#update ከቡራዩ ከተፈናቀሉ ዜጎች በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ #ተፈናቃይ ዜጎች ቁጥር 1 ሺህ 514 ብቻ ናቸው፡፡ በቡራዩ በአሁኑ ወቅት በተፈጠረው #መረጋጋት በአዲስ አበባ ጊዜያዊ የመጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ከነበሩ 11 ሺህ 902 ያህሉ ወደመጡበት የመኖሪያ ቀያቸው በአዲስ አበባ አስተዳደር አማካይነት ተመልሰዋል፡፡
©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🇪🇹መልዕክት ለዳያስፓራ!! 🌎
የRingAround Appን በስልካችሁ ላይ ቶሎ በመጫን ወደ ሀገር ቤት ይደውሉ!
ለመጫን
➡️ https://ringaround.lpages.co/et-tikvah-downloadringaroundapp
ነፃ! ነፃ! ነፃ!😱😱😱
ዛሬውኑ ሲጭኑት
በሰሜን አሜሪካ $2 የመደወያ ዶላርን በነፃ እንሰጣለን!
በአውሮፓና በአውስትራልያ $1 የመደወያ ዶላርን በነፃ እንሰጣለን!
➡️ይሞክሩን
https://ringaround.lpages.co/et-tikvah-downloadringaroundapp
በውጭ ሀገር ለሚገኙ ዘመዶቾ ያጋሩ!
በተጨማሪ፦ @RobelTDesta
የRingAround Appን በስልካችሁ ላይ ቶሎ በመጫን ወደ ሀገር ቤት ይደውሉ!
ለመጫን
➡️ https://ringaround.lpages.co/et-tikvah-downloadringaroundapp
ነፃ! ነፃ! ነፃ!😱😱😱
ዛሬውኑ ሲጭኑት
በሰሜን አሜሪካ $2 የመደወያ ዶላርን በነፃ እንሰጣለን!
በአውሮፓና በአውስትራልያ $1 የመደወያ ዶላርን በነፃ እንሰጣለን!
➡️ይሞክሩን
https://ringaround.lpages.co/et-tikvah-downloadringaroundapp
በውጭ ሀገር ለሚገኙ ዘመዶቾ ያጋሩ!
በተጨማሪ፦ @RobelTDesta
የሀ-በሻ የኪነ ህንፃ ተማሪዎች ማህበር⬆️
በሀገራችን የመጀመሪያው በሀበሻ የተዘጋጀ የአርክቴክቸር እና የንድፍ አውደርዕይ በልደታ መርካቶ ህንፃ ላይ ከመስከረም 11-13 ድረስ ተካሂዷል። በዚህ አውደርዕይ ላይ ብዙ ታዋቂ አርቲስቶች እና አርክቴክቶች ተገኝተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሀገራችን የመጀመሪያው በሀበሻ የተዘጋጀ የአርክቴክቸር እና የንድፍ አውደርዕይ በልደታ መርካቶ ህንፃ ላይ ከመስከረም 11-13 ድረስ ተካሂዷል። በዚህ አውደርዕይ ላይ ብዙ ታዋቂ አርቲስቶች እና አርክቴክቶች ተገኝተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አርበኞች ግንባር⬆️
መቀመጫውን በኤርትራ አድርጎ የኢትዮጵያን መንግስት በነፍጥ ለማውረድ ሲታገል የቆየው የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከግንቦት ሰባት ጋር የነበረውን ጥምረት #ማፍረሱን ዛሬ አስታውቋል። ግንባሩ ከግንቦት ሰባት ጋር ውህደት በፈጸመበት ወቅት የተስማማባቸው ውሎች #አለመከበራቸውን ለመለያየቱ በምክንያትነት ጠቅሷል። በቅርቡ የራሴን ጠቅላላ ጉባኤም እጠራለሁ ብሏል።
©DW Amharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መቀመጫውን በኤርትራ አድርጎ የኢትዮጵያን መንግስት በነፍጥ ለማውረድ ሲታገል የቆየው የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከግንቦት ሰባት ጋር የነበረውን ጥምረት #ማፍረሱን ዛሬ አስታውቋል። ግንባሩ ከግንቦት ሰባት ጋር ውህደት በፈጸመበት ወቅት የተስማማባቸው ውሎች #አለመከበራቸውን ለመለያየቱ በምክንያትነት ጠቅሷል። በቅርቡ የራሴን ጠቅላላ ጉባኤም እጠራለሁ ብሏል።
©DW Amharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ድሬዳዋ⬇️
የፀረ- ሰላም ሃይሎችን ድብቅ አጀንዳ ነቅተው በመከላከልና ለዘመናት የገነቡትን #ፍቅር በማቆየት የተጀመረውን አገራዊ የለውጥ ሂደት ከዳር ለማድረስ እንደሚሰሩ የድሬዳዋ #ገንደ_ተስፋ ወጣቶችና ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ወጣቶቹ #ከፖሊስ ጋር በመስራትና ድብቅ አጀንዳ ያነገቡ አካላትን ሴራ በማክሸፍ ለአካባቢያቸው ለሰላም መስፈን ግንባር ደቀም ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡም ገልፀዋል፡፡
በድሬዳዋ ልዩ ስሙ ገንደ ተስፋ በተባለ አካባቢ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ማንነታቸው ለጊዜው ባልታወቁ አካላት ልዩ #የቀለም ምልክት መቀባትን ተከትሎ በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተው ግጭት እዚህም ሊፈጠር ይሆን በሚል ነዋሪዎች ስጋት ውስጥ ገብተው እንደነበር ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ ለችግሩ #መፍትሄ ለማምጣት ውይይት ያደረጉት የአካባቢው ወጣቶችና ነዋሪዎች በድሬዳዋ የሚኖሩ ብሔር ብሔረሰቦች
ለዘመናት የገነቡት ፍቅር ድብቅ አላማን ባነገቡ ፀረ-ሰላም አካላት ሴራ እንደማይደናቀፍ ተናግረዋል።
©ኤዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፀረ- ሰላም ሃይሎችን ድብቅ አጀንዳ ነቅተው በመከላከልና ለዘመናት የገነቡትን #ፍቅር በማቆየት የተጀመረውን አገራዊ የለውጥ ሂደት ከዳር ለማድረስ እንደሚሰሩ የድሬዳዋ #ገንደ_ተስፋ ወጣቶችና ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ወጣቶቹ #ከፖሊስ ጋር በመስራትና ድብቅ አጀንዳ ያነገቡ አካላትን ሴራ በማክሸፍ ለአካባቢያቸው ለሰላም መስፈን ግንባር ደቀም ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡም ገልፀዋል፡፡
በድሬዳዋ ልዩ ስሙ ገንደ ተስፋ በተባለ አካባቢ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ማንነታቸው ለጊዜው ባልታወቁ አካላት ልዩ #የቀለም ምልክት መቀባትን ተከትሎ በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተው ግጭት እዚህም ሊፈጠር ይሆን በሚል ነዋሪዎች ስጋት ውስጥ ገብተው እንደነበር ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ ለችግሩ #መፍትሄ ለማምጣት ውይይት ያደረጉት የአካባቢው ወጣቶችና ነዋሪዎች በድሬዳዋ የሚኖሩ ብሔር ብሔረሰቦች
ለዘመናት የገነቡት ፍቅር ድብቅ አላማን ባነገቡ ፀረ-ሰላም አካላት ሴራ እንደማይደናቀፍ ተናግረዋል።
©ኤዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
ይሄን ሰው አማራ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄን ሰው ኦሮሞ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄን ሰው ጉራጌ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄ ሰው ከትግራይ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄ ሰው ከደቡብ ኧረ ሚለው ማነው
ቢለያይም ቋንቋው ደማችን አንድ ነው።
💉💉ደማችን አንድ ነው💉💉
💚💛❤️ሰላም እደሩ💚💛❤️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ይሄን ሰው ኦሮሞ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄን ሰው ጉራጌ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄ ሰው ከትግራይ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄ ሰው ከደቡብ ኧረ ሚለው ማነው
ቢለያይም ቋንቋው ደማችን አንድ ነው።
💉💉ደማችን አንድ ነው💉💉
💚💛❤️ሰላም እደሩ💚💛❤️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ደብረ ማርቆስ⬆️
ኢትዮጵያና ኤርትራ ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል ያሳለፉትን ኩርፊያ ይበቃል በማለት የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት መፈረማቸውን ተከትሎ በርካታ በጎ ተግባራትን በመስማት ላይ እንገኛለን፡፡
ከወደ ደብረማርቆስ የተሰማው ጉዳይም የዚሁ አዲስ ጅምር አንዱ አካል ነው፡፡
የደብረማርቆስ ህዝብ ከዓመታት መለያየት በኋላ #ከኤርትራ የመጡ አብሮ አደጎቹን ተቀብሏል፡፡
ከ20 ዓመታት በፊት ኑሯቸውን በደብረ ማርቆስ ከተማ አድርገው ነበር፤ የወቅቱ አስከፊ የፖለቲካ ውሳኔ ግን በአካል እንጂ በመንፈስ ካልተለዩት ህዝብ ጋር ሳይፈልጉ ተገደው እንዲለዩ አደረጋቸው፡፡
ዛሬ ታሪክ ተቀይሯል መለያየት በአብሮነት፤ ጥላቻ #በፍቅር ድል ተነስተዋል፡፡
እናም አቶ ተስፋ ሚካኤል ግደይና አቶ መድሃኔ ግደይ ወደ ቀድሞ ከተማቸው ተመልሰዋል፡፡ ደብረ ማርቆስም የትናንት ልጆቿን የዛሬ እንግዶቿን እልል…! ብላ
ተቀብላለች፡፡
ከአቀባበሉ በኋላ ደግሞ የህዝቡን ቃል አክባሪነት እና ታማኝነት ያስመሰከረ አንድ አስገራሚ ዕውነታ ተገለጠ፡፡
ወደ ኤርትራ በሄዱበት ወቅት ትተውት የሄዱት ቤት ተጠብቆ ቆይቶላቸው ነበርና ህዝቡ ለባለቤቶቹ አስረክቧል፡፡
የኢትዮጵዊነት እሴትም በተግባር ታየ በተጨማሪም ህዝቡ ለኤርትራዊያኑ ወንድሞቹ የጋቢ ስጦታም አበርክቶላቸዋል።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢትዮጵያና ኤርትራ ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል ያሳለፉትን ኩርፊያ ይበቃል በማለት የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት መፈረማቸውን ተከትሎ በርካታ በጎ ተግባራትን በመስማት ላይ እንገኛለን፡፡
ከወደ ደብረማርቆስ የተሰማው ጉዳይም የዚሁ አዲስ ጅምር አንዱ አካል ነው፡፡
የደብረማርቆስ ህዝብ ከዓመታት መለያየት በኋላ #ከኤርትራ የመጡ አብሮ አደጎቹን ተቀብሏል፡፡
ከ20 ዓመታት በፊት ኑሯቸውን በደብረ ማርቆስ ከተማ አድርገው ነበር፤ የወቅቱ አስከፊ የፖለቲካ ውሳኔ ግን በአካል እንጂ በመንፈስ ካልተለዩት ህዝብ ጋር ሳይፈልጉ ተገደው እንዲለዩ አደረጋቸው፡፡
ዛሬ ታሪክ ተቀይሯል መለያየት በአብሮነት፤ ጥላቻ #በፍቅር ድል ተነስተዋል፡፡
እናም አቶ ተስፋ ሚካኤል ግደይና አቶ መድሃኔ ግደይ ወደ ቀድሞ ከተማቸው ተመልሰዋል፡፡ ደብረ ማርቆስም የትናንት ልጆቿን የዛሬ እንግዶቿን እልል…! ብላ
ተቀብላለች፡፡
ከአቀባበሉ በኋላ ደግሞ የህዝቡን ቃል አክባሪነት እና ታማኝነት ያስመሰከረ አንድ አስገራሚ ዕውነታ ተገለጠ፡፡
ወደ ኤርትራ በሄዱበት ወቅት ትተውት የሄዱት ቤት ተጠብቆ ቆይቶላቸው ነበርና ህዝቡ ለባለቤቶቹ አስረክቧል፡፡
የኢትዮጵዊነት እሴትም በተግባር ታየ በተጨማሪም ህዝቡ ለኤርትራዊያኑ ወንድሞቹ የጋቢ ስጦታም አበርክቶላቸዋል።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia