#update የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ከዚህ አለም በሞት መለየትን አስመልክቶ ብሄራዊ የሃዘን ቀን አወጀ።
በዚህም መሰረት በነገው እለት ታህሳስ 10 ቀን 2011 ዓ.ም ብሄራዊ የሀዘን ቀን ሆኖ ይውላል።
via~Ahadu Radio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዚህም መሰረት በነገው እለት ታህሳስ 10 ቀን 2011 ዓ.ም ብሄራዊ የሀዘን ቀን ሆኖ ይውላል።
via~Ahadu Radio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ የአስከሬን ሽኝትና የቀብር ሥነስርዓት፦
1. ማክሰኞ ታህሳስ 9 ቀን 2011 ከምሽቱ በ12 ሰዓት በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ቤተሰቦቻቸው በመኖሪያ ቤታቸው የአስከሬን አቀባበል ይደረጋል።
2. ታህሳስ 10 ቀን 2011 ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ሕዝባዊ ስንብት በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል።
3. ታህሳስ 10 ቀን 2011 ቤተሰቦቻቸውና ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ይፈፀማል።
የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለአገራዊ አገልግሎታቸው የሚመጥን ሽኝት የሚደረግላቸው መሆኑንና ለክብራቸውም መድፍ የእደሚተኮስ ከፕሬስ ሴክሬተሪያት የተገኘው መረጃ ያሳያል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
1. ማክሰኞ ታህሳስ 9 ቀን 2011 ከምሽቱ በ12 ሰዓት በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ቤተሰቦቻቸው በመኖሪያ ቤታቸው የአስከሬን አቀባበል ይደረጋል።
2. ታህሳስ 10 ቀን 2011 ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ሕዝባዊ ስንብት በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል።
3. ታህሳስ 10 ቀን 2011 ቤተሰቦቻቸውና ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ይፈፀማል።
የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለአገራዊ አገልግሎታቸው የሚመጥን ሽኝት የሚደረግላቸው መሆኑንና ለክብራቸውም መድፍ የእደሚተኮስ ከፕሬስ ሴክሬተሪያት የተገኘው መረጃ ያሳያል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከዶክተር አሚር አማን🔝
"ከዚህ ቀደም የጎበኘሁት እና ወላጆቻቸውን ያጡ ሕጻናትን በመንከባከብ የትምህርት፣ የጤናና የማሕበራዊ አገልግሎቶችን የሚሰጥው "ዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሠብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር" በአሳዛኝ አጋጣሚ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ደርሶበታል። ሁላችንም በምንችለው አቅም ድጋፍ በማድረግ ብርታትና ጥንካሬ ሁነን ማህበሩን መልሰን እንድናጠናክር እጠይቃለሁ። በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች በመደወል አብሮነታችንና ደራሽነታችንን እናሳይ። አዳም-0910101572 እና ታዬ-0911193876"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ከዚህ ቀደም የጎበኘሁት እና ወላጆቻቸውን ያጡ ሕጻናትን በመንከባከብ የትምህርት፣ የጤናና የማሕበራዊ አገልግሎቶችን የሚሰጥው "ዘውዲቱ መሸሻ የህጻናትና ቤተሠብ የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበር" በአሳዛኝ አጋጣሚ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ደርሶበታል። ሁላችንም በምንችለው አቅም ድጋፍ በማድረግ ብርታትና ጥንካሬ ሁነን ማህበሩን መልሰን እንድናጠናክር እጠይቃለሁ። በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች በመደወል አብሮነታችንና ደራሽነታችንን እናሳይ። አዳም-0910101572 እና ታዬ-0911193876"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥቆማ‼️
"ወደ አዲስ አበባ በሚወስደው መንገድ አባይ በርሃ ተብሎ በሚጠራው ቦታ 1 የጭነት መኪና መንግድ ዘግቶ የትራንሥፖርት ፍሠቱን አስተጓጉሎታል። የሚመለከተው አካል መፍትሄ ይፈልግ።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ወደ አዲስ አበባ በሚወስደው መንገድ አባይ በርሃ ተብሎ በሚጠራው ቦታ 1 የጭነት መኪና መንግድ ዘግቶ የትራንሥፖርት ፍሠቱን አስተጓጉሎታል። የሚመለከተው አካል መፍትሄ ይፈልግ።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የካማሽ ከተማ እየተረጋጋ ቢሆንም፤ የሸቀጣ ሸቀጥና የእህል አቅርቦት ማነስ በአፋጣኝ እንዲፈታላቸው ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ካማሽ ከሦስት ወራት በኋላ ወደ ሰላምና #መረጋጋት እየተመለሰች መሆኗንም መስክረዋል። በመንገድ እጦት በአሶሳ ከተማ የተከማቸው ከ4 ሺህ ኩንታል በላይ ስኳር፣ ዘይት፣ ዱቄትና ሌሎችም ሸቀጣሸቀጦች ሰሞኑን ወደ ካማሽ ዞን እንደሚጓጓዙ የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር #ፒያሳ_አካባቢ_ለበርካታ ዓመታት ታጥሮ የቆየውን ቦታ የፓርኪንግ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታውቋል።
@tsegabwolde @tikvahethioia
@tsegabwolde @tikvahethioia
ጅማ ዩኒቨርሲቲ🔝
Barattootaafi Barsiisota yunivariitii Jimmaa Hundaaf
.
.
Waldaa Barsiisota yunivarsiitii Jimmaa irraa.
ታህሳስ 10 ከ2:30 ጀምሮ የጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተማሪዎች ተስተጓጉሎ የቆየው ትምህርት ሊቀጥል በሚችልበት ሁኔታ ዙሪያ የምክክር መድረኮች ይደረጋሉ።
@tssegabwolde @tikvahethiopia
Barattootaafi Barsiisota yunivariitii Jimmaa Hundaaf
.
.
Waldaa Barsiisota yunivarsiitii Jimmaa irraa.
ታህሳስ 10 ከ2:30 ጀምሮ የጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተማሪዎች ተስተጓጉሎ የቆየው ትምህርት ሊቀጥል በሚችልበት ሁኔታ ዙሪያ የምክክር መድረኮች ይደረጋሉ።
@tssegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለተለያዩ የፌደራል ተቋማት አዳዲስ ሹመቶች መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
በዚህም መሰረት፦
አቶ ኃይላይ ብርሀኔ ተሰማ፦ የጠቅላይ ሚስትሩ ብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ
ዶክተር ኤፍሬም ተክሌ፦ የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር፣
አቶ ሳንዳኮን ደበበ፦ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
ወይዘሮ ፋንታዬ ገዛኸኝ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ አበረታች ቅመሞች ጽህፈት ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር
አቶ ተመስገን ጥላሁን፦ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር
አቶ ሙሉቀን ቀረ፦ የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር
አቶ ገብረመስቀን ጫላ፦ የኢትዮጵያ ካይዘን አንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል።
Via~fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዚህም መሰረት፦
አቶ ኃይላይ ብርሀኔ ተሰማ፦ የጠቅላይ ሚስትሩ ብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ
ዶክተር ኤፍሬም ተክሌ፦ የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር፣
አቶ ሳንዳኮን ደበበ፦ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
ወይዘሮ ፋንታዬ ገዛኸኝ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ አበረታች ቅመሞች ጽህፈት ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር
አቶ ተመስገን ጥላሁን፦ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር
አቶ ሙሉቀን ቀረ፦ የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር
አቶ ገብረመስቀን ጫላ፦ የኢትዮጵያ ካይዘን አንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል።
Via~fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ ኢሳያስ ዳኘው‼️
ፍርድ ቤቱ በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው ላይ 10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
አመልካች የፌዴራሉ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በተጠርጣሪው ላይ ተጨማሪ 14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆ የነበረ ሲሆን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከታህሳስ 4 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ የሚታሰብ የ10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ በመፍቀድ ለታህሳስ 15 ቀን 2011 ዓ.ም ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ አዟል።
በተጠርጣሪነት የቀረቡት አቶ ኢሳያስ ዳኘው የኢትዮ ቴሌኮም የስራ ኃላፊ በነበሩበት ወቅት ድርጅታቸው በሶማሌ ክልል የሞባይል ተደራሽነትን ለማስፋት የሞባይል ሲ ዲ ኤም ስራዎችን ለማከናወን የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ጋር የገባውን የውል ስምምነት ማሻሻያ በማድረግ በሌላቸው ኃላፊነት ሙሉ ክፍያ እንዲፈጽም በማድረግ ወንጀል ፖሊስ ጠርጥሯቸዋል።
በውሉ መሰረትም 201 ሚሊዮን ብር የነበረውን ውል ተጨማሪ ሳይት ለመገንባት በሚል ወደ 322 ሚሊዮን ብር ክፍያ እንዲፈም ለፋይናንስ ክፍል ደብዳቤ ጽፈዋል ብሏል።
ተጠርጣሪው ትናንት በችሎቱ ቀርበው በነበሩበት ወቅት ኢትዮ ቴሌኮም ሥራውን ካለምንም ጨረታ ለሜቴክ ቢሰጥም ሜቴክ ግን ለ17 ንዑስ ተቋራጮች በመስጠት ጥራት በጎደለው ሁኔታ እንዲሰራ፣ የተከናወነው ሥራም 91 ነጥብ 8 በመቶ ቢሆንም ሙሉ ክፍያው መፈጸሙን አስረድቷል።
የተጠርጣሪው ጠበቆች በበኩላቸው በተቋማቱ መካከል ስምምነቱ በተደገበት ወቅት በሶማሌ ክልል በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ሌሎች ተቋራጮች እንዳይገቡ ተደርጎ በቦርድ ውሳኔ ለሜቴክ የተሰጠ በመሆኑ ተጠርጣሪን አይመለከትም ብለዋል።
ለዚህ ደግሞ ተጠረጣሪው አስፈላጊውን ማስረጃ መስጠት እንደሚችሉ፣ መርማሪለመወሰን ፖሊስ ምርመራውን በትጋት ባለመስራቱ እንጂ ተጠርጣሪውን ለ35 ቀናት በእስር ሊያስቆይ የሚችል ምክንያት እንደሌለ በመግለፅ ተከራክረዋል።
ተጠርጣሪው የዋስትና መብታቸው ተከብሮ በውጭ ሆነው እንዲከራከሩም ጠበቆቹ ጠይቀዋል።
የግራ ቀኙን ክርክር ያደመጠው አስረኛው ወንጀል ችሎት በተጠየቀው የተጨማሪ ጊዜና ዋስትና ጥያቄ ላይ ለዛሬ ከሰዓት ቀጠሮ በሰጠው መሰረት ግራ ቀኙ ባደረጉት ክርክር መሰረት ለፖሊስ 10 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቅዷል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፍርድ ቤቱ በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት አቶ #ኢሳያስ_ዳኘው ላይ 10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
አመልካች የፌዴራሉ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በተጠርጣሪው ላይ ተጨማሪ 14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆ የነበረ ሲሆን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከታህሳስ 4 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ የሚታሰብ የ10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ በመፍቀድ ለታህሳስ 15 ቀን 2011 ዓ.ም ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ አዟል።
በተጠርጣሪነት የቀረቡት አቶ ኢሳያስ ዳኘው የኢትዮ ቴሌኮም የስራ ኃላፊ በነበሩበት ወቅት ድርጅታቸው በሶማሌ ክልል የሞባይል ተደራሽነትን ለማስፋት የሞባይል ሲ ዲ ኤም ስራዎችን ለማከናወን የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ጋር የገባውን የውል ስምምነት ማሻሻያ በማድረግ በሌላቸው ኃላፊነት ሙሉ ክፍያ እንዲፈጽም በማድረግ ወንጀል ፖሊስ ጠርጥሯቸዋል።
በውሉ መሰረትም 201 ሚሊዮን ብር የነበረውን ውል ተጨማሪ ሳይት ለመገንባት በሚል ወደ 322 ሚሊዮን ብር ክፍያ እንዲፈም ለፋይናንስ ክፍል ደብዳቤ ጽፈዋል ብሏል።
ተጠርጣሪው ትናንት በችሎቱ ቀርበው በነበሩበት ወቅት ኢትዮ ቴሌኮም ሥራውን ካለምንም ጨረታ ለሜቴክ ቢሰጥም ሜቴክ ግን ለ17 ንዑስ ተቋራጮች በመስጠት ጥራት በጎደለው ሁኔታ እንዲሰራ፣ የተከናወነው ሥራም 91 ነጥብ 8 በመቶ ቢሆንም ሙሉ ክፍያው መፈጸሙን አስረድቷል።
የተጠርጣሪው ጠበቆች በበኩላቸው በተቋማቱ መካከል ስምምነቱ በተደገበት ወቅት በሶማሌ ክልል በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት ሌሎች ተቋራጮች እንዳይገቡ ተደርጎ በቦርድ ውሳኔ ለሜቴክ የተሰጠ በመሆኑ ተጠርጣሪን አይመለከትም ብለዋል።
ለዚህ ደግሞ ተጠረጣሪው አስፈላጊውን ማስረጃ መስጠት እንደሚችሉ፣ መርማሪለመወሰን ፖሊስ ምርመራውን በትጋት ባለመስራቱ እንጂ ተጠርጣሪውን ለ35 ቀናት በእስር ሊያስቆይ የሚችል ምክንያት እንደሌለ በመግለፅ ተከራክረዋል።
ተጠርጣሪው የዋስትና መብታቸው ተከብሮ በውጭ ሆነው እንዲከራከሩም ጠበቆቹ ጠይቀዋል።
የግራ ቀኙን ክርክር ያደመጠው አስረኛው ወንጀል ችሎት በተጠየቀው የተጨማሪ ጊዜና ዋስትና ጥያቄ ላይ ለዛሬ ከሰዓት ቀጠሮ በሰጠው መሰረት ግራ ቀኙ ባደረጉት ክርክር መሰረት ለፖሊስ 10 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ፈቅዷል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የቀድሞው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ሃላፊ እና በሙስና ተጠርጥረው ታስረው የነበሩት #መላኩ_ፋንታ ከአማራ ክልል ሹመት አግኝተዋል፡፡ አቶ መላኩ ከትላንት ጀምሮ የአማራ ዐቀፍ ልማት ማሕበር (አልማ) ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ተሹመዋል፤ ወይዘሮ ብስራት ጋሻው ጠናንም ይተካሉ፡፡ በቅርቡም የአማራ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ሆነው መመረጣቸው ይታወሳል፡፡
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የነብስ አድን ጥሪ በድጋሚ‼️ . . የአንድ ሰው ህይወት ለማትረፍ የሚያስፈልገን 125,000 ብር ብቻ ነው። ባለፉት 3 የቅስቀሳ ቀናት ብቻ ከ20,000 ብር በላይ ማግኘት ተችሏል። ከ10 ጀምሮ በመለገስ የአንድ ሰው ህይወት እናትርፍ! የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት የሆናችሁ #የዩኒቨርሲቲ_ተማሪዎች ቢያን 5 ሆናችሁ አስር አስር ብር በማዋጣት የእህታችሁን ህይወት ታደጉ! ለመልካም ስራ ወደኃላ እንደማትሉ…
አስቸኳይ‼️ወ/ሮ ገነት ኮማ ውስጥ ገብታለች....እሥካሁን በ5 ቀናት ሥራ የተገኘው ገንዘብ 29,000 ብር ነው። እባካችሁን የገነትን ህይወት እናትርፍ!
ቤተሠቦቿ በልብ በሚነካ መልኩ ህይወቷን የTikvahEthiopia ቤተሠብ አባላት እንዲትደጉ ጥሪ አቅርበዋል።
ከ224,378 የቤተሠባችን አባል 14,000 ሰው 10 ብር ቢለግሥ የሠው ህይወት ማትረፍ እንችላለን!!
1000261069575 (ገነት ገ/ህይወት)
🔹በሞባይል ባንኪንግ
🔹በአካል በመሄድ
ቤተሠቦቿ በልብ በሚነካ መልኩ ህይወቷን የTikvahEthiopia ቤተሠብ አባላት እንዲትደጉ ጥሪ አቅርበዋል።
ከ224,378 የቤተሠባችን አባል 14,000 ሰው 10 ብር ቢለግሥ የሠው ህይወት ማትረፍ እንችላለን!!
1000261069575 (ገነት ገ/ህይወት)
🔹በሞባይል ባንኪንግ
🔹በአካል በመሄድ
#update የኢህአዴግ ሴቶች ሊግ ወይዘሮ #መሰረት_መስቀሌን ሊቀመንበርና ወይዘሮ #መስከረም_አበበን ደግሞ የኢህአዴግ ሴቶች ሊግ ፀሀፊ አድርጎ መረጠ። የኢህዴግ ሴቶች ሊግ በመቐለ ከተማ ሲያካሄዲ የቆየውን ጉባዔ በዛሬው ዕለት ያጠናቅቃል ተብሎ ይጠበቃል። ጉባዔው የስራ ዘመናቸውን ላጠናቀቁት ለቀድሞዋ የኢህአዴግ ሴቶች ሊግ ሊቀመንበር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የክብር አሸኛኘት አድርጓል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሳዛኝ ዜና~ሞያሌ‼️
ትናንት #በሞያሌ_ከተማ 13 ሰዎች ተገድለው፣ 12 መቁሰላቸውን አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል፡፡ ከሟቾቹ መካከል 8ቱ በቀለ ሞላ ሆቴል ውስጥ የፌደራል መከላከያ ሠራዊት አባላት ናቸው ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ የገደሏቸው ተብሏል፡፡ ሰዎቹ የተገደሉት የኦሮሚያ እና ሱማሌ ክልል እና የፌደራል ጸጥታ ሃላፊዎች እንዲሁም የቦረና ኦሮሞ እና ጋሪ ሱማሌ ጎሳ ተወካዮች ሆቴሉ ውስጥ የጋራ ምክክር ላይ ሳሉ ነው፡፡ መከላከያ ሚንስቴር እስካሁን ስለ ክስተቱ መግለጫ አልሰጠም፡፡ በከተማዋ ዛሬም አገልግሎት መስጫ ተቋማት ዝግ ናቸው፡፡
ምንጭ፦ አዲስ ስታንዳርድ(በዋዜማ ራድዮ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትናንት #በሞያሌ_ከተማ 13 ሰዎች ተገድለው፣ 12 መቁሰላቸውን አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል፡፡ ከሟቾቹ መካከል 8ቱ በቀለ ሞላ ሆቴል ውስጥ የፌደራል መከላከያ ሠራዊት አባላት ናቸው ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ የገደሏቸው ተብሏል፡፡ ሰዎቹ የተገደሉት የኦሮሚያ እና ሱማሌ ክልል እና የፌደራል ጸጥታ ሃላፊዎች እንዲሁም የቦረና ኦሮሞ እና ጋሪ ሱማሌ ጎሳ ተወካዮች ሆቴሉ ውስጥ የጋራ ምክክር ላይ ሳሉ ነው፡፡ መከላከያ ሚንስቴር እስካሁን ስለ ክስተቱ መግለጫ አልሰጠም፡፡ በከተማዋ ዛሬም አገልግሎት መስጫ ተቋማት ዝግ ናቸው፡፡
ምንጭ፦ አዲስ ስታንዳርድ(በዋዜማ ራድዮ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia