#update አዲስ አበባ⬆️
በአዲስ አበባ #በካርቶን የታሸገ 3 ሚሊዮን 5 መቶ ሺህ የኢትዮጵያ ብር እና 61400 የአሜሪካ #ዶላር በነሐሴ ወር 2010 ዓ/ም #መያዙን የከተማይቱ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የቻይና ዜግነት ያላቸው ሁለት ግለሰቦች ከቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን በየቀኑ ማታ ማታ በካርቶን የታሸጉ ብሮች ያወጡ እንደነበር ከአስራ አምስት ቀን በላይ ከፈጀ #ጥብቅ ክትትል በኋላ ፖሊስ ደርሶበታል፡፡
ነሀሴ 28 ቀን 2010 ዓ/ም ምሽት ላይ መነሻዋን ከቦሌ ሻላ ያደረገች ፕራዶ መኪና ወደ ቦሌ ሩዋንዳ ታመራለች፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የክትትልና ኦፕሬሽን ክፍል አባላትም መኪናዋን በቅርብ ርቀት መከታተል ይጀምራሉ፡፡
ፕራዶዋ ቦሌ ሩዋንዳ ከአንድ ሰዋራ ቦታ ትደርስና ከአንዲት ነጭ ዶልፊን መኪና አጠገብ ትቆማለች፡፡
ከዚያም ከፕራዶዋ ውስጥ የነበሩት ተጠርጣሪዎች በካርቶን የታሸጉት የገንዘብ ኖቶችን ወደ ዶልፊነኗ ሲያዛውሩ በክትትል ቡድኑ በቁጥጥር ስር ይውላሉ፡፡
በዕለቱ በቁጥጥር ስር የዋሉት ቀደም ሲል የተጠቀሱትና የቻይና ዜግነት ያላቸው ሁለት ግለሰቦችና አንድ ኢትዮጵያዊ ግብረአበራቸው በድምሩ 3 ተጠርጣሪዎች ናቸው፡፡
ተጠርጣሪዎቹ በወቅቱ ለክትትል ፖሊስ አባላቱ 2 ሁለት ሚሊየን ብር እንስጣችሁነና ልቀቁን ሲሉ ተማፅነዋቸዉ የነበረ ቢሆንም የፖሊስ አባላቱ ግን ቀጥታ ጉዳዩን ለኃላፊዎቻቸው በመንገር ከእነ ኤግዚቢቱ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ተነግሯል፡፡
©ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ #በካርቶን የታሸገ 3 ሚሊዮን 5 መቶ ሺህ የኢትዮጵያ ብር እና 61400 የአሜሪካ #ዶላር በነሐሴ ወር 2010 ዓ/ም #መያዙን የከተማይቱ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የቻይና ዜግነት ያላቸው ሁለት ግለሰቦች ከቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን በየቀኑ ማታ ማታ በካርቶን የታሸጉ ብሮች ያወጡ እንደነበር ከአስራ አምስት ቀን በላይ ከፈጀ #ጥብቅ ክትትል በኋላ ፖሊስ ደርሶበታል፡፡
ነሀሴ 28 ቀን 2010 ዓ/ም ምሽት ላይ መነሻዋን ከቦሌ ሻላ ያደረገች ፕራዶ መኪና ወደ ቦሌ ሩዋንዳ ታመራለች፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የክትትልና ኦፕሬሽን ክፍል አባላትም መኪናዋን በቅርብ ርቀት መከታተል ይጀምራሉ፡፡
ፕራዶዋ ቦሌ ሩዋንዳ ከአንድ ሰዋራ ቦታ ትደርስና ከአንዲት ነጭ ዶልፊን መኪና አጠገብ ትቆማለች፡፡
ከዚያም ከፕራዶዋ ውስጥ የነበሩት ተጠርጣሪዎች በካርቶን የታሸጉት የገንዘብ ኖቶችን ወደ ዶልፊነኗ ሲያዛውሩ በክትትል ቡድኑ በቁጥጥር ስር ይውላሉ፡፡
በዕለቱ በቁጥጥር ስር የዋሉት ቀደም ሲል የተጠቀሱትና የቻይና ዜግነት ያላቸው ሁለት ግለሰቦችና አንድ ኢትዮጵያዊ ግብረአበራቸው በድምሩ 3 ተጠርጣሪዎች ናቸው፡፡
ተጠርጣሪዎቹ በወቅቱ ለክትትል ፖሊስ አባላቱ 2 ሁለት ሚሊየን ብር እንስጣችሁነና ልቀቁን ሲሉ ተማፅነዋቸዉ የነበረ ቢሆንም የፖሊስ አባላቱ ግን ቀጥታ ጉዳዩን ለኃላፊዎቻቸው በመንገር ከእነ ኤግዚቢቱ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ተነግሯል፡፡
©ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከፈረንሳይ ለጋሲዮን⬆️
"ሰላም ፀግሽ #ታማኝ_በየነ ከባለቤቱ #ፋንትሽ ጋር ፈረንሳይ ለጋሲዮን ሆሊ ካፌ ዳኪ የባህል ምግብ አዳራሽ ዉስጥ ከፈረንሳይ ለጋሲዮን ልጆች ጋር ተገናኝቷል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሰላም ፀግሽ #ታማኝ_በየነ ከባለቤቱ #ፋንትሽ ጋር ፈረንሳይ ለጋሲዮን ሆሊ ካፌ ዳኪ የባህል ምግብ አዳራሽ ዉስጥ ከፈረንሳይ ለጋሲዮን ልጆች ጋር ተገናኝቷል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ASTU⬆️የintership ሪፖርት የሚቀርብበት ጊዜ እንዲሁም መስከረም 21 እና 22 የመደበኛ እና የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ተራዝሟል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አፋን ኦሮሞ📌ለሳምንት ተቋርጦ የነበረው የአፋን ኦሮሞ ትምህርት ዛሬ ምሽት በ @tikvahethedu ይቀጥላል።
ከይቅርታ ጋር!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከይቅርታ ጋር!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢሕአፓ⬇️
በነገው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱት የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አመራሮች በቀይ ሽብር ወቅት #ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች እንደሚጎበኙ አስታወቁ፡፡ ከጉዳተኞች ጋር በቋሚነት የሚያገናኝ ኮሚቴ የመመስረት ዕቅድ እንዳላቸውም ተገልጿል፡፡ ቡድኑ ነገ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚደረግለት አቀባበል እንደተጠናቀቀ በቀጥታ ወደ ቀይ ሽብር ሠማዕታት ሙዚየም ያመራል፡፡ የኢሕአፓ አመራሮች በሀገር ቤት ቆይታቸው በትግሉ የተሰዉ የኢሕአፓ አባላት ገድል የሚዘከርበትን መንገድ ያመቻቻሉ ተብሏል፤ ከመንግስት ባለሥልጣናት ጋር ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
©ዋዜማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በነገው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱት የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) አመራሮች በቀይ ሽብር ወቅት #ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች እንደሚጎበኙ አስታወቁ፡፡ ከጉዳተኞች ጋር በቋሚነት የሚያገናኝ ኮሚቴ የመመስረት ዕቅድ እንዳላቸውም ተገልጿል፡፡ ቡድኑ ነገ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚደረግለት አቀባበል እንደተጠናቀቀ በቀጥታ ወደ ቀይ ሽብር ሠማዕታት ሙዚየም ያመራል፡፡ የኢሕአፓ አመራሮች በሀገር ቤት ቆይታቸው በትግሉ የተሰዉ የኢሕአፓ አባላት ገድል የሚዘከርበትን መንገድ ያመቻቻሉ ተብሏል፤ ከመንግስት ባለሥልጣናት ጋር ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
©ዋዜማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን ተቀብሎ ወደየቤታቸው የሚሄዱበትን መንገድ እያመቻቸ እንደሆነ በግቢ ውስጥ የሚገኙት ተማሪዎች ጠቁመዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምደባ ዙሪያ ከሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ መረጃዎችን ለማግኘት እየጣርኩ ነው። በተቋሙ ውስጥ የምትሰሩ የቻናላችን አባላት ካላችሁ ስለጉዳዩ መረጃ ልታካፍሉን ትችላላችሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ መስራችና ፕሬዝዳንት ኦባንግ ሜቶ ከቡራዩ ከታና ከሌሎች አካባቢዎች ተፈናቅለው በዊንጌት ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተጠለሉ ዜጎችን ጎበኙ።
እንዲህ አይነቱ አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ መገለጫ ባለመሆኑ ልንታገለው ይገባል ብለዋል አቶ ኦባንግ።
ጥቃት አድራሾቹ ተለይተው መታወቅና
እንዲህ አይነቱ አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ መገለጫ ባለመሆኑ ልንታገለው ይገባል ብለዋል አቶ ኦባንግ።
ጥቃት አድራሾቹ ተለይተው መታወቅና
#update ኦባንግ ሜቶ⬆️
የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ መስራችና ፕሬዝዳንት ኦባንግ ሜቶ ከቡራዩ ከታና ከሌሎች አካባቢዎች ተፈናቅለው በዊንጌት ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተጠለሉ #ዜጎችን ጎበኙ። እንዲህ አይነቱ አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ መገለጫ ባለመሆኑ ልንታገለው ይገባል ብለዋል አቶ ኦባንግ። ጥቃት አድራሾቹ ተለይተው መታወቅና ድርጊቱ እንዳይደገም ህጋዊ #እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ሲሉም #አሳስበዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ መስራችና ፕሬዝዳንት ኦባንግ ሜቶ ከቡራዩ ከታና ከሌሎች አካባቢዎች ተፈናቅለው በዊንጌት ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተጠለሉ #ዜጎችን ጎበኙ። እንዲህ አይነቱ አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ መገለጫ ባለመሆኑ ልንታገለው ይገባል ብለዋል አቶ ኦባንግ። ጥቃት አድራሾቹ ተለይተው መታወቅና ድርጊቱ እንዳይደገም ህጋዊ #እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ሲሉም #አሳስበዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አትሌት ፈይሳ ሊሊሳ⬆️
ቀን፡- 11/01/11
ለሁሉም የስፖርት ሚዲያ አካላት፤
ጉዳዩ፡- አትሌት ፈይሣ ለሊሳን ይመለከታል፡፡
ቀደም ሲል አትሌት ፈይሣ ሌሊሳ መስከረም 13/2011 ዓ. ም. ወደ ሃገሩ እንደሚገባና በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ደማቅ የጀግና አቀባበል እንደሚደረግለት የኢፌዲሪ ወ/ስ/ሚ/ር፣ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡
ይሁንና ጉዞው #የተራዘመ በመሆኑ ምክንያት በተባለው ቀን አቀባበል የማይኖር ሲሆን ወደፊት የመመለሻ ቀኑ ሲወሰን የምናስታውቅ መሆናችንን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቀን፡- 11/01/11
ለሁሉም የስፖርት ሚዲያ አካላት፤
ጉዳዩ፡- አትሌት ፈይሣ ለሊሳን ይመለከታል፡፡
ቀደም ሲል አትሌት ፈይሣ ሌሊሳ መስከረም 13/2011 ዓ. ም. ወደ ሃገሩ እንደሚገባና በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ደማቅ የጀግና አቀባበል እንደሚደረግለት የኢፌዲሪ ወ/ስ/ሚ/ር፣ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡
ይሁንና ጉዞው #የተራዘመ በመሆኑ ምክንያት በተባለው ቀን አቀባበል የማይኖር ሲሆን ወደፊት የመመለሻ ቀኑ ሲወሰን የምናስታውቅ መሆናችንን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ሶማሌ ክልል⬇️
በቅርቡ በሶማሌ ክልል #ጅግጅጋ ከተማና ሌሎች የክልሉ አከባቢዎች ተከስቶ በነበረው #ግጭት ምክንያት የስራ ገበታቸውን የለቀቁ ከ350 በላይ የጤና ባለሙያዎች ወደ ነበሩበት ለመመለስ የሚያስችል ውይይት በጅግጅጋ ከተማ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚ/ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰሃርላ አብዱላሂ፣ የክልሉ ም/ፕሬዝደንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ፣ የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር የሱፍ መሀመድ፣ የሀይማኖት መሪዎች፣ የሃገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ የጤና ባለሙያዎች ወደ መደበኛ ስራቸው እንዲመለሱ ስምምነት ተደርሷል። ለዚህም የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ለባለሙያዎችንና የሀይማኖት አባቶችን ምስጋና አቅርቧል።
©ዶክተር አሚር አማን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቅርቡ በሶማሌ ክልል #ጅግጅጋ ከተማና ሌሎች የክልሉ አከባቢዎች ተከስቶ በነበረው #ግጭት ምክንያት የስራ ገበታቸውን የለቀቁ ከ350 በላይ የጤና ባለሙያዎች ወደ ነበሩበት ለመመለስ የሚያስችል ውይይት በጅግጅጋ ከተማ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚ/ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ሰሃርላ አብዱላሂ፣ የክልሉ ም/ፕሬዝደንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ፣ የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር የሱፍ መሀመድ፣ የሀይማኖት መሪዎች፣ የሃገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ የጤና ባለሙያዎች ወደ መደበኛ ስራቸው እንዲመለሱ ስምምነት ተደርሷል። ለዚህም የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ለባለሙያዎችንና የሀይማኖት አባቶችን ምስጋና አቅርቧል።
©ዶክተር አሚር አማን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥንቃቄ📌ከለመን ከተማ 600 ሜትር ርቀት ላይ የጭነት ተሽከርካሪ ተገልብጦ እስካሁን አልተነሳም። አሽከርካሪዎች ወደ ስፍራው ስትደርሱ ጥንቃቄ አድርጉ። የሚመለከታችሁ አካላት ችግር ከመፈጠሩ በፊት መፍትሄ ብትሰጡበት መልካም ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia