ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ⬆️
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ የአለም የህዋ ሳምንትን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የባህል ማእከል ፕሮግራሙን ዛሬ ይጅምራል። "በህዋ አለም አንድ ትሆናለች " በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ማንኛውም የህዋ ሳይንስ ፍላጎት ያለው ፕሮግራሙን መከታተል ይችላል።
በፕሮግራሙ
🔺ኤግዚብሽን
🔺 ትምህርቶች(public lectures) እንዲሁም
🔺ጥያቄ እና መልስ ይኖራል
©Ruth
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ የአለም የህዋ ሳምንትን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የባህል ማእከል ፕሮግራሙን ዛሬ ይጅምራል። "በህዋ አለም አንድ ትሆናለች " በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ማንኛውም የህዋ ሳይንስ ፍላጎት ያለው ፕሮግራሙን መከታተል ይችላል።
በፕሮግራሙ
🔺ኤግዚብሽን
🔺 ትምህርቶች(public lectures) እንዲሁም
🔺ጥያቄ እና መልስ ይኖራል
©Ruth
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከላሊበላ⬇️
"የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የመፍረስ አድጋ ከፊትለፊታቸው ተጋርጧል። ምክንያቱም ሸራ ለመወጠሪያ በሚል ሰበብ ከላያቸው ላይ የተቀመጠው ምሰሶ እንዱ ብቻ 3 ቶን የሚሆን ነው። እናም ከህንፃዎቹ አቅም በላይ ስለሆነ እንዲነሳ የሚል ጥያቄ ከ አካባቢው ማህበረሰብ እንዲሁም ሌሎቹም ለመንግስት ቢ ያመለክቱም እስካሁን በመንግስት በኩል የተደረገ ምንም ነገር የለም። እናም ሁላችሁም ምዕመናን ይህንን የሀገራችንን እንዲሁም የአለምን ቅርስ ከተጋረጠበት አደጋ ለማላቀቅ እና ተገቢው እድሳት እንዲደግረ በአገኛችሁት አጋጣሚ ለሚመለከተው አካል ይድረስልን።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የመፍረስ አድጋ ከፊትለፊታቸው ተጋርጧል። ምክንያቱም ሸራ ለመወጠሪያ በሚል ሰበብ ከላያቸው ላይ የተቀመጠው ምሰሶ እንዱ ብቻ 3 ቶን የሚሆን ነው። እናም ከህንፃዎቹ አቅም በላይ ስለሆነ እንዲነሳ የሚል ጥያቄ ከ አካባቢው ማህበረሰብ እንዲሁም ሌሎቹም ለመንግስት ቢ ያመለክቱም እስካሁን በመንግስት በኩል የተደረገ ምንም ነገር የለም። እናም ሁላችሁም ምዕመናን ይህንን የሀገራችንን እንዲሁም የአለምን ቅርስ ከተጋረጠበት አደጋ ለማላቀቅ እና ተገቢው እድሳት እንዲደግረ በአገኛችሁት አጋጣሚ ለሚመለከተው አካል ይድረስልን።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ኢሬቻ2011⬆️የመልካ አቴቴ ኢሬቻ በዓል በዛሬው ዕለት ተከብሯል። የኢሬቻ በዓል በቡራዩ መልካ አቴቴ፣ በገላን ጨፌ ቱማና በሰበታ መልካ ሰበታ ነው የተከበረው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በቅርቡ ግጭት በተከሰተባቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች ላለፉት 2 ቀናት በአብዛኛዎቹ #መረጋጋት የታየባቸው ቢሆንም ሆሮ ሊሙና ያሶ በተባሉት ቦታዎች ግን አሁንም የፀጥታ ሥጋት መኖሩን የምሥራቅ ወለጋ ዞን የፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ታከለ ቶሎሣ ለኢቲቪ ገልጸዋል፡፡ በአካባቢው ያለና #ማንነቱን በግልፅ ለመለየት ያልተቻለ የተደራጀ እና የታጠቀ ኃይል ሕዝቡን ሥጋት ውስጥ ከቶታል ያሉት ኃላፊው ችግሩን ለማስቆም መንግሥት አፋጣኝ እርምጃ ሊወስድ እንደሚገባው ተናግረዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia