃውሟቸው ፍፁም ሰላማዊ ነበር። ለዚህም የአፋርን ህዝብ ማመስገን ፈልጋለሁ። እግዚያብሄር ኢትዮጵያን ይባርክ።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሰላም ፀግሽ! ቃልኪዳን እንባላለሁ ከአዲስ አበባ ወደ ሀረር በመጓዝ ላይ ሳለሁ ነበር ትላንት አዋሽ ላይ መንግድ የተዘጋው፤ መንገዱ ከተዘጋበት እስከተከፈተበት ሰዓት ድረስ የአዋሽ ህዝብ ላሳየን ትልቅ #እንክብካቤ እና #ፍቅር በጣም ማመስገን እፈልጋለሁ። መንገድ የዘጉ ወጣቶች ሳይቀር ተቃውሟቸው ፍፁም ሰላማዊ ነበር። ለዚህም የአፋርን ህዝብ ማመስገን ፈልጋለሁ። እግዚያብሄር ኢትዮጵያን ይባርክ።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የኩርድ ታጣቂዎች ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ የሶሪያ መንግስት #እንደሚቀበለው አስታዉቋል፡፡ የኩርድ ታጣቂዎች በሩሲያ አደራዳሪነት ከደማስቆ ጋር በሰላም ጉዳይ ውይይት ለማድረግ ወስነዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወታደሮች ሶሪያን ለቀው እንዲወጡ ከወሰኑ በኋላ የኩርድ ታጣቂዎች በሩሲያ አደራዳሪነት ከፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ መንግስት ጋር ለመወያየት ፍላጎት እንዳለው የታጣቂ ቡድኑ ኃላፊ ገልጿል፡፡
ምንጭ፦ ፕረስ ቴቪ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ፕረስ ቴቪ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሶሪያ ስደተኞች‼️
በኢትዮጵያ ያሉ #የሶሪያ_ስደተኞችን ለመደገፍ እየተሰራ ነው። በኢትዮጵያ #በልመና የተሰማሩ የሶሪያ ስደተኞችን ለመደገፍ እርዳታ እየተጠየቀ ነው፡፡ በሶሪያ ቀውስ ተፈናቅለው በኢትዮጵያ የሚገኙ ሶሪያውያን ቁጥር ከ300 በላይ የሚልቅ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 108 የሚሆኑት በኢትዮጵያ ህጋዊ ጥገኝነት ጠይቀው እየኖሩ ነው ተብሏል፡፡ የሶሪያ ስደተኞች በየጎዳና የሚያደርጉትን ልመና ትተው ድጋፍ እንዲደረግላቸው መንግስት እየሰራ መሆኑን ታውቋል፡፡ ስደተኞቹን ለመደገፍም #እርዳታ እየተጠየቀ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ ያሉ #የሶሪያ_ስደተኞችን ለመደገፍ እየተሰራ ነው። በኢትዮጵያ #በልመና የተሰማሩ የሶሪያ ስደተኞችን ለመደገፍ እርዳታ እየተጠየቀ ነው፡፡ በሶሪያ ቀውስ ተፈናቅለው በኢትዮጵያ የሚገኙ ሶሪያውያን ቁጥር ከ300 በላይ የሚልቅ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 108 የሚሆኑት በኢትዮጵያ ህጋዊ ጥገኝነት ጠይቀው እየኖሩ ነው ተብሏል፡፡ የሶሪያ ስደተኞች በየጎዳና የሚያደርጉትን ልመና ትተው ድጋፍ እንዲደረግላቸው መንግስት እየሰራ መሆኑን ታውቋል፡፡ ስደተኞቹን ለመደገፍም #እርዳታ እየተጠየቀ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በኢራን ቦይንግ 707 የተሰኘ የጭነት አውሮፕላን ትላንት በሀገሪቱ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ አካባቢ #መከስከሱ ተገልጿል። አደጋው የተከሰተውም አስቸጋሪ የአየር ንብረት በመኖሩ ምክንያት መሆኑ ነው የተገለፀው። አንዳንድ ባለስልጣናት እንደሚሉት ከሆነ አውሮፕላኑ 10 ሰዎችን አሳፍሮ ነበር፤ #የሁሉም ተሳፋሪዎች ህይወት ሳያልፍ እናዳልቀረም በስፋት እየተነገረ ነው።
ምንጭ፦ ሮይተርስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ሮይተርስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ለባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ-ይባብ ግቢ ተማሪዎች፦ @tsegabwolde @tikvahethiopia
ከይባብ ግቢ...
"እሄ ማስተወቅያ የወጣው በ05/05/2011 ግን ትላት ክላስ #አልገባንም። class የገቡትን ምህራን ሲየስወጡ ነበር እናም ክላስ ለገቡት ተማሪዎች ምንም አይነት #ከለላ አልተደረገም ዛሬም ክላስ የለም!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እሄ ማስተወቅያ የወጣው በ05/05/2011 ግን ትላት ክላስ #አልገባንም። class የገቡትን ምህራን ሲየስወጡ ነበር እናም ክላስ ለገቡት ተማሪዎች ምንም አይነት #ከለላ አልተደረገም ዛሬም ክላስ የለም!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጊደቦ ግድብ ሊመረቅ ነው‼️
#በጊደቦ_ወንዝ ላይ የተገነባው 13,425 ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት የሚያስችለው የጊዳቦ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ጥር 14/2011 ዓ.ም እንደሚመረቅ የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በምዕራብ ጉጂ ዞንና በአባያ ወረዳና በደቡብ ብ/ብ/ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በሲዳማ ዞን በሎኮ አባያ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች በጊደቦ ወንዝ ላይ የተገነባው 13,425 ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት የሚያስችለው የጊዳቦ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ጥር 14/2011 ዓ.ም የሬዴራልና የክልል የስራ ሃላፊዎችና የፕሮጀክቱ ስራ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት ይመረቃል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በጊደቦ_ወንዝ ላይ የተገነባው 13,425 ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት የሚያስችለው የጊዳቦ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ጥር 14/2011 ዓ.ም እንደሚመረቅ የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በምዕራብ ጉጂ ዞንና በአባያ ወረዳና በደቡብ ብ/ብ/ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በሲዳማ ዞን በሎኮ አባያ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢዎች በጊደቦ ወንዝ ላይ የተገነባው 13,425 ሄክታር መሬት በመስኖ ማልማት የሚያስችለው የጊዳቦ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ጥር 14/2011 ዓ.ም የሬዴራልና የክልል የስራ ሃላፊዎችና የፕሮጀክቱ ስራ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት ይመረቃል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መንገዶች ተከፍተዋል‼️
በአፋር የነበረው የመንገድ መዝጋት #አድማ #እንደተጠናቀቀና መንገዶች #እንደተከፈቱ ተገልጿል፡፡ ሶማሊ ነዋሪዎች የሚበዛባቸው ሶስት ቀበሌዎች ላይ እየተፈጠረ ያለውን #ግጭት ለማርገብ በሚል ከቀበሌዎቹ የአፋር ክልል ልዩ ሃይል #እንዲወጣ መደረጉን #በመቃወም ነበር የክልሉ ወጣቶች ተቃውሞ የጀመሩት፡፡ የተቃውሞ እንቅስቃሴው ተጓዦችንም ሆነ ንብረቶቻቸው ላይ ምንም አይነት #ጉዳት_ያላደረሰ ነበር፡፡ከአዋሽ ወደትግራይ የሚወስደው መንገድ ትላንት ጠዋት 2 ሰዓት ላይ የተከፈተ ሲሆን ከመሃል አገር ወደምስራቅ ኢትዮጵያና ወደ ጂቡቲ የሚወስዱት መንገዶችም ተከፍተዋል፡፡
Via VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአፋር የነበረው የመንገድ መዝጋት #አድማ #እንደተጠናቀቀና መንገዶች #እንደተከፈቱ ተገልጿል፡፡ ሶማሊ ነዋሪዎች የሚበዛባቸው ሶስት ቀበሌዎች ላይ እየተፈጠረ ያለውን #ግጭት ለማርገብ በሚል ከቀበሌዎቹ የአፋር ክልል ልዩ ሃይል #እንዲወጣ መደረጉን #በመቃወም ነበር የክልሉ ወጣቶች ተቃውሞ የጀመሩት፡፡ የተቃውሞ እንቅስቃሴው ተጓዦችንም ሆነ ንብረቶቻቸው ላይ ምንም አይነት #ጉዳት_ያላደረሰ ነበር፡፡ከአዋሽ ወደትግራይ የሚወስደው መንገድ ትላንት ጠዋት 2 ሰዓት ላይ የተከፈተ ሲሆን ከመሃል አገር ወደምስራቅ ኢትዮጵያና ወደ ጂቡቲ የሚወስዱት መንገዶችም ተከፍተዋል፡፡
Via VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia