ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ🔝
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ለአፍሪካ የአመራር መጽሔት የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ሽልማት እጩ ሆነው ተመረጡ
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለአፍሪካ የአመራር መጽሔት 2018 የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ሽልማት እጩ ሆነው ተመረጡ፡፡
በየዓመቱ በሚካሄደው በዚህ የሽልማት ዘርፍ የነዳጅ ላኪ አገራት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ናይጄሪያዊው መሐመድ ሳኑሲ ባርኪንዶ እና የቀድሞው የቦትስዋና ፕሬዝዳንት ሴሬትሳ ካማ ኢያን ካማ የዶ/ር ዐቢይ ተፎካካሪዎች ናቸው፡፡
የሽልማቱ አሸናፊ የሚለየው በመጽሔቱ ድረ-ገፅ ላይ በኢንተርኔት በሚሰጥ ድምፅ ሲሆን እስካሁን ዶ/ር ዐቢይ 87 በመቶ የሚጠጋውን ድምጽ በማግኘት ተፎካካሪዎቻቸውን እየመሩ ይገኛሉ፡፡
ድምጽ የሚሰጥበት ጊዜም እስከ ታህሳስ 1/2011 ድረስ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ይህ ታዋቂ ሽልማት በተለያዮ ዘርፎች የላቀ አስተዋፅዖ ላበረከቱ የአፍሪካ የቢዝነስ፣ የፖለቲካና የዲፕሎማሲ መሪዎች እውቅና የሚሰጥ ነው፡፡
ምንጭ፦ africanleadership.co.uk
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ለአፍሪካ የአመራር መጽሔት የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ሽልማት እጩ ሆነው ተመረጡ
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለአፍሪካ የአመራር መጽሔት 2018 የዓመቱ ምርጥ አፍሪካዊ ሽልማት እጩ ሆነው ተመረጡ፡፡
በየዓመቱ በሚካሄደው በዚህ የሽልማት ዘርፍ የነዳጅ ላኪ አገራት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ናይጄሪያዊው መሐመድ ሳኑሲ ባርኪንዶ እና የቀድሞው የቦትስዋና ፕሬዝዳንት ሴሬትሳ ካማ ኢያን ካማ የዶ/ር ዐቢይ ተፎካካሪዎች ናቸው፡፡
የሽልማቱ አሸናፊ የሚለየው በመጽሔቱ ድረ-ገፅ ላይ በኢንተርኔት በሚሰጥ ድምፅ ሲሆን እስካሁን ዶ/ር ዐቢይ 87 በመቶ የሚጠጋውን ድምጽ በማግኘት ተፎካካሪዎቻቸውን እየመሩ ይገኛሉ፡፡
ድምጽ የሚሰጥበት ጊዜም እስከ ታህሳስ 1/2011 ድረስ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ይህ ታዋቂ ሽልማት በተለያዮ ዘርፎች የላቀ አስተዋፅዖ ላበረከቱ የአፍሪካ የቢዝነስ፣ የፖለቲካና የዲፕሎማሲ መሪዎች እውቅና የሚሰጥ ነው፡፡
ምንጭ፦ africanleadership.co.uk
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሜቴክ‼️
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) አመራሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ለመፍቀድ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ለነገ ቀጠረ።
ብርጋዴር ጄኔራል ጠና ቁሩንዴን ጨምሮ ከሜቴክ ጋር በተያያዘ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 26 ሰዎች ላይ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀን እንዲፈቀድለት ፖሊስ ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ከጠበቆቻቸው ጋር የቀረቡት ተጠርጣሪዎች ፖሊስ ያቀረበው ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ተገቢነት እንደሌለው ለፍርድ ቤቱ ገልጸዋል።
ምርመራው ለአምስት ወራት ተካሂዶ መጠናቀቁን በፌዴራል ዐቃቤ ህግ መገለጹን ጠበቆቹ ለችሎቱ አስረድተዋል።
ለሁሉም ተጠርጣሪ ተመሳሳይ የጊዜ ቀጠሮ መጠየቅ የለበትም፤ በእያንዳንዱ ተጠርጣሪ ላይ በግልጽ ድርጊቱ አልቀረበም ሲሉም ተቃውመዋል።
ተቋሙን ከለቀቁ የቆዩ ስላሉ የሰነድ ማስረጃ የሚያሸሹበት ምክንያት የለም፤ ማስረጃ ከመንግስት ተቋም ስለማይጠፋ ተጠርጣሪዎቹን አስሮ ማቆየት ተገቢነት የለውም በማለት የተከራከሩት ጠበቆቹ በተጠርጣሪ ቤተሰቦች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑንም አስረድተዋል።
ተጠርጣሪዎቹን በተናጠል በመጥቀስ ከጤናና መሰል ግላዊ ምክንያቶች ጋር በተያያዘ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ አቅርበዋል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ቢለቀቁ ሐብት ያሸሻሉ፣ የሰነድ ማስረጃ ያጠፋሉ እንዲሁም ምስክሮችን ያባብላሉ ሲልም ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ በማቅረብ ጠበቆቹ የጠየቁትን የዋስትና ጥያቄ ተቃውሟል።
በመርማሪ ፖሊስና በተጠርጣሪ ጠበቆች መካከል የነበረው ክርክር መደበኛ የችሎት ሰዓት ባለመጠናቀቁ ፖሊስ በጠየቀው የጊዜ ቀጠሮ ላይ ብይን ለመስጠት ችሎቱ ለነገ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ምንጭ፦ ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) አመራሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ለመፍቀድ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ለነገ ቀጠረ።
ብርጋዴር ጄኔራል ጠና ቁሩንዴን ጨምሮ ከሜቴክ ጋር በተያያዘ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 26 ሰዎች ላይ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀን እንዲፈቀድለት ፖሊስ ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ከጠበቆቻቸው ጋር የቀረቡት ተጠርጣሪዎች ፖሊስ ያቀረበው ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ተገቢነት እንደሌለው ለፍርድ ቤቱ ገልጸዋል።
ምርመራው ለአምስት ወራት ተካሂዶ መጠናቀቁን በፌዴራል ዐቃቤ ህግ መገለጹን ጠበቆቹ ለችሎቱ አስረድተዋል።
ለሁሉም ተጠርጣሪ ተመሳሳይ የጊዜ ቀጠሮ መጠየቅ የለበትም፤ በእያንዳንዱ ተጠርጣሪ ላይ በግልጽ ድርጊቱ አልቀረበም ሲሉም ተቃውመዋል።
ተቋሙን ከለቀቁ የቆዩ ስላሉ የሰነድ ማስረጃ የሚያሸሹበት ምክንያት የለም፤ ማስረጃ ከመንግስት ተቋም ስለማይጠፋ ተጠርጣሪዎቹን አስሮ ማቆየት ተገቢነት የለውም በማለት የተከራከሩት ጠበቆቹ በተጠርጣሪ ቤተሰቦች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑንም አስረድተዋል።
ተጠርጣሪዎቹን በተናጠል በመጥቀስ ከጤናና መሰል ግላዊ ምክንያቶች ጋር በተያያዘ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ አቅርበዋል።
ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ ቢለቀቁ ሐብት ያሸሻሉ፣ የሰነድ ማስረጃ ያጠፋሉ እንዲሁም ምስክሮችን ያባብላሉ ሲልም ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ በማቅረብ ጠበቆቹ የጠየቁትን የዋስትና ጥያቄ ተቃውሟል።
በመርማሪ ፖሊስና በተጠርጣሪ ጠበቆች መካከል የነበረው ክርክር መደበኛ የችሎት ሰዓት ባለመጠናቀቁ ፖሊስ በጠየቀው የጊዜ ቀጠሮ ላይ ብይን ለመስጠት ችሎቱ ለነገ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ምንጭ፦ ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስቸኳይ‼️
ሳሪስ አቦ አካባቢ ከባድ #የመኪና_አደጋ ደርሷል። በአካባቢው በቂ አምቡላንስ የለም። የሚመለከታቹ አካላት የሰው ህይወት ለማትረፍ ርብብር እድታደርጉ እንጠይቃለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሳሪስ አቦ አካባቢ ከባድ #የመኪና_አደጋ ደርሷል። በአካባቢው በቂ አምቡላንስ የለም። የሚመለከታቹ አካላት የሰው ህይወት ለማትረፍ ርብብር እድታደርጉ እንጠይቃለን።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አብዴፓ‼️
የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) 7ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከህዳር 24 እስከ 26 ቀን 2011 ዓ.ም እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
የፓርቲው ጽህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ አቶ አሊ አብደላ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ፓርቲው በጉባኤው ያለፉት ሶስት አመታት የስራ አፈጻጸም በመገምገም የቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ።
ነባር አመራሮችን በክብር በመሸኘት ብቃት ያላቸው ወጣቶችን ወደ ኃላፊነት እንደሚያመጣም አመላክተዋል።
“በጉባኤው 593 ሰዎች በድምፅና 107ቱ ያለድምጽ ይሳተፋሉ” ብለዋል ።
በፓርቲው የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የአመራርነት ዘመን ከ10 አመት በላይ እንዳይበልጥ የሚገድብ ሰነድ ቀርቦ በአባላት ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ አመላክተዋል ።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) 7ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከህዳር 24 እስከ 26 ቀን 2011 ዓ.ም እንደሚያካሂድ አስታወቀ።
የፓርቲው ጽህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ አቶ አሊ አብደላ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ፓርቲው በጉባኤው ያለፉት ሶስት አመታት የስራ አፈጻጸም በመገምገም የቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ።
ነባር አመራሮችን በክብር በመሸኘት ብቃት ያላቸው ወጣቶችን ወደ ኃላፊነት እንደሚያመጣም አመላክተዋል።
“በጉባኤው 593 ሰዎች በድምፅና 107ቱ ያለድምጽ ይሳተፋሉ” ብለዋል ።
በፓርቲው የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የአመራርነት ዘመን ከ10 አመት በላይ እንዳይበልጥ የሚገድብ ሰነድ ቀርቦ በአባላት ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ አመላክተዋል ።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ...
"ሠላም ፀግሽ! ባለፈው እኛ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨረሲቲይ ተማሪዎች በትምህርት ጥራት እና በዪኒቨረሲቲው ቃል የተገባው እና በሀገር ደረጃ የተጣለበትን ሀላፍነት ለመወጣት ባለመቻሉ የተቃውሞ ሰልፍ መውጣታችን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ጥያቄያችን ለሚዲያ ካቀረብን በሗላምእስከ ዛሬ Class ያልገባን መሆናችንን የሚመለከተው አካል አውቆ መፍትሄ እንድሰጠን ስንል እንጠይቃለን፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሠላም ፀግሽ! ባለፈው እኛ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨረሲቲይ ተማሪዎች በትምህርት ጥራት እና በዪኒቨረሲቲው ቃል የተገባው እና በሀገር ደረጃ የተጣለበትን ሀላፍነት ለመወጣት ባለመቻሉ የተቃውሞ ሰልፍ መውጣታችን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ጥያቄያችን ለሚዲያ ካቀረብን በሗላምእስከ ዛሬ Class ያልገባን መሆናችንን የሚመለከተው አካል አውቆ መፍትሄ እንድሰጠን ስንል እንጠይቃለን፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከዱራሜ...
"በከምባታ ጠምባሮ ዞን ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። ምክንያቱም ለህዳሴ ግድብ መምህራን እስከ ዛሬ ከደሞዛቸው የተቆረጠ ብር ለህዳሴ ግድቡ ገቢ ይደረግ አይደረግ ምንም ማረጋገጫ የለንም በማለት ወይ ቦንድ ይሰጠን ፣ ከልሆነም የሚመለከተው አካል ሚላሽ ካለው በሚል ነው። በዚህ የተነሳ ተማሪዎች ትምህርት መማር አልቻሉም። Teg ነኝ ከዱራሜ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በከምባታ ጠምባሮ ዞን ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። ምክንያቱም ለህዳሴ ግድብ መምህራን እስከ ዛሬ ከደሞዛቸው የተቆረጠ ብር ለህዳሴ ግድቡ ገቢ ይደረግ አይደረግ ምንም ማረጋገጫ የለንም በማለት ወይ ቦንድ ይሰጠን ፣ ከልሆነም የሚመለከተው አካል ሚላሽ ካለው በሚል ነው። በዚህ የተነሳ ተማሪዎች ትምህርት መማር አልቻሉም። Teg ነኝ ከዱራሜ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀዋሳ🔝
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ ከሀዋሳ ከተማ ወጣቶች ጋር ተወያዩ።
ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በውይይታቸው ለሀዋሳ ከተማ ወጣቶች እንደተናገሩት #ኢትዮጵያዊነት ከፍታ ነው ብለዋል።
የከፍታችን ዋና ምሰሶው ፍቅር ሲሆን፥ ሀዋሳ ከተማ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች በመተሳሰብ እና በመፈቃቀድ ከፍታቸውን ጠብቀው በጋራ የሚኖሩባትና በምሳሌነትም የምትጠቀስ ከተማ ነች ብለዋል።
የሀዋሳ ከተማ ወጣቶች ይህን አረዓያነት የማስቀጠል ኃላፊነት እንደለባቸውም አሳስበዋል።
ወጣቱ ትውልድ ተራራ ለመውጣት ብሎም አስፈለጊ ሆኖ ሲገኝ መናድ የሚችለው ኢትዮጵያዊ ከፍታውን ሲጠብቅ ብቻ ነውም ብለዋል።
አልፎ አልፎ ከዚህ ከፍታችን የሚያወርዱ ትርክቶች ተከትሎ የሚፈጠሩ ችግሮች ለችግር የሚዳርጉ መሆናቸውን አስገንዝበዋል።
እነዚህን ችግሮች ለማስወገድ ደግሞ አብሮነት፣ ፍቅር መተሳሰብ፣ መፈቃቀድ መሆኑን ነው ያመላከቱት።
አባቶቻችን የኢትዮጵያ ዳር ድንበር በማስከበር የተዋደቁት የኢትዮጵያን ከፍታ ለዚህ ትውልድ ለማስተላለፍ ነው ብለዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ ከሀዋሳ ከተማ ወጣቶች ጋር ተወያዩ።
ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በውይይታቸው ለሀዋሳ ከተማ ወጣቶች እንደተናገሩት #ኢትዮጵያዊነት ከፍታ ነው ብለዋል።
የከፍታችን ዋና ምሰሶው ፍቅር ሲሆን፥ ሀዋሳ ከተማ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች በመተሳሰብ እና በመፈቃቀድ ከፍታቸውን ጠብቀው በጋራ የሚኖሩባትና በምሳሌነትም የምትጠቀስ ከተማ ነች ብለዋል።
የሀዋሳ ከተማ ወጣቶች ይህን አረዓያነት የማስቀጠል ኃላፊነት እንደለባቸውም አሳስበዋል።
ወጣቱ ትውልድ ተራራ ለመውጣት ብሎም አስፈለጊ ሆኖ ሲገኝ መናድ የሚችለው ኢትዮጵያዊ ከፍታውን ሲጠብቅ ብቻ ነውም ብለዋል።
አልፎ አልፎ ከዚህ ከፍታችን የሚያወርዱ ትርክቶች ተከትሎ የሚፈጠሩ ችግሮች ለችግር የሚዳርጉ መሆናቸውን አስገንዝበዋል።
እነዚህን ችግሮች ለማስወገድ ደግሞ አብሮነት፣ ፍቅር መተሳሰብ፣ መፈቃቀድ መሆኑን ነው ያመላከቱት።
አባቶቻችን የኢትዮጵያ ዳር ድንበር በማስከበር የተዋደቁት የኢትዮጵያን ከፍታ ለዚህ ትውልድ ለማስተላለፍ ነው ብለዋል።
ምንጭ፦ ፋና ብሮድካስቲንግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አምቦ🔝
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልልና በኦሮሚያ አዋሳኝ #ሊሙ ወረዳ #አርቁምቤ በሚባል አካባቢ በታጣቂዎች የተገደሉ የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት በአምቦ ከተማ ሽኝት ተደረገላቸው። ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልልና በኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዋች ቢያንስ 35 የኦሮሚያ ፖሊስና የኦሮሚያ ፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ አባላት በታጣቂዎች ተገለዋል።
በሌላ በኩል...
ነቀምትንና ሻምቡን ጨምሮ በምዕራብ ኦሮሚያ ከተሞች ሰልፎች ተካሂደዋል። ሰልፈኞቹ ለዜጎች ሞትና መፈናቀል ምክንያት የሆኑ፥ በክልሎች ወሰን አካባቢ የሚፈጠሩ #ግጭቶች እንዲቆሙ ጠይቀዋል።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልልና በኦሮሚያ አዋሳኝ #ሊሙ ወረዳ #አርቁምቤ በሚባል አካባቢ በታጣቂዎች የተገደሉ የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት በአምቦ ከተማ ሽኝት ተደረገላቸው። ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልልና በኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዋች ቢያንስ 35 የኦሮሚያ ፖሊስና የኦሮሚያ ፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ አባላት በታጣቂዎች ተገለዋል።
በሌላ በኩል...
ነቀምትንና ሻምቡን ጨምሮ በምዕራብ ኦሮሚያ ከተሞች ሰልፎች ተካሂደዋል። ሰልፈኞቹ ለዜጎች ሞትና መፈናቀል ምክንያት የሆኑ፥ በክልሎች ወሰን አካባቢ የሚፈጠሩ #ግጭቶች እንዲቆሙ ጠይቀዋል።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ላይቭ ሀፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update ከመቀለ- አስመራ -ባፅእ ከተማ የሚዘልቅ የብስክሌት ውድድር ሊካሄድ መሆኑን የትግራይ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ። ውድድሩ በኢትዮጰያና በኤርትራ ህዝቦች መካከል የተጀመረውን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለማጠናከር ታስቦ የሚካሄድ መሆኑን ቢሮው ገልጻል።
©ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia