አዲስ አበባ⬆️የአርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ አመራሮችና የምክር ቤት አበላት ሰሞኑን በቡራዩና አካባቢው በተፈፀመው #ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በመድሐኒአለም ትምህርት ቤት ተገኝተው አፅናንተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አምቦ ዩኒቨርሲቲ⬆️የ2011 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 5 እና 6 መሆኑን የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ይገልፃል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አዲስ አበባ⬆️
የጋሞ ብሔረሰብ ተወካይ የሆኑ #አባቶች፣ ሴቶችና ወጣቶች ከቡራዩ እና አካባቢዋ #ተፈናቅለው በአዲስ አበባ በተለያዩ መጠልያዎች ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ቦታው ድረስ በመገኘት ጎበኙ፡፡
የጋሞ አባቶች የተከሰተውን ችግር በሠላምና በፍቅር መፍትሔ የሚያገኝበትን መንገድ ለማመቻቸት የጋሞን #ወርቃማ ባህል በመከተል ዕርቅ መፍጠር ይገባል ብለዋል፡፡
#ወጣቱ ትውልድም ባህሉን በማይወክል መልኩ ለሌላ በቀል እንዳይነሳሳ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጋሞ ብሔረሰብ ተወካይ የሆኑ #አባቶች፣ ሴቶችና ወጣቶች ከቡራዩ እና አካባቢዋ #ተፈናቅለው በአዲስ አበባ በተለያዩ መጠልያዎች ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ቦታው ድረስ በመገኘት ጎበኙ፡፡
የጋሞ አባቶች የተከሰተውን ችግር በሠላምና በፍቅር መፍትሔ የሚያገኝበትን መንገድ ለማመቻቸት የጋሞን #ወርቃማ ባህል በመከተል ዕርቅ መፍጠር ይገባል ብለዋል፡፡
#ወጣቱ ትውልድም ባህሉን በማይወክል መልኩ ለሌላ በቀል እንዳይነሳሳ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምዝገባ⬆️የዳግማዊ ምኒልክ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመደበኛ መርሃ ግብር ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። መስፈርቱን የምታሟሉ መመዝገብ ትችላላችሁ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሳሳቢ አዲስ ጉዳይ:- ላፍቶ ክፍለ ከተማ ውስጥ ቻይና ካምፕ አካባቢ ተጨማሪ ከ500 በላይ ተፈናቃይ ወገኖቻችን ማርያም ቤቴክርስቲያን ውስጥ ተጠልለዋል። የተኙበት ክፍል የቆርቆሮ ቤት ጭቃ ረግረግ መሬት ነው። ምንም ፍራሽና አልባሳት የላቸውም። ምግብም የለም። በሌሎቻ ካምፖች ላይ ያሉ እርዳታዎች ለግዜው በቂ በመሆናቸው እባካችሁ ፈጣን ትኩረት ለቻይና ካምፕ ተፈናቃይ ወገኖቻችን።
©ያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update "በሀገሪቱ ካለው #የፀጥታ ችግር ጋር ተያይዞ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ ቀን ተራዘመ" እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ ፍፁም ከእውነት የራቀና የሀገራችን ሰላም መሆን እንቅልፍ የሚነሳቸው ሰዎች የሚያስወሩት ነው።
🕊እኛ ሁላችንም የኢትዮጵያ ሀገራችን ሰላም አስከባሪ ወታደሮች ነን። በሰላማችን ጉዳይ ከማንም ጋር አንደራደርም🕊
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🕊እኛ ሁላችንም የኢትዮጵያ ሀገራችን ሰላም አስከባሪ ወታደሮች ነን። በሰላማችን ጉዳይ ከማንም ጋር አንደራደርም🕊
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ⬆️የ2011 ዓ.ም. የመደበኛ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ይገልፃል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በሰኔ 16 የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በራሱ መኪና በመጫን ተጠርጣሪዎችን ቦምቡ የፈነዳበት ቦታ ድረስ በመሸኘት የተጠረጠረው #ብርሃኑ_ጃፋር ላይ ጠቅላይ አቃቢ ህግ እስከ መስከረም
16 ቀን ክሱን እንዲመሰርት ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
16 ቀን ክሱን እንዲመሰርት ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አይደለም #ዴሞክራሲ እና #ነፃነትን ልንሸከም ቀርቶ ፌስቡክን እንኳን በአግባቡ #መሸከም አልቻልንም። 10,000,000 የላይሞላ የፌስቡክ ተጠቃሚ የ100,000,000 ሰዎችን ኑሮ እያናጋ ነው። ከጥላቻ እና ከስድብ ተቆጠቡ!
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia